ህብረተሰብ
• “አመራሩን በንቅለ ተከላም በቆረጣም ነው ያስተካከልነው” • “ዓለም ስትሰለጥን ወሎን ትመስላለች በ1999 ዓ.ም ከሀረማያ ዩኒቨርስቲ በኢኮኖሚክስ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን ተቀብለው ከ2000 ዓ.ም ጀምሮ በሰሜን ወሎ ዋድላ ወረዳ የወረዳውን ገንዘብና ኢኮኖሚ ዘርፍ ለአራት ዓመታት መርተዋል። ከዚያ በኋላ በህዝቡ ፍላጎት በወጣትነት እድሜያቸው…
Read 13699 times
Published in
ህብረተሰብ
ሕገ መንግሥት ማለት መንግሥቱ በምን ዓይነት አስተያየትና ሐሳብ የተመራ ሆኖ እንደ ተመሠረተ የሚያስረዳ፣ በመንግሥቱና በሕዝቡ መካከል ያለውንም ግንኙነት ከናስተዳደሩ ለይቶ የሚያመለክት ቀዋሚ ደንብ ነው።ይህም ሕግ ንጉሠ ነገሥቱን ወይም መንግሥቱን ከበላይ ሆኖ የሚያዝና የሚመራ ነው። ሕግ ለሰው ልጅ አዲስ ነገር አይደለም፤…
Read 1371 times
Published in
ህብረተሰብ
- ጊዜው፤ የመጠየቅና የመጠየቂያ ነው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምሥራቅ ወለጋ ጊዳ ኪራሙ እና በአዋሳኝ ወረዳዎች በሚገኙ የአማራ ተወላጆች ላይ ዘር ተኮር ጥቃት ከተጀመረ ቢያንስ ቢያንስ ሃያ ዓመት ይሆነዋል። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሰላማዊ ትግል ብሎ ወደ አገር ውስጥ ከገባ ጊዜ…
Read 12139 times
Published in
ህብረተሰብ
ከረጅም ጊዜ በኋላ...ወንበር ስቦ ‘ራሱን ኖር አለው _የልብ የልቡን ሊያወጋው። እንግዳ ማንነቱ፣ አትሮንሱ ላይ መጽሐፍ ገልጦ “ገድለ ሕይወቱን” ሊያትትለት ሲሰናዳ፤ ነባር ማንነቱ ጆሮው እንደ ጥንቸል ጆሮ ቆመ - ሊሰማ። ከየት ልጀምርልህ? ሕይወትስ ጠርዝና ደርዝ አላትን? ከ እስከ የሚል ቅንብብ ውስጥ…
Read 11380 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሌላ የትግራይ ሸኔ ለመሸከም ሀገር አቅምና ፍላጎት የላትም” የእነ አቦይ ስብሐት ቡድን - ትሕነግ፤ አዲስ አበባ እንደገባ የተከሰተ ነገር በማስታወስ ልጀምር።አንድ የጭነት ማመላለሻ ማኅበር፣ ከአሰብ የእርዳታ ስንዴ ጭኖ ለማምጣት ከእርዳታ ማስተባበሪያ ድርጅት ጋር ውል ይገባል። ማኅበሩ መኪናዎቹን ወደ አሰብ ሲልክ፤…
Read 2328 times
Published in
ህብረተሰብ
ህልምን እውን አድርጎ የማለፍን ያህል ስኬት የለም የዛሬው እንግዳችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ውስጥ አብራሪ ነበሩ-ፓይለት። በኬንያ፣ በታንዛንያና አውስትራልያ በዚሁ ሙያ ለረዥም ዓመታት አገልግለዋል። ባጠቃላይ በዚህ ሙያ ውስጥ ከሩብ ክፍለ ዘመን በላይ አሳልፈዋል። ካፒቴን አበራ ለሚ ይባላሉ። ካፒቴኑ ከተቀጣሪነት ወጥተው የራሳቸውን…
Read 8437 times
Published in
ህብረተሰብ