ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ቤልጅየም፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ፖርቱጋልና ስፔን ለዋንጫው ተጠብቀዋልበምድብ ፉክክሩ 36 ጨዋታዎች ከ648,910 በላይ ተመልካቾች ስታድዬም ገብተዋልዩሮ 2020 በጥሎ ማለፍ ምዕራፍ የሚቀጥል ሲሆን ዛሬ በአምስተርዳም ዌልስ ከዴንማርክ እና በለንደን ደግሞ ጣሊያን ከኦስትሪያ፤ ነገ በቡዳፔስት ሆላንድ ከቼክ ሪፖብሊክ እና በሲቪያ ቤልጅዬም ከፖርቱጋል፤ ሰኞ…
Sunday, 27 June 2021 16:46

32ኛው ኦሎምፒያድ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከወር ያነሰ እድሜ ቢቀረውም የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን በዝርዝር አልታወቀምበአትሌቲክስ 34 ፤ በብስክሌት 1 እንዲሁም በቴክዋንዶ 1 ኦሎምፒያኖች ተይዘዋል-ዊኪፒዲያ9 ሜዳልያዎች (3 የወርቅ፤ 1 የብርና 5 የነሐስ) -ቤስት ስፖርት7 ሜዳልያዎች (2 ወርቅ፤ 2 ብርና 3 ነሐስ) -ትራክ አዴንድ ፊልድ ኒውስ8 ሜዳልያዎች (2…
Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በፊት በወልቂጤ ከተማ በተካሄደው ኬሮድ 15ኪ ሜ የጎዳና ላይ በዞኑ ለሚደረገው የስፖርት እንቅስቃሴ ከፍተኛ መነቃቃት ለመፍጠር ተችሏል። የዞኑ አስተዳደርና የከተማው ነዋሪዎች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የማሰልጠኛ ማዕከል እንዲገነባላቸው በይፋ ጠይቀዋል። በመጀመርያው የኬሮድ 15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ላይ 107…
Saturday, 29 May 2021 11:48

ለአፄዎቹ

Written by
Rate this item
(0 votes)
‹‹ስፖርት ለኢትዮጵያ ሕብረት›› በሚለው ዘመቻ 1 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል በመጀመርያው ገቢ ማሰባሰብ ከ162 ሚሊዮን ብር በላይ ተገኝቷል፡፡ የ2013 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ፋሲል ከነማ መላውን የኢትዮጵያ ባስተሳሰረ ታሪካዊ ምሽት መነጋገርያ ሆኗል፡፡ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በሸራተን አዲስ ሆቴል ክልቡ…
Rate this item
(0 votes)
- በአትሌቲክስ ስፖርት በሯጭነት፤ በአሰልጣኝነት እና በአትሌቶች ተወካይነት እየሰራ ከ30 ዓመታት በላይ ሆኖታል፡፡- በኢሊቴ ስፖርት ማኔጅመንት ኢንተርናሽናል (ESMI) ውስጥ በአስልጣኝነት እና ተወካይነት ሲያገለግል 15 ዓመታት የተቆጠሩ ሲሆን፤ ከ110 በላይ አትሌቶች አብረውት ይሰራሉ፡፡- ማሬ ዲባባ ፣ ፈይሳ ሌሊሳ ፣ ሌሊሳ ዲሳሳ…
Rate this item
(0 votes)
ከሳምንት በኋላ በወልቂጤ ከተማ ኬሮድ አትሌቲክስ የልማት ማህበር የ15 ኪ ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ የሚያካሂድ ሲሆን ለአሸናፊዎች እና እስከ ስድስተኛ ደረጃ ለሚያገኙ አትሌቶች በጠቅላላው 360ሺ ብር የገንዘብ ሽልማት መዘጋጀቱም ታውቋል። የጎዳና ላይ ሩጫውን ግንቦት 8 ቀን ላይ ለማካሄድ እቅድ የተያዘ…