ስፖርት አድማስ
ቤልጅየም፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ፖርቱጋልና ስፔን ለዋንጫው ተጠብቀዋልበምድብ ፉክክሩ 36 ጨዋታዎች ከ648,910 በላይ ተመልካቾች ስታድዬም ገብተዋልዩሮ 2020 በጥሎ ማለፍ ምዕራፍ የሚቀጥል ሲሆን ዛሬ በአምስተርዳም ዌልስ ከዴንማርክ እና በለንደን ደግሞ ጣሊያን ከኦስትሪያ፤ ነገ በቡዳፔስት ሆላንድ ከቼክ ሪፖብሊክ እና በሲቪያ ቤልጅዬም ከፖርቱጋል፤ ሰኞ…
Read 996 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከወር ያነሰ እድሜ ቢቀረውም የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን በዝርዝር አልታወቀምበአትሌቲክስ 34 ፤ በብስክሌት 1 እንዲሁም በቴክዋንዶ 1 ኦሎምፒያኖች ተይዘዋል-ዊኪፒዲያ9 ሜዳልያዎች (3 የወርቅ፤ 1 የብርና 5 የነሐስ) -ቤስት ስፖርት7 ሜዳልያዎች (2 ወርቅ፤ 2 ብርና 3 ነሐስ) -ትራክ አዴንድ ፊልድ ኒውስ8 ሜዳልያዎች (2…
Read 1131 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በፊት በወልቂጤ ከተማ በተካሄደው ኬሮድ 15ኪ ሜ የጎዳና ላይ በዞኑ ለሚደረገው የስፖርት እንቅስቃሴ ከፍተኛ መነቃቃት ለመፍጠር ተችሏል። የዞኑ አስተዳደርና የከተማው ነዋሪዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የማሰልጠኛ ማዕከል እንዲገነባላቸው በይፋ ጠይቀዋል። በመጀመርያው የኬሮድ 15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ላይ 107…
Read 1136 times
Published in
ስፖርት አድማስ
‹‹ስፖርት ለኢትዮጵያ ሕብረት›› በሚለው ዘመቻ 1 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል በመጀመርያው ገቢ ማሰባሰብ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኝቷል፡፡ የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ፋሲል ከነማ መላውን የኢትዮጵያ ባስተሳሰረ ታሪካዊ ምሽት መነጋገርያ ሆኗል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በሸራተን አዲስ ሆቴል ክልቡ…
Read 1193 times
Published in
ስፖርት አድማስ
- በአትሌቲክስ ስፖርት በሯጭነት፤ በአሰልጣኝነት እና በአትሌቶች ተወካይነት እየሰራ ከ30 ዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡- በኢሊቴ ስፖርት ማኔጅመንት ኢንተርናሽናል (ESMI) ውስጥ በአስልጣኝነት እና ተወካይነት ሲያገለግል 15 ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆን፤ ከ110 በላይ አትሌቶች አብረውት ይሰራሉ፡፡- ማሬ ዲባባ ፣ ፈይሳ ሌሊሳ ፣ ሌሊሳ ዲሳሳ…
Read 1174 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከሳምንት በኋላ በወልቂጤ ከተማ ኬሮድ አትሌቲክስ የልማት ማህበር የ15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ የሚያካሂድ ሲሆን ለአሸናፊዎች እና እስከ ስድስተኛ ደረጃ ለሚያገኙ አትሌቶች በጠቅላላው 360ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት መዘጋጀቱም ታውቋል። የጎዳና ላይ ሩጫውን ግንቦት 8 ቀን ላይ ለማካሄድ እቅድ የተያዘ…
Read 1005 times
Published in
ስፖርት አድማስ