ነፃ አስተያየት

Rate this item
(4 votes)
የአዲስ አበባ የትራንስፖርት ቢሮ፣ ውጤት እያስመዘገብኩ ነው አለ እንዴት ቢባል፤ የታክሲ ስምሪት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር በማካሄድ ነዋ ሌላ አዲስ አበባ ካለ ይነገረን፤ ነባሯ ከተማ ግን ታክሲ ተቸግራለች ገና ምኑን አይታችሁ? የትራንስፖርት ሚኒስትርም ያሰበው ነገር አለ ከከተማ ውጭ፣ ማታ ማታ የመኪና…
Rate this item
(7 votes)
አሁን በቀጥታ አንድ ጥቅስ ታነባላችሁ፤ የሀሳቦቹን ተጠየቂያዊ (Logical) ጥምረት ትታችሁና የአሁኑ ሀገር ተረካቢ ወጣት ላይ የተጣለውን ተስፋ በመልካም ጐኑ አድንቃችሁ ብቻ ይህን ጥቅስ አንብቡት፤ “የትላንት ፖለቲከኞች ዛሬም እንደ ትላንቱ በጥላቻ ፖለቲካ ላይ ተቸክለው በቀሩበት ወጣቶቻችን በሚዛናዊ ቅኝት ረጅም ርቀት መጓዝ…
Rate this item
(1 Vote)
በአስር ክፍለ ከተሞችና በ116 ወረዳዎች የተከፋፈለችው አዲስ አበባ የአፍሪካ መዲናና የዓለም አቀፍ ተቋማት መገኛም ናት። በዚህም ምክንያት ፈጣን እድገቷም ሆነ፣ ዘገምተኛ ጉዞዋ ከሀገር አልፎ የሌላውን ዓለም ትኩረት መሳቡ አይቀርም፡፡ ስለሆነም የከተማዋ አስተዳደራዊ መዋቅር በሁሉም ዘርፍ የተጠናከረና ከሀገር አልፎ አህጉራዊ ደረጃውን…
Rate this item
(3 votes)
\ኢንቨስተርና ነጋዴ ሁላ! ተቃዋሚ ፓርቲ መስርት ተብለሃል። በማን? በኢህአዴግ ነፃ ገበያና “ዲሞክራሲ”፡ የህልውና ጥያቄ ሲሆኑበት ኢህአዴግ እስከ ዛሬ፤ ነፃ ገበያን እና የአሜሪካ ዲሞክራሲን ላለማጣጣል ይጠነቀቅ ነበር። በተለይ ከ1993 ዓ.ም ተሃድሶ ወዲህ፣ አውሮፓንና አሜሪካን በአርአያነት ይጠቅስ ነበር። ገናናነትና “ሶሻሊዝም”፡ የማይጥላቸው አባዜ…
Rate this item
(3 votes)
ቢሆንስ ምን ችግር አለው? “ህዝብ” ናቸዋ!ችግር ቢኖረውስ የት ይደረሳል? ዝም ነው!ብዙዎቻችን ፈቅደን ያስጀመርነው አይደል!የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ የበለጠ የኮንዶምኒዬም ኮታ እንደሚመደብላቸው ባለፈው ቅዳሜ እለት ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሲናገሩ በጣም ነበር የገረመኝ። የመንግስት ሰራተኞች ከሌላው ዜጋ በምን ይበልጣሉ? በርካታ የፓርቲ አባላትን…
Rate this item
(1 Vote)
“እግዚአብሔር የፈቀደውን ነው የምንሰራው”ብፁዕ አቡነ ማትያስ “ከኔ ይበልጥ ወንድሞቼ እንዲመረጡልኝ ነው የምመኘው”(ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፤ የባሌ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ) “ፓትርያሪክም ብሆን ሊቀጳጳስ እርቁ ይቀጥላል(ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ፤ የሰሜን ጐንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ)ለስድስተኛ ፓትርያርክነት እጩ መሆንዎን የሰሙት ከማን ነው?ሰው ዝም ብሎ ያወራል፡፡ እገሌ…