ዜና

Rate this item
(3 votes)
“ይህ ጉባዔ የድርጅታችንም ሆነ የሕዝባችን የሞት የሽረት [ጉባዔ] ነው” ብለዋልየህወሓት ሊቀ መንበር ደብረጽዮን ገብረሚካዔል (ዶ/ር) “ድርጅታችንም፣ ሕዝባችንም የሚድነው አሁን እያካሄድነው ባለው ጉባዔ ነው” ብለዋል። ዛሬ ከሰዓት በመቐለ ከተማ፣ ሰማዕታት ሐውልት አዳራሽ በተጀመረው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጠቅላላ ድርጅታዊ ጉባዔ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በህወሓት እና በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መካከል “አሉ” ያላቸው ቁርሾዎች በክልሉ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ስጋት መደቀናቸውን አስታወቀ። ፓርቲው ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ የፌደራል መንግስት እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የዜጎችን ሰላም እና ደህንነትን ከምንም ጉዳይ በፊት ትኩረት…
Rate this item
(2 votes)
- የህወሓት ሕጋዊነትን የመመለስ ሂደት ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጎን ለጎን ሲካሄድ እንደቆየ ገልጸዋል- በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሁለቱ ፈራሚዎች እርስ በራሳቸው ዕውቅና እንደሚሰጣጡ “ይደነግጋል” ብለዋልየህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀ መንበር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል "ህወሓትን እንደአዲስ መመዝገብ ማለት የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነትን ማፍረስ…
Rate this item
(1 Vote)
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ድርጅታዊ ጠቅላላ ጉባዔ በነገው ዕለት ነሐሴ 7 ቀን 2016 ዓ.ም. በሰማዕታት ሐውልት አዳራሽ እንደሚጀመር ተገልጿል። የድርጅቱ ጽሕፈት ቤት ሃላፊ እና የጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሔር ለህወሓት ማዕከላዊ የቁጥጥር ኮሚሽን በጻፉት ደብዳቤ የኮሚሽኑ አባላት…
Rate this item
(0 votes)
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ከዛሬ ጀምሮ “ላልተወሰነ” ጊዜ የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ መከልከሉን ገልጸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቱ ዛሬ ለትግራይ ክልል መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ፖለቲካዊ አለመግባባት ወደ ጸጥታ ችግር “እንዲሸጋገር አንፈቅድም” በማለት ተናግረዋል። በዚህ…
Rate this item
(1 Vote)
- በቀኑ የእግር ጉዞ መርሃ ግብር ይካሄዳልእዝነት አካል ጉዳተኛ ሕጻናት እና ወላጆች መርጃ ድርጅት በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የሴሬብራል ፓልሲ ቀን አስመልክቶ የእግር ጉዞ መርሃ ግብር ሊያካሂድ ነው። የመርሃ ግብሩ ተሳታፊዎች ተደራራቢ የአካል ጉዳት ካለባቸው ሕጻናት ጋር በመሆን የእግር…
Page 2 of 445