ዜና

Rate this item
(2 votes)
ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺ ተዋጊዎች ማቋቋሚያ 29.7 ቢ. ብር ያስፈልጋል የክልል ልዩ ኃይል የተባለው ወታደራዊ አደረጃጀት ሙሉ በሙሉ እንዲፈርስ ትዕዛዝ ተላልፏል፡: ልዩ ኃይሉ ሲፈርስ ወደ መደበኛ መከላከያ ሠራዊትና ወደ መደበኛ ፖሊስ ይቀላቀላል ተብሏል። ትጥቅ ፈተው ለሚበተኑ 250 ሺህ ያህል…
Rate this item
(0 votes)
ከዩጋንዳ ወደ ኢትዮጵያ ኛንጋቶም ወረዳ የገቡት የቴሶ ጎሳ ዩጋንዳዊያን፣ የዓለምን ፍፃሜ ሽሽት እንዳልመጡ ተገለፀ፡፡ ዩጋንዳዊያኑ በአራት ዋና ዋና ምክንያቶች ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን የኛንጋቶም ወረዳ አስተዳደር በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ ‹‹ዩጋንዳዊያን በታሪክ እንደሚታወቀው ከአቢሲኒያ ምድር ከኛንጋቶም የወጡ ናቸው›› ያሉት የኛንጋቶም ወረዳ…
Rate this item
(0 votes)
በ6 ወራት ውስጥ ብቻ 103 ዳኞች ከሥራቸው ለቅቀዋል ፍርድ ቤቶች የአዳዲስ ዳኞች መለማመጃ ሆነዋል ተብሏል በአማራ ክልል ለረዥም አመታት በዳኝነት ያገለገሉ ነባር ዳኞች፣ ስራቸውን እየለቀቁ መሆኑ ተነግሯል። የክልሉ ዳኞች ማኅበር ይፋ እንዳደረገው፤ ዳኞች ከተለያዩ ወገኖች በስራቸው ላይ በሚደርስባቸው ጫናዎች ሳቢያ…
Rate this item
(0 votes)
ፍፁም ዘካሪያስና ነብዩ ዘካሪያስ የተባሉ ወንድማማቾች ያበለፀጉትና በመንገድ ዳር ተበላሽተው ለሚቆሙ መኪኖች እርዳታ የሚሰጥ ‹‹ኑሀ›› ሮድ ሳይድ አሲስታንት›› ድርጅት ከነ ሞባይ መተግበሪያው በይፋ ተመረቀ፡፡ ድርጅቱ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ የሆነችው ድርሻዬ ዳና (ድርሹ ዳና) በአምባሳደርነት ሾሟል፡፡የዚህ ድርጅትና የሞባይል መተግበሪያ ዋነኛ አላማ…
Rate this item
(0 votes)
በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ለተገደሉበት ግጭት ዓለማቀፍ ተቋማት በቂ ምላሽ አልሰጡም ሲል ወቅሷል፡፡ ባለፈው ዓመት በዓመት የጦር ወንጀል ከተፈፀመባቸው 20 አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት ብሏል፡፡ አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የአለም አገራትን የሰብአዊ መብት አያያዝ የሚፈተሽበትን ዓመታዊ ሪፖርቱን…
Rate this item
(4 votes)
-”የትግራይ መሬት በአስቸኳይ ወደነበረበት መመለስ አለበት” - የኤርትራ ወታደር አሁንም በትግራይ መሬት ላይ አለ ብለዋል አዲሱ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ ትናንት በሰጡት የመጀመሪያው ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ “በክልሉ ዲሞክራሲያዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ማሻሻያዎችን ለማካሄድ እሰራለሁ” ብለዋል።ህወሓት ከሽብርተኝነት መዝገብ ውስጥ…
Page 1 of 404