ነፃ አስተያየት
Saturday, 25 April 2015 10:28
ኢትዮጵያም ስለ ልጆቿ አለቀሰች!
Written by በዲ/ን ተረፈ ወርቁ nikodimos.wise7@gmail.com
የለቅሶና የዋይታ ድምፅ በደቡብ አፍሪካ፣ በየመን፣ በሊቢያ… ‹‹. . . ዓይኔ በእንባ ደከመ፣ አንጀቴም ታወከ። ስለ ወገኔ ሴት ልጅ ቅጥቃጤ አንጀቴ በምድር ላይ ተዘረገፈ፡፡ አቤቱ የሆነብንን አስብ፣ ተመልከት ስድባችንንም እይ . . .፡፡›› (ሰቆ. ፪፣፲፩ ፤ ፭፣፩)ይህን ቃል የተናገረው በመጽሐፍ…
Read 4154 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሙስሊም ባልሆኑ ንፁሃን ሰዎች ላይ ግድያ የፈፀመ ሰው የጀነትን እጣን አያሸትም” በሁለቱ ታላላቅ እምነቶች ውስጥ (ክርስትና እና እስልምናን ማለቴ ነው) ለሰው ዘር በሙሉ የተላለፈ አንድ መለኮታዊ መልዕክት አለ፡፡ ይህ መልዕክት በሁለት ቅዱሳን መፃህፍት ውስጥ ቢገኝም መልዕክቱ ግን ተመሳሳይ ነው፡፡ የሰው…
Read 4102 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ፡፡ ቅዳሜ ዕለት ነው፡፡ በቀጣዩ ወር የሚካሄደውን አገር አቀፍ ምርጫ በተመለከተ በሬዲዮና በቴሌቪዥን ከሚቀርቡ “ክርክርና ቅስቀሳ” ቢጤዎች ባሻገር እዚህም እዚያም ከሚዘጋጁ መድረኮች በአንዱ ተገኝቻለሁ፡፡ ጉዳዩን ክርክር ቢጤ ያልኩት የምርጫ ክርክር ማለት ምን ማለት እና እንዴት እንደሆነ በቅርቡ…
Read 3107 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ዕጣው ያልደረሰኝ… ለበጐ ነው” የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፈው መጋቢት አጋማሽ ላይ 30ሺ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለከተማዋ ነዋሪዎች በዕጣ ማስረከቡን አብስሮናል፡፡ እውነትም የአፍሪካ መዲና የሆነችውና ከ4 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ይኖርባታል ተብሎ የሚገመትባት አዲስ አበባ፤ ፈርጀ ብዙ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች እየተካሄደባት…
Read 3787 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“መንግስት የሌሎች አገራትን ያህል የነዳጅ ዋጋ የማይቀንሰው ለምንድነው?” ብለን ግን አንጠይቅም በያዝነው ሳምንት እና ከዚያም በፊት በኢዜአ የተሰራጩ ሁለት ሦስት ዜናዎችን ተመልከቱ። በአለም ገበያ የነዳጅ ዋጋ ላይ ከፍተኛ ቅናሽ እንደታየ የገለፁ የንግድ ሚኒስትር ዴኤታ፤ ከዚሁ ጋር የሸቀጣ ሸቀጦች ዋጋ ላይ…
Read 2595 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በየሁለት ሣምንቱ እሁድ መርካቶ አንዋር መስጊድ አካባቢ 4 ሰአት ግድም የደረሰ ማንም ሰው አንድ የተለየ ክስተት መመልከቱ አይቀርም፡፡ ነገሩ አዲስ የሚሆንበት ለእንደኔ ዓይነቱ እንግዳ እንጂ የአካባቢው ነዋሪዎችማ ለምደውታል፡፡ ላለፉት ሦስት ዓመታት ሲካሄድ የቆየ አስደማሚም አስገራሚም ሰብዓዊ ተግባር ነው፡፡ ከልጅነቱ ጀምሮ…
Read 6226 times
Published in
ነፃ አስተያየት