ዜና
Saturday, 10 December 2022 13:10
በኦሮሚያ ክልል በ13 ዞኖች ውስጥ በሚገኙ 36 ወረዳዎች በንፁሀን ላይ ጥቃት ተፈጽሟል
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
• የምሥራቅ ወለጋ ዞን አካባቢዎች በኮማንድ ፖስት እንዲተዳደሩ ተጠየቀ • በመንግስት የጸጥታ ሃይሎችና ራሳቸውን ለመከላከል በታጠቁ ወገኖች መካከል በተደረገ ውጊያ በርካቶች መሞታቸውን ኢሰመኮ አስታውቋል • ኦፌኮ፤ የሰሜኑን ክፍል ግጭት ለማስቆም የተሄደበት የሰላም መንገድ በኦሮሚያ ሊደገም ይገባል ብሏል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች…
Read 11742 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 December 2022 12:55
ከሰንደቅ ዓላማና መዝሙር ጋር በተያያዘ የአዲስ አበባ ት/ቤቶች በግጭት ሲናጡ ሰነበቱ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
- ፖሊስ በግጭቱ ሳቢያ የጠፋ የሰው ህይወት የለም ብሏል። 97 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉንም ገልጿል - የአዲስ አበባን ህዝብ መብትና ፍላጎት በጉልበት ለመጨፍለቅ የሚደረገው= እንቅስቃሴ በአስቸኳይ እንዲቆም ኢዜማ አሳስቧል። - አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ የዚህ በህገ-ወጥ ተግባር ተባባሪ በመሆኑ በህግ…
Read 11771 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 December 2022 12:53
የኢትዮጵያ ሪል እስቴትና መኖሪያ ቤት ኤክስፖ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
Written by Administrator
5ኛው የኢትዮጵያ ሪል እስቴትና መኖሪያ ቤት ኤክስፖ በመጪው ታህሳስ 8 እና 9 ቀን 2015 ዓ.ም በአዲስ አበባ ስካይላይት ሆቴል እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ በዚህ ኤክስፖ መጠነ-ሰፊ የሪል እስቴት መኖሪያ ቤቶች፣ አገልግሎቶችና አልሚዎች ለቤት ፈላጊዎች የሚቀርቡበት ነው ተብሏል፡፡ ኤክስፖው ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ከተሞች፤…
Read 11235 times
Published in
ዜና
ብልጽግና ፓርቲ አሁንም ራሱን በቅጡ ይፈትሽ ሰሞኑን ከኦሮሚያ ሰንደቅ ዓላማና ብሔራዊ መዝሙር ጋር በተያያዘ በመዲናዋ የተለያዩ ት/ቤቶች የተቀሰቀሰው ረብሻና ግጭት በእጅጉ አሳዛኝና አሳፋሪ ነው። በተለይ በዚህ ሰዓት ፈጽሞ መነሳት ያልነበረበት ነው - አጀንዳው። የሰሜኑ ግጭት ጋብ ብሎ በአገሪቱ የሰላም አየር…
Read 11525 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 December 2022 12:51
ከውጭ አገር በኔትወርክ ትስስር ብቻ ከኢትዮጵያ ቤት ለመግዛት የሚያስችል አሠራር ተጀመረ
Written by መታሰቢያ ሳሣዬ
በውጭ አገር እያሉ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ሳያስፈልጋቸው፣ በኢንተርኔት አጋዥነት፣ በኔትወርክ ትስስር ብቻ ቤቶችን ለመግዛት የሚያስችል አሠራር ተጀመረ።“በዳዳ ገመቹ የድለላ ባለሙያዎች” ድርጅት ይፋ ባደረገው በዚሁ አለም አቀፍ የቤት ግብይት፤ ከኢትዮጵያ ውጪ ሆነው ኢትዮጵያ ውስጥ ቤት ለመግዛት የሚፈልጉ ደንበኞች ስለቤቶቹ ሙሉ መረጃ…
Read 11321 times
Published in
ዜና
በትጥቅ ማስፈታት ዙሪያ በሽሬ ከተማ እየተካሄደ ያለው ውይይት ዛሬ ይጠናቀቃል በመንግስትና በህውሃት ታጣቂ ሃይሎች መካከል በደቡብ አፍሪካ መዲና ፕሪቶሪያ የተደረገውና ህውሐትን በ30 ቀናት ውስጥ ትጥቅ ያስፈታል የተባለው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ትናንት 30 ቀናት ሞለቶታል፡፡ በስምምነቱ መሰረት፤ የህውሃት ታጣቂ ሃይሎች ሙሉ…
Read 11840 times
Published in
ዜና