ዜና
በማተሚያ ቤት ክልከላ ከ“ፋክት” በስተቀር ሁሉም አልታተመም ሁሉም ተከሳሾቹ ክስ አልደረሰንም ብለዋል “የግል ፕሬሱን ለማሸማቀቅና የስነ-ልቦና ጫና ለመፍጠር የተደረገ ይመስላል” - ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁ “መንግስት ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን እንደመጥፎ ነገር አናየውም” - አንተነህ አብርሃም (የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጋዜጠኞች ማህበር ፕሬዚዳንት)“መንግስት ክስ…
Read 8312 times
Published in
ዜና
ለውህደቱ መራዘም ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል መንግስት በግል ሚዲያዎች ላይ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አውግዘዋልየመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) ነገ ሊያካሂዱት የነበረውን ውህደት ለማራዘም መገደዳቸውን አስታወቁ፡፡ ለውህደቱ መራዘም ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ተጠያቂ አድርገዋል፡፡ በሌላ በኩል…
Read 2877 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 August 2014 11:16
አለማቀፉ የጉዲፈቻ ተቋም በሙስናና በማጭበርበር ሕፃናትን ከኢትዮጵያ ወደ አሜሪካ መውሰዱን ኃላፊው አመኑ
Written by Administrator
ለክልል ባለስልጣንና ለአንድ የስራ ሃላፊ ገንዘብና ውድ ስጦታ ሰጥቻለሁ ብለዋልተቀማጭነቱን በአሜሪካ ያደረገው ‘ኢንተርናሽናል አዶፕሽን ጋይድስ’ የተባለ አለማቀፍ የጉዲፈቻ ተቋም የውጭ ፕሮግራም ክፍል ሃላፊ በመሆን ለረጅም አመታት ያገለገሉት አሊያስ ቢቬንስ፣ ተቋሙ በሙስናና በማጭበርበር ኢትዮጵያውያን ህጻናትን በጉዲፈቻ ወደ አሜሪካ ይወስድ እንደነበር በሳውዝ…
Read 3358 times
Published in
ዜና
“ሰራተኞቹን በጅምላ ያባረረበት መንገድ የአገሪቱንም ሆነ የዓለምን ህጎች የጣሰ ነው”የቱሪዝም ሆቴሎችና ጠቅላላ አገልግሎት ሰራተኛ ማህበራት ኢንዱስትሪ ፌዴሬሽን፤ የሸራተን ማኔጅመንት እምቢተኝነቱን ትቶ ወደ ሰላማዊ የህብረት ስምምነት ድርድሩ እንዲመለስ ጠየቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ ሰሞኑን ባካሄደው 38ኛ መደበኛ የምክር ቤት ስብሰባ፣ በሸራተን ጉዳይ ላይ ባለ…
Read 2657 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 August 2014 11:15
የመካከለኛው ምስራቅ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ከ21 ቢ. ብር በላይ ያንቀሳቅሳሉ
Written by Administrator
የመካከለኛው ምስራቅ አገራት ኩባንዎች በኢትዮጵያ ከ21 ቢሊዮን ብር በላይ የሚያንቀሳቅሱ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች እንዳላቸው ወርልድ ቡሊቲን ዘገበ፡፡የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ያወጣውን መረጃ በመጥቀስ ዘገባው እንዳለው፣ ኩባንያዎቹ በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች 179 ያህል የምርት፣ የግብርና፣ የሪል እስቴትና የማሽነሪ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን እያንቀሳቀሱ ይገኛሉ፡፡ 80…
Read 2247 times
Published in
ዜና
በየወሩ 350 ብር በማዋጣት የከፍተኛ ንብረት ባለቤት ለመሆን የሚያስችል ዘመናዊ የእቁብ ፕሮግራም መጀመሩ ሰሞኑን ተገለፀ፡፡ የእቁብ ፕሮግራሙ፤ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው 100 ሺ አባላት ሲኖሩት በሰባት ዓመት ወይም በ90 ወራት ጊዜ ውስጥ ሁሉም አባላት ባለእድል ሆነው ይጠናቀቃል ተብሏል፡፡ አንድ መቶ…
Read 9615 times
Published in
ዜና