ዜና
Saturday, 31 January 2015 12:32
ሃና ላላንጎን አስገድደው በመድፈር ለሞት ዳርገዋል የተባሉት ተጠርጣሪዎች እንዲከላከሉ ተወሰነ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ከወራት በፊት የ15 ዓመቷን ታዳጊ ሃና ላላንጎን ከት/ቤት ስትመለስ በታክሲ አሳፍረው በመውሰድና በተደጋጋሚ አስገድደው በመድፈር ለሞት ዳርገዋል በሚል ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው አምስት ወጣቶች እንዲከላከሉ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 3ኛ ወንጀል ችሎት ባለፈው ረቡዕ ትዕዛዝ ሰጠ፡፡ በከባድ የሰው ግድያና አስገድዶ መድፈር ወንጀል…
Read 6014 times
Published in
ዜና
በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው ከሚያዚያ ወር 2006 ዓ.ም ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙት ሶስቱ ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን የፊታችን ማክሰኞ የእምነት ክህደት ቃላቸውን መስጠት ይጀምራሉ፡፡ ፍ/ቤቱ ከዚህ ቀደም አቃቤ ህግ እንዲያሻሽል ካዘዘው አራት ክሶች ውስጥ ባለፈው ረቡዕ ሶስቱን ሲቀበል፣ የተጠርጣሪዎቹን የስራ ክፍፍል በተመለከተ…
Read 1586 times
Published in
ዜና
የዘንድሮው የኢፌድሪ የመከላከያ ሠራዊት ቀን በብሔራዊ ደረጃ በምዕራብ እዝ ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 7 ቀን 2007 ዓ.ም የሚከበር ሲሆን የመክፈቻና የማጠቃለያ ስነስርዓቱ በባህር ዳር ይከናወናል ተብሏል፡፡ ለ3ኛ ጊዜ የሚከበረው የዘንድሮው የመከላከያ ሠራዊት ቀን በእዝ ደረጃ የሚከበር መሆኑን የጠቀሱት የመከላከያ ሚኒስትሩ…
Read 1690 times
Published in
ዜና
የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሽልማቱን አወድሰዋል በግጥምና በስዕል 1ኛ የወጡ 100ሺ ብር ይሸለማሉ ዳሸን ቢራ የአገሪቱን የኪነ ጥበብ ዘርፍ ለማሳደግ ያግዛል በሚል ያዘጋጀው የኪነ ጥበባት ውድድር ሽልማት (Dashen Arts Award) ግማሽ ሚሊዮን ብር በነገው ዕለት ለአሸናፊዎች ያከፋፍላል፡፡ በግጥምና በስዕል ዘርፍ ከ1-3…
Read 1623 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:31
የመንግስት ጫና በግል ሚዲያው የምርጫ ዘገባ ነጻነት ላይ ተጽእኖ ፈጥሯል ተባለ
Written by Administrator
መንግስት መሰረተቢስ ውንጀላ ነው በሚል ያጣጥለዋልየኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የግል ሚዲያ ላይ የሚያደርገው የተራቀቀ ጫና፣ ሚዲያዎቹ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ በተመለከተ በሚሰሩት ዘገባ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ ምህዳሩን እያጠበበባቸው ነው ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገለጸ፡፡መንግስት የግሉን ሚዲያ እንደ አንድ የታመነ የመረጃና…
Read 3419 times
Published in
ዜና
ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል ፓርቲው በምርጫ ቦርድ ላይ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት አጥቷልአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ነገ ሊያካሂደው ያቀደው ሠላማዊ ሠልፍ እውቅና እንደሌለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስታወቀ ሲሆን፤ ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…
Read 3698 times
Published in
ዜና