ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ከ8 ዓመት በፊት ኦሎምፒክን ለማዘጋጀት የስፔኗ ባርሴሎና፤ የጣሊያኗ ሮም እና የእንግሊዟ ለንደን ሲፎካከሩ ኃይሌ ገብረስላሴ ከሶስቱ ከተሞች ለየትኛው ድጋፍ ትሰጣለህ ተብሎ ከአዲስ አድማስ ተጠይቆ ነበር፡፡ ምላሹን የሰጠው ኦሎምፒክ ለለንደን ይገባታል ብሎ ነበር፡፡ እነሆ የለንደን ከተማ 30ኛው ኦሎምፒያድን የማስተናገድ እድል አግኝታ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ ቡና በአራት የአፍሪካ ውድድሮች የመሳተፍ እድል አግኝቷል በአፍሪካ ሻምፒየንስ ሊግ በ1985 የኢትየጵያ ሻምፒዮን መሆኑን ተከትሎ በ1990 ተሳትፏል፡፡ በዚህ እስከ አሁንም ብቸኛ ሆኖ በተመዘገበለት ተሳትፎው እስከ ሁለተኛ ዙር ለመዝለቅ የተሻለ እንቅስቃሴ አድርጓል፡፡ በመጀመሪያው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታው ሴይንት ማይክል…
Rate this item
(0 votes)
ብሄራዊ ቡድኑ ከጅምሩ አጣብቂኝ ገብቷል በአፍሪካ ሁለት የክለብ ውድድሮች ቅድመ ማጣርያ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን ዛሬ እና ነገ በአዲስ አበባ ሊያደርጉ ነው፡፡ ከሜዳቸው ውጭ ከሳምንት በፊት የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና የመልስ ጨዋታቸውን በደጋፊዎቻቸው ፊት ሲያደርጉ…
Rate this item
(0 votes)
የእንግሊዝ ክለቦች በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የነበራቸው የበላይነት በዘንድሮው የውድድር ዘመን እንዳበቃለት ተረጋግጧል፡፡ ማንችስተርን የወከሉት ሲቲ እና ዩናይትድ ከአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ ማጣርያ ውጭ ሁነዋል፡፡ በዩሮፓ ሊግ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው ሩብ ፍጻሜ ገብተዋል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ በሻምፒዮንስ ሊጉ ሁለት የለንደን ክለቦች በጣሊያን…
Rate this item
(0 votes)
በቀጣይ ሳምንት የአዲስ አበባ ስታድዬም ብሄራዊ ቡድኑና ክለቦች በሚያደርጓቸው 3 የቅድመ ማጣርያ ጨዋታዎች ሊደምቅ ነው፡፡ 29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ ቅድመ ማጣሪያ የገባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በተፈጠረው የኢንተርናሽናል ጨዋታዎች መደራረብ በተጨዋቾች ምርጫ ችግር ውስጥ ቢገባም በሜዳው ከቤኒን ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ…
Saturday, 25 February 2012 14:14

የቶሬስ ትራጄዲ ቀጥሏል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ፈርንናንዶ ቶሬስ በ12 ወራት የስታምፎርድ ብሪጅ ቆይታው በሁሉም ውድድሮች በ34 ጨዋታዎቸ 5 ጎል ብቻ ማግባቱ ትራጄዲ ተባለ፡፡ በዓመት 10 ሚሊዮን ፓውንድ ደሞዝ በቼልሲ የሚከፈለው ቶሬስ በክፍያ ከሚቀራረባቸው ሜሲ እና ሮናልዶ ጋር በንፅፅር ሲታይ የምንግዘም አክሳሪ ተጨዋች ሆኗል፡፡ በሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ…