ዜና

Rate this item
(5 votes)
በቅርቡ ከመኢአድ ሊቀመንበርነታቸው በመልቀቅ በፓርቲው የበላይ ጠባቂነት የቀጠሉት የኢ/ር ኃይሉ ሻውልን የህይወት ታሪክ የያዘ መፅሀፍ ከነገ በስቲያ ለንባብ እንደሚበቃ የመፅሀፉ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ፍሬው አበበ ገለፀ፡፡ “ህይወቴና የፖለቲካ እርምጃዬ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው መፅሃፉ፤ የኢ/ር ኃይሉ የህይወት ውጣ ውረድና የፖለቲካ ተሳትፎ ላይ…
Rate this item
(8 votes)
“እስካሁን በሁለቱ ከተሞች እንቅፋት አላጋጠመንም” ከሃያ በሚበልጡ ከተሞች የተቃውሞ ሰልፎችንና ስብሰባዎችን ሲያካሂድ የቆየው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ነገ በአዳማ ናዝሬት ከተማና በአዲስ አበባ የማጠቃለያ ሰልፍ ለማካሄድ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፁ፡፡በሶስት ወራት ውስጥ ሰላሳ ያህ ሰልፎችንና ስብሰባዎችን ለማካሄድ አቅዶ ብዙዎቹን ሲሰራ መቆየቱን…
Rate this item
(5 votes)
“የነፃነት ፈለግ” የተሰኘ ቴአትር በቅርቡ ያስመርቃል አክራሪነትን ለማውገዝ በመስቀል አደባባይ ሰልፍ በተካሄደበት እለት፣ ሌላ ሰልፍ ለማካሄድ አቅዶ በፖሊስ የታገደው ሰማያዊ ፓርቲ፤ ለዛሬ ሰላማዊ ሰልፍ በመጥራት ከአዲስ አበባ መስተዳድር ጋር ሲወዛገብ ከሰነበተ በኋላ ሃሳቡን በሁለት ሳምንት ለማራዘም ተስማማ፡፡ሰላማዊ ሰልፍ እንደምናካሂድ በደብዳቤ…
Saturday, 07 September 2013 09:58

በትግራይ ታሪካዊ ቅርስ ተገኘ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በትግራይ ክልል ሃውዜን አካባቢ በ6ኛው ወይም በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ለነገስታቶች ከአውሮፓ በስጦታነት የመጣ ሳይሆን እንደማይቀር የተገመተ የጥቁር ሰው ምስል ያለበት የሽቶ ማስቀመጫ ጠርሙስ በቅርቡ መገኘቱን የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በኤጀንሲው ጽ/ቤት የሚገኘው የሽቶ ማስቀመጫ አነስተኛ ጠርሙስ፣ ጠፍጣፋ የብርሌ…
Rate this item
(0 votes)
ከሐምሌ ወዲህ 11 የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በጭስ ሞተዋልአዲስ አበባ ቦሌ መንገድ አካባቢ ሦስት ወጣት ሴቶች በጭስ ታፍነው የሞቱ ሲሆን፤ ባለፈው ሃምሌ 9 ሰዎች በተመሳሳይ ምክንያት ህይወታቸው እንዳለፈ በመግለጽ፣ የከሰል አጠቃቀም ላይ ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ፡፡ ቦሌ መንገድ…
Rate this item
(0 votes)
የይቅርታ ጥያቄያቸው ተቀባይነት እንዳላገኘ ረቡዕ የተነገራቸው የአውራምባ ታይምስ ዋና አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እና የኢብአፓ ፓርቲ አመራር አቶ ዘሪሁን ገ/እግዚያብሄር፤ በየአመቱ የይቅርታ ጥያቄ ማቅረብ ስለሚቻል በድጋሚ እንደሚሞክሩ ቤተሰቦች ተናገሩ፡፡ በሽብርተኝነት ከተፈረጁ ድርጅቶች ጋር በመተባበር አመፅ የሚያስነሳ ፅሁፍ አቅርባችኋል በሚል…