ዜና

Rate this item
(0 votes)
ብዛታቸው ከ4-5 ሚሊዮን ይደርሳሉ ተብሏልበትግራይ ክልል የግሪሳ ወፍ መንጋ በብዛት መከሰቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ የገለጸ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት ብዛታቸው ከ4-5 ሚሊዮን እንደሚደርሱ አመልክቷል፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ሚኪኤለ ምሩጽ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ግሪሳ ወፍ በአጎራባች ክልሎች እንደነበር የሚታወቅ ሲሆን፣…
Rate this item
(1 Vote)
“የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን መመስረት የመደመር እሳቤ ውጤት ነው”ሁለቱ በመንግሥት የሚተዳደሩት ዋልታ ሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት እና ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አ.ማ ሰሞኑን በይፋ ተዋህደው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አ.ማ ተመሥርቷል፡፡ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የማብሰሪያና ሥራ ማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ህዳር 25 ቀን…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሲዘጋጅ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ የተነገረለት የፓስታ ፌስቲቫል፤ በዛሬው ዕለት ከረፋዱ 5፡30 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ይከናወናል፡፡በካልቸር ክለብ በተዘጋጀው የጣልያን ምግብ ፌስቲቫል ላይ ከ5ሺ እስከ 7ሺ እንግዶች እንደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡ በፌስቲቫሉ ላይ ከ23 በላይ የፓስታ ምግብ ሻጮች የተለያዩ ዓይነት የፓስታ ምግቦች፣ ሱጎዎችና…
Rate this item
(0 votes)
ኩባንያው የተመጣጠነ ምግብ እጥረትን ለመቅረፍ እንደሚሰራ ተገልጿል“ሚለርስ ፎር ኒውትሪሽን” የተሰኘው የውጪ ኩባንያ በኢትዮጵያ የተመጣጠነ የምግብ እጥረትን ለመቅረፍ ስራ መጀመሩን አስታወቀ። ኩባንያው ይህን ያስታወቀው ባሳለፍነው ሳምንት መጀመሪያ ላይ በሃያት ሬጀንሲ ሆቴል ለመገናኛ ብዙኃን በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫና አጠቃላይ ዕቅድና ግቡን ለባለድርሻ አካላት…
Rate this item
(1 Vote)
ባቡል ኬይር በቀን ከ4 ሺ በላይ ወገኖችን ይመግባል በተለያዩ የበጎ አድራጎትሥራዎች ላይ ገንዘቡንና ጊዜውን በመሥጠት በንቃት የሚሳተፈው ወጣቱ ባለጸጋ ምህረትአብ ሙሉጌታ፤ በዛሬው ዕለት አበበ በቂላ ስቴዲየም አካባቢ ባለው ባቡልኬይር በመገኘት ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የ4ሺ ሰው የምሳ ወጪ…
Rate this item
(0 votes)
• የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ከሥልጣን እንዲነሱ ተጠይቆ ነበርለወራት በዘለቀ ውዝግብ ውስጥ የሚማስኑት የህወሓት አመራሮች ትላንት በአዲስ አበባ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና ከሌሎች የፌደራል መንግሥቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በትግራይ ውስጥ ስላለው አጠቃላይ ሁኔታ ውይይት ማድረጋቸው ታውቋል፡፡ በህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልና…
Page 11 of 466