ስፖርት አድማስ
ከ8 ዓመት በፊት ኦሎምፒክን ለማዘጋጀት የስፔኗ ባርሴሎና፤ የጣሊያኗ ሮም እና የእንግሊዟ ለንደን ሲፎካከሩ ኃይሌ ገብረስላሴ ከሶስቱ ከተሞች ለየትኛው ድጋፍ ትሰጣለህ ተብሎ ከአዲስ አድማስ ተጠይቆ ነበር፡፡ ምላሹን የሰጠው ኦሎምፒክ ለለንደን ይገባታል ብሎ ነበር፡፡ እነሆ የለንደን ከተማ 30ኛው ኦሎምፒያድን የማስተናገድ እድል አግኝታ…
Read 2112 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና በአራት የአፍሪካ ውድድሮች የመሳተፍ እድል አግኝቷል በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ በ1985 የኢትየጵያ ሻምፒዮን መሆኑን ተከትሎ በ1990 ተሳትፏል፡፡ በዚህ እስከ አሁንም ብቸኛ ሆኖ በተመዘገበለት ተሳትፎው እስከ ሁለተኛ ዙር ለመዝለቅ የተሻለ እንቅስቃሴ አድርጓል፡፡ በመጀመሪያው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታው ሴይንት ማይክል…
Read 3095 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ብሄራዊ ቡድኑ ከጅምሩ አጣብቂኝ ገብቷል በአፍሪካ ሁለት የክለብ ውድድሮች ቅድመ ማጣርያ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ሊያደርጉ ነው፡፡ ከሜዳቸው ውጭ ከሳምንት በፊት የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን በደጋፊዎቻቸው ፊት ሲያደርጉ…
Read 1953 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእንግሊዝ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የነበራቸው የበላይነት በዘንድሮው የውድድር ዘመን እንዳበቃለት ተረጋግጧል፡፡ ማንችስተርን የወከሉት ሲቲ እና ዩናይትድ ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ማጣርያ ውጭ ሁነዋል፡፡ በዩሮፓ ሊግ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው ሩብ ፍጻሜ ገብተዋል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ በሻምፒዮንስ ሊጉ ሁለት የለንደን ክለቦች በጣሊያን…
Read 2585 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በቀጣይ ሳምንት የአዲስ አበባ ስታድዬም ብሄራዊ ቡድኑና ክለቦች በሚያደርጓቸው 3 የቅድመ ማጣርያ ጨዋታዎች ሊደምቅ ነው፡፡ 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ማጣሪያ የገባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተፈጠረው የኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መደራረብ በተጨዋቾች ምርጫ ችግር ውስጥ ቢገባም በሜዳው ከቤኒን ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ…
Read 2473 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ፈርንናንዶ ቶሬስ በ12 ወራት የስታምፎርድ ብሪጅ ቆይታው በሁሉም ውድድሮች በ34 ጨዋታዎቸ 5 ጎል ብቻ ማግባቱ ትራጄዲ ተባለ፡፡ በዓመት 10 ሚሊዮን ፓውንድ ደሞዝ በቼልሲ የሚከፈለው ቶሬስ በክፍያ ከሚቀራረባቸው ሜሲ እና ሮናልዶ ጋር በንፅፅር ሲታይ የምንግዘም አክሳሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ በሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ…
Read 2510 times
Published in
ስፖርት አድማስ