ዜና
በዘመናዊ ግንባታ የተነሳ የቀድሞ ስሞቿን እያጣች ነው የተባለችውን መርካቶን ከነስሞቿ ለትውልድና ለቱሪስቶች ለማቆየት ዘመቻ ሊጀመር እንደሆነ ተገለፀ፡፡ መርካቶ ውስጥ ከ50 በላይ የሚጠጉ “ተራዎች” እንደሚገኙም ተጠቁሟል፡፡ ባለፈው ረቡዕ መሳለሚያ አማኑኤል ፀጋ ህንፃ ላይ በሚገኘው የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት በተሰጠው ጋዜጣዊ…
Read 3784 times
Published in
ዜና
ለህክምና የመጣችውን ነፍሰሡር ፅንስ ያለ ጥንቃቄ አስወርዶ በአካላቷ ላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርጓል፤ ተጐጂዋን ለመርዳትም ፍቃደኛ አልበረም የተባለው የግሎባል ከፍተኛ ክሊኒክ ባለቤት ዶ/ር በላቸው ቶሌራ፤ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተከሰሰ፡፡ ሃኪሙ ባለፈው ህዳር ወር ደም መሰል ፈሳሽ ነገር አይታ ወደ ሆስፒታሉ…
Read 3049 times
Published in
ዜና
አስር የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውህደትና ግንባር ለመፍጠር ለምርጫ ቦርድ ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፤ ምርጫ ቦርድም ጥያቄያቸውን መርምሮ በቅርቡ ውሳኔ እንደሚሰጥ አስታወቀ፡፡አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) እና ብርሃን ለአንድነትና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (ብአዴፓ) “አንድነት በሚል ስያሜ የውህደት ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት…
Read 1924 times
Published in
ዜና
የተሽከርካሪዎችን አቅምና ብቃት የሚለካ ቴክኖሎጂ ፈጥሯልኢትዮጵያዊው የምህንድስና ባለሙያ ናሆም በየነ ያቋቋመው ‘ኔቪቲ’ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ኩባንያ፣ በየአመቱ በአሜሪካ በሚካሄደው ‘ኢቭሪዴይ ሄልዝ አዋርድስ ኦፍ ኢኖቬሽን’ የተባለ ሽልማት የመጨረሻው ዙር እጩ ተሸላሚ ሆነ፡፡ኔቪቲ ኩባንያ ያመረተው ‘ናቪሴክሽን ሲስተም’ የተባለ የወጣቱ ኢትዮጵያዊ ፈጠራ፤ ‘ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ’…
Read 1927 times
Published in
ዜና
የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩትና በአሁኑ ሰዓት የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ የሆኑት የተከበሩ አቶ ኡመድ ኡባንግ፤ ከአገር መኮብለላቸውን ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ አቶ ኡመድ ኡባንግ ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከሃገር መውጣታቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለሱ ለሚቀርቧቸው ሰዎች መናገራቸውን አመልክተዋል። የሚኒስትር ዴኤታውን…
Read 7780 times
Published in
ዜና
የመግባባት አንድነትና ሠላም ማህበር (ሠላም)፤33ቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች አንድነት እንዲመሠርቱ በማድረግ በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሠላማዊ ሠልፍ እንዲያካሂዱ እንደሚያተጋቸው ገለፀ፡፡ የአገሪቱን ፓርቲዎች ወደ ሁለት ጐራ ለማሰባሰብ በቅርቡ የተጠራው ስብሰባ የታሰበውን ያህል አለመሳካቱን የገለፁት የማህበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑ፤በጉዳዩ ላይ…
Read 2961 times
Published in
ዜና