ዜና
ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺ ተዋጊዎች ማቋቋሚያ 29.7 ቢ. ብር ያስፈልጋል የክልል ልዩ ኃይል የተባለው ወታደራዊ አደረጃጀት ሙሉ በሙሉ እንዲፈርስ ትዕዛዝ ተላልፏል፡: ልዩ ኃይሉ ሲፈርስ ወደ መደበኛ መከላከያ ሠራዊትና ወደ መደበኛ ፖሊስ ይቀላቀላል ተብሏል። ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺህ ያህል…
Read 621 times
Published in
ዜና
ከዩጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ ኛንጋቶም ወረዳ የገቡት የቴሶ ጎሳ ዩጋንዳዊያን፣ የዓለምን ፍፃሜ ሽሽት እንዳልመጡ ተገለፀ፡፡ ዩጋንዳዊያኑ በአራት ዋና ዋና ምክንያቶች ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን የኛንጋቶም ወረዳ አስተዳደር በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ ‹‹ዩጋንዳዊያን በታሪክ እንደሚታወቀው ከአቢሲኒያ ምድር ከኛንጋቶም የወጡ ናቸው›› ያሉት የኛንጋቶም ወረዳ…
Read 290 times
Published in
ዜና
በ6 ወራት ውስጥ ብቻ 103 ዳኞች ከሥራቸው ለቅቀዋል ፍርድ ቤቶች የአዳዲስ ዳኞች መለማመጃ ሆነዋል ተብሏል በአማራ ክልል ለረዥም አመታት በዳኝነት ያገለገሉ ነባር ዳኞች፣ ስራቸውን እየለቀቁ መሆኑ ተነግሯል። የክልሉ ዳኞች ማኅበር ይፋ እንዳደረገው፤ ዳኞች ከተለያዩ ወገኖች በስራቸው ላይ በሚደርስባቸው ጫናዎች ሳቢያ…
Read 214 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 April 2023 19:50
‹‹ኑህ›› መንገድ ዳር የተበላሹ መኪኖች እርዳ ሰጪ ድርጅትና መተግበሪያ በይፋ ስራ ጀመረ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ፍፁም ዘካሪያስና ነብዩ ዘካሪያስ የተባሉ ወንድማማቾች ያበለፀጉትና በመንገድ ዳር ተበላሽተው ለሚቆሙ መኪኖች እርዳታ የሚሰጥ ‹‹ኑሀ›› ሮድ ሳይድ አሲስታንት›› ድርጅት ከነ ሞባይ መተግበሪያው በይፋ ተመረቀ፡፡ ድርጅቱ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ የሆነችው ድርሻዬ ዳና (ድርሹ ዳና) በአምባሳደርነት ሾሟል፡፡የዚህ ድርጅትና የሞባይል መተግበሪያ ዋነኛ አላማ…
Read 145 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 April 2023 19:49
‹‹ዓምና ኢትዮጵያ ውስጥ ከዩክሬን የከፋ ግድያና ግጭት ተፈፅሟል›› አምነስቲ ኢንተርናሽል
Written by Administrator
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለተገደሉበት ግጭት ዓለማቀፍ ተቋማት በቂ ምላሽ አልሰጡም ሲል ወቅሷል፡፡ ባለፈው ዓመት በዓመት የጦር ወንጀል ከተፈፀመባቸው 20 አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት ብሏል፡፡ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የአለም አገራትን የሰብአዊ መብት አያያዝ የሚፈተሽበትን ዓመታዊ ሪፖርቱን…
Read 159 times
Published in
ዜና
-”የትግራይ መሬት በአስቸኳይ ወደነበረበት መመለስ አለበት” - የኤርትራ ወታደር አሁንም በትግራይ መሬት ላይ አለ ብለዋል አዲሱ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ ትናንት በሰጡት የመጀመሪያው ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ “በክልሉ ዲሞክራሲያዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን ለማካሄድ እሰራለሁ” ብለዋል።ህወሓት ከሽብርተኝነት መዝገብ ውስጥ…
Read 1494 times
Published in
ዜና