ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
“--እንደ እውነቱ ከሆነ ሰው በኃጢአት ከወደቀበት ጊዜ ጀምሮ ጥልና መገዳደል በየትኛውም ጊዜ፣ በየትኛውም ሀገር በየትኛውም ማኅበረሰብ ይከሠታል፣ ዛሬም በሀገራችን በተፈጠረው አለመግባባት ከባድ ችግር ተፈጥሮአል፣ የሚያስገርመው ነገር ቢኖር እንዴት እንደ ባህላችንና እምነታችን በቀላሉ በዕርቅና በይቅርታ ማስተካከል አቃተን የሚለው ነው፤ የዘመናችን ልዩ…
Rate this item
(0 votes)
እንግዲህ ከሰሞኑ ያደረግነውን የአርባምንጭ ጉዞ በተመለከተ በራሴ ተነሳሽነት (በህዝብ ሳልጠየቅ ማለቴ ነው) አስተያየት የጻፍኩኝ የመጀመሪያው ጋዜጠኛ እኔ ሳልሆን አልቀርም፡፡ በእርግጥ እኔም ቀልቤ ጻፍ ጻፍ ብሎ ቢወተውተኝ ነው፣ ከመሸ ወዲህ የከተብኩት፡፡አስተያየቱ ምን ላይ ያተኩራል ለሚለው ጥያቄ፣ ምላሼ፣ አንብባችሁ ድረሱበት የሚል ነው፡፡…
Rate this item
(0 votes)
”ባለሃብቱ የአካባቢውን ገጽታ ማጠልሸቱ ተገቢነት የለውም”በቅድሚያ ስምዎትንና የሥራ ሃላፊነትዎን ይንገሩን?አቶ ታምራት ጎአ እባላለሁ፡፡ አሁን ላይ የገረሴ ዙሪያ ወረዳ ገቢዎች ፅ/ቤት ሃላፊ ነኝ፤ የቀድሞው የንግድ ፅ/ቤት ሃላፊ ማለት ነው፡፡በሥራ ሃላፊነትዎ ስለ ኦልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ የሚያውቁትን ያካፍሉን? ኦልግሪን በኮሻሌ አካባቢ በጊዜው በተወሰነ…
Rate this item
(3 votes)
ብዙውን ጊዜ ራስን የማሳደጊያና ሰብዕናን የማበልጸጊያ መሣሪያ ተደርጎ የሚወደሰው የስበት ሥነ ልቦናዊ ሕግ፤ (The psychological law of attraction) አዎንታዊ አስተሳሰቦችና እምነቶች፣ የገንዘብ ስኬትንና የስራ እድሎችን ጨምሮ፣ በተለያዩ የህይወት ዘርፎች ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ይጠቅሳል። ይሁን እንጂ የኑሮ ውድነትና ሥራ አጥነትን…
Rate this item
(0 votes)
አድማስ ትውስታ ጥቅምት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በሃርመኒ ሆቴል፤ ፀረ-ሙስና ላይ ያተኮረ አንድ ወርክሾፕ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ “መልካም አስተዳደርና የህግ የበላይነትን በማስፈን ሙስናን በግልጽነትና በተጠያቂነት የሚታገሉ ባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማጎልበት” በሚል ርዕስ በትራንፓረንሲ ኢትዮጵያ አማካኝነት የተሰናዳ ሲሆን ፕሮጀክቱ፤ ለሶስት ዓመት የሚቆይና…
Rate this item
(1 Vote)
 አቈልቊዬ ፡ ባይ ፡ መሬቱን ፡ቈስሎ ፡ አገኘሁት ፡ እግሬን ፡ምን ፡ አሳዘነኝ ፡ ለእግሬ ፡ ቊስል ፡ስሄድ ፡ እኖር ፡ ይመስል፡፡(ከብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል)ሞት በስሙ ኗሪ ነው፡፡ ሶምሶን ሹሩባው ላይ ሀይል እንዳለው ሁሉ ሞትም ስሙ ላይ ነው…
Page 10 of 266