ዜና
የሰንደቅ አላማውን ክብር ለማስጠበቅ የወጣው አዋጅ ግንዛቤ ሲሰጥበት እንደቆየ የተናገሩት የሰንደቅ አላማ ቀን አከባበርና ብሄራዊ ኮሚቴ የቴክኒክ ቡድን ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ዳዊት ተፈራ፤ ህጉን ሙሉ ለሙሉ በማያከብሩት ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድ እንደሚችል ገለፁ፡፡ አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀይ ቀለማት ላይ የሃይማኖትና የብሄረሰቦችን…
Read 4952 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ፣ የግብጽና የሱዳን የውሃ ሚኒስትሮችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚመክረው ሁለተኛው ዙር የሶስትዮሽ የቴክኒክ ውይይት፣ በመጪው ሃሙስና አርብ በካይሮ እንደሚቀጥል የግብጹ አሃራም ድረገጽ ዘገበ፡፡የግብጹን የውሃና የመስኖ ሚኒስትር ሆሳም አልሞሃዚን ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በውይይቱ ላይ የሚሳተፉት 12 የአገራቱ…
Read 1930 times
Published in
ዜና
ዕቅዱ የተለጠጠ ነው ተብሏል የኢትዮጵያ ከርሰ ምድራዊ ሁኔታ እንደሌሎች የአፍሪካ አገራት አዋጭ ነው በሚል ግምት አማካኝ ገቢው ቢሰላ፣ ኢትዮጵያ ከማዕድን ዘርፍ በእምቅ ሀብቷ በዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት እንደምትችል አንድ የዳሰሳ ጥናት ሪፖርት አመለከተ፡ ሌሎች ገቢዎችን በንግድ ገቢ ግብርና…
Read 4434 times
Published in
ዜና
Monday, 06 October 2014 07:33
የዲያስፖራ ተቃዋሚዎች በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ጥሰው ለመግባት ሞከሩ
Written by Administrator
በዋሺንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ መሳሪያ የተኮሰው የፀጥታ ሰራተኛ ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰበሳምንቱ መጀመሪያ ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በዳያስፖራ ተቃዋሚዎች የተደረገውን ጥሰት ተከትሎ፣ ባለፈው ረቡዕም በስዊድን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ በተቃዋሚዎች ተመሳሳይ የጥሰት ሙከራ መደረጉን ምንጮቻችን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በስዊድን ስቶክሆልም በሚገኘው…
Read 7565 times
Published in
ዜና
ማክሰኞ የቅጣት ውሳኔ ይሰጣል ሃሰተኛ ወሬዎችን አሳትሞ በማሰራጨት፣ ህዝብን ለአመፅ በማነሳሳት ህገ መንግስቱንና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በኃይል ለመናድ ሲንቀሳቀሱ ነበር በሚል ክስ የቀረበባቸው “ሎሚ”፣ “አዲስ ጉዳይ” እና “ፋክት” መፅሄቶች አሳታሚዎች እና ሥራ አስኪያጆች ጥፋተኛ ናቸው ተባሉ፡፡ ጉዳዩን ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ…
Read 2907 times
Published in
ዜና
በቦሌ አየር ማረፊያ በሰዓት ለ1ሺ ሰዎች የኢቦላ ቫይረስ ምርመራ ማድረግ የሚያስችል መሳሪያ ካለፈው ሳምንት ጀምሮ በስራ ላይ ማዋሉን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የገለፀ ሲሆን ከምዕራብ አፍሪካ የሚመጡ ሰዎች በያረፉበት ሆቴል ለ21 ቀናት ክትትል ይደረግላቸዋል ተብሏል፡፡በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የኢቦላ መከላከል ኮሚቴ ትናንት…
Read 2117 times
Published in
ዜና