ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 •እነ አቶ ጌታቸው ረዳ በጠ/ሚኒስትሩ ተመስግነዋል •በፓርላማ ቄስ ሞገሴና ፊት አውራሪ መሸሻ ተነስተዋል ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣የግማሽ ዓመት የመንግሥታቸውን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡበት የምክር ቤት ውሎ፣በርካታ አገራዊ አጀንዳዎች የተነሱበት ሲሆን፤ የበርካቶችን ትኩረት የሳቡ ጉዳዮችም ነበሩ፡፡ በ”ፍቅር እስከ መቃብር”…
Rate this item
(0 votes)
የትግራይ ክልል ነጋዴዎች ችግር ፖለቲካዊ መፍትሔ እንደሚያሻው የተገለጸ ሲሆን፤ ነጋዴዎቹ በተለያዩ የክልሉ ከተሞች አስፈላጊ ሸቀጣሸቀጦችን የመደበቅ ተግባር ተስፋፍቶ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ የትግራይ ክልል ንግድና ዘርፍ ማሕበራት ምክር ቤት አመራሮችና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ባለፈው ማክሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2017 ዓ.ም.፣…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት፣ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ለሚሰሩ ጋዜጠኞች አገር አቀፍ የጋዜጠኞች የዕውቅና ማረጋገጫ መታወቂያ እንደሚያዘጋጅ የተገለጸ ሲሆን፤ ከሚዲያ ባለሙያዎች ትችት ቀርቦበታል፡፡ የዕውቅና ማረጋገጫ መታወቂያው ጋዜጠኞች በሥራቸው ወቅት ለሚደርስባቸው ተፅዕኖ፣ እንግልትና አፈና ጥበቃና ከለላ ይሰጣል ያለው ምክር ቤቱ፤ በጉዳዩ…
Rate this item
(0 votes)
• "ለእናቴ" የተሰኘው የጽሁፍ ውድድር ለ10 ቀናት ተራዝሟል እናት ባንክ፤ የድካማቸውን ያህል ያልተነገረላቸውን ብዙኃን ኢትዮጵያውያን እናቶችን የሚወክል "እማዬ" የተሰኘ ቅርንጫፍ በዛሬው ዕለት በይፋ ከፍቶ ሥራ ያስጀመረ ሲሆን፤ ቅርንጫፉ ልጆች ለእናቶቻቸው ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን በነፃ ማከናወን የሚችሉበት ነው ተብሏል፡፡ "እማዬ" የተሰኘው…
Rate this item
(3 votes)
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ “አሁን ከቁጥጥራችን ውጭ እየሆኑ ያሉ ሁኔታዎች በፖሊስ አቅም የሚፈቱ ነበሩ” ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዚዳንቱ እንደገለጹት፣ በትግራይ ክልል የሚፈጠረው ችግር ኢትዮጵያን የማተራመስ አቅም አለው።አቶ ጌታቸው ከትላንት በስቲያ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ…
Rate this item
(1 Vote)
በዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የሚመራው ህወሓት፣ “በትግራይ መፈንቅለ መንግሥት ‘ተካሂዷል’ የሚባለው ውሸት ነው” ሲል ገለጸ። ህወሓት ከኤርትራ መንግሥት ጋር ግንኙነት እንደሌለውም ቡድኑ አመልክቷል።ከትላንት በስቲያ ሐሙስ መቐለ ከተማ በሚገኘው የህወሓት ጽሕፈት ቤት ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡት የፓርቲው ምክትል ሊቀ መንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ፤…
Page 1 of 467