ዜና
በቅርቡ ከመኢአድ ሊቀመንበርነታቸው በመልቀቅ በፓርቲው የበላይ ጠባቂነት የቀጠሉት የኢ/ር ኃይሉ ሻውልን የህይወት ታሪክ የያዘ መፅሀፍ ከነገ በስቲያ ለንባብ እንደሚበቃ የመፅሀፉ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ፍሬው አበበ ገለፀ፡፡ “ህይወቴና የፖለቲካ እርምጃዬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መፅሃፉ፤ የኢ/ር ኃይሉ የህይወት ውጣ ውረድና የፖለቲካ ተሳትፎ ላይ…
Read 17843 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 September 2013 10:00
“አንድነት” በአዳማና በአዲስ አበባ ማጠቃለያ የተቃውሞ ሰልፍ ያካሂዳል
Written by Administrator
“እስካሁን በሁለቱ ከተሞች እንቅፋት አላጋጠመንም” ከሃያ በሚበልጡ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎችንና ስብሰባዎችን ሲያካሂድ የቆየው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ነገ በአዳማ ናዝሬት ከተማና በአዲስ አበባ የማጠቃለያ ሰልፍ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፁ፡፡በሶስት ወራት ውስጥ ሰላሳ ያህ ሰልፎችንና ስብሰባዎችን ለማካሄድ አቅዶ ብዙዎቹን ሲሰራ መቆየቱን…
Read 16318 times
Published in
ዜና
“የነፃነት ፈለግ” የተሰኘ ቴአትር በቅርቡ ያስመርቃል አክራሪነትን ለማውገዝ በመስቀል አደባባይ ሰልፍ በተካሄደበት እለት፣ ሌላ ሰልፍ ለማካሄድ አቅዶ በፖሊስ የታገደው ሰማያዊ ፓርቲ፤ ለዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ በመጥራት ከአዲስ አበባ መስተዳድር ጋር ሲወዛገብ ከሰነበተ በኋላ ሃሳቡን በሁለት ሳምንት ለማራዘም ተስማማ፡፡ሰላማዊ ሰልፍ እንደምናካሂድ በደብዳቤ…
Read 13588 times
Published in
ዜና
በትግራይ ክልል ሃውዜን አካባቢ በ6ኛው ወይም በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ለነገስታቶች ከአውሮፓ በስጦታነት የመጣ ሳይሆን እንደማይቀር የተገመተ የጥቁር ሰው ምስል ያለበት የሽቶ ማስቀመጫ ጠርሙስ በቅርቡ መገኘቱን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በኤጀንሲው ጽ/ቤት የሚገኘው የሽቶ ማስቀመጫ አነስተኛ ጠርሙስ፣ ጠፍጣፋ የብርሌ…
Read 15097 times
Published in
ዜና
ከሐምሌ ወዲህ 11 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በጭስ ሞተዋልአዲስ አበባ ቦሌ መንገድ አካባቢ ሦስት ወጣት ሴቶች በጭስ ታፍነው የሞቱ ሲሆን፤ ባለፈው ሃምሌ 9 ሰዎች በተመሳሳይ ምክንያት ህይወታቸው እንዳለፈ በመግለጽ፣ የከሰል አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ቦሌ መንገድ…
Read 14384 times
Published in
ዜና
የይቅርታ ጥያቄያቸው ተቀባይነት እንዳላገኘ ረቡዕ የተነገራቸው የአውራምባ ታይምስ ዋና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እና የኢብአፓ ፓርቲ አመራር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚያብሄር፤ በየአመቱ የይቅርታ ጥያቄ ማቅረብ ስለሚቻል በድጋሚ እንደሚሞክሩ ቤተሰቦች ተናገሩ፡፡ በሽብርተኝነት ከተፈረጁ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አመፅ የሚያስነሳ ፅሁፍ አቅርባችኋል በሚል…
Read 1688 times
Published in
ዜና