ዜና
• ድርጅቱ ለቤት ኪራይ ብቻ በወር 250ሺ ብር እያወጣ ነው ተባለ• ከአስተዳደሩ ቦታ ቢሰጠውም በፋይናንስ እጥረት ግንባታ አልጀመረም ሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት እንደወትሮው ቢሆን ኖሮ፣ ለሚደግፋቸው ከ1ሺ100 በላይ ችግረኛ ወገኖች ለዓመት በዓል ዱቄትና ዘይት እንዲሁም የበሬ ቅርጫ የመሳሰሉ የአውዳመት ፍጆታዎችን…
Read 974 times
Published in
ዜና
• ከሄሪሜክስ ትሬዲንግ ባለቤት ባገኘው ድጋፍ ለ100 ችግረኛ ወገኖች ማዕድ አጋርቷል ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ በትላንትናው ዕለት ረፋድ ላይ በአራዳ ክ/ከተማ ገዳም ሰፈር በሚገኘው ወረዳ 5 አስተዳደር ግቢ ውስጥ ያደራጀውን የህጻናት መንከባከቢያ ማዕከልና ፕሮጀክት ቢሮ የመንግሥት ሃላፊዎች፣ የድርጅቱ የህይወት ዘመን አምባሳደሮችና…
Read 864 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 September 2023 00:00
2015 እንዴት አለፈ? ግጭት፣ ጦርነት፣ ቀውስ፣ ሞትና መፈናቀል የነገሰበት ዓመት
Written by Administrator
ሊጠናቀቅ ቀናት የቀሩት 2015 ዓ.ም ለኢትዮጵያውያን እጅግ የከፋ ዓመት ነበር። ዓመቱ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ግጭት፣ ጦርነት፣ ሞትና መፈናቀል ተባብሶ የቀጠለበት፣ በርካቶች ለብዙ መከራና ሰቆቃ የተዳረጉበት፤ ፈታኝ ዘመን ነበር፡፡በዚህ ዘገባ በ2015 ዓ.ም በአገራችን በፖለቲካው፣ በኢኮኖሚው፣ በማህበራዊና ሃይማኖታዊ እንዲሁም በኪነጥበቡ ዘርፍ የተከናወኑ…
Read 863 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 September 2023 00:00
ባይደን በባለስልጣናት ላይ ያስተላለፉትን ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ አራዘሙ
Written by Administrator
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው የጸጥታ ሁኔታ መሻሻል ባለማሳየቱ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት ወታደራዊና ደህንነት አባላት እንዲሁም በአማራ ክልል ሃይሎችና በህውሃት አባላት ላይ የተላለፈው ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ፣ በአንድ ዓመት እንዲራዘም መወሰናቸው ከሰሞኑ ታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሁለት ዓመት ገደማ በፊት…
Read 906 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 September 2023 00:00
“አክሽን ፎር ዘ ኒዲ” ከኢጋድ ጋር የ3.854 ሚ. ዩሮ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ
Written by Administrator
አክሽን ፎር ዘ ኒዲ ኢን ኢትዮጵያ፤ ለ34 ወራት የሚዘልቅ የ3.854 ሚሊዮን ዩሮ ፕሮጀክት ስምምነት ከየምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ጋር መፈራረሙን አስታወቀ፡፡ በኬንያና በኢትዮጵያ ድንበሮች መሃል የሚገኙ ስደተኞችን ጨምሮ ለአደጋና ለችግር ተጋላጭ የሆኑ ህብረተሰቦችን ለመርዳት ያስችላል የተባለው የፕሮጀክት ስምምነቱ፣…
Read 821 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 September 2023 21:17
ከ100 በላይ ለሚሆኑ የቀድሞ ሠራዊት አባላት የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ
Written by Administrator
በመዲናዋ የምሽት ክለብ የሚያቀነቅኑ ድምጻውያን 100 ሺ ብር ለግሰዋል“እናንተን መንገድ ላይ የበትንን ዕለት ነው ኢትዮጵያ የታመመችው” -ፕሮሞተር ሰለሞን ገ/ማርያም- የቀድሞ ሠራዊት አባላት ማህበር፣ ዛሬ የሚከበረውን ”የትውልድ ቀን” ምክንያት በማድረግ በችግር ላይ ለሚገኙ ከ100 በላይ የቀድሞ ሰራዊት አባላት ለአዲስ ዓመት መዋያ…
Read 1170 times
Published in
ዜና