ዜና
Tuesday, 29 July 2014 14:53
41 አለማቀፍ ድርጅቶች የታሰሩት ጋዜጠኞችና ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈቱ ጠየቁ
Written by Administrator
የጸረ ሽብርተኝነት ህጉ ይሻሻል ብለዋልከዚህ በፊት በሽብርተኝነት የተፈረደባቸው እንዲፈቱ ጠይቀዋል41 የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች፣ የፕሬስ ነጻነት አቀንቃኞች፣ አለማቀፍና ክልላዊ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማትና የሙያ ማህበራት መንግስት በቅርቡ የሽብርተኝነት ክስ የመሰረተባቸውን ጋዜጠኞችና የዞን 9 ጦማርያን በአፋጣኝ እንዲፈታ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ከትናንት በስቲያ…
Read 4927 times
Published in
ዜና
ባለፈው ሳምንት አርብ በታላቁ አንዋር መስጊድ የእስልምና እምነት ተከታዮች ያነሱትን ተቃውሞ ተከትሎ በፖሊስ የታሰሩ የእምነቱ ተከታዮች፣ ጋዜጠኞችና የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ፍ/ቤት ቀርበው ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጣቸው። የአዲስ ጉዳይ መጽሔት ፎቶ ጋዜጠኛ አዚዛ መሃመድ፣ የሰማያዊ ፓርቲ የብሄራዊ ም/ቤት አባል ወ/ሪት ወይንሸት ሞላና…
Read 3261 times
Published in
ዜና
“በደህንነቶች የሚደርስብኝን ጫና መቋቋም አልቻልኩም” በ“ሰንደቅ” ጋዜጣ ላይ ከሪፖርተርነት እስከ ከፍተኛ አዘጋጅነት ድረስ የሰራውና በቅርቡ የተመሰረተው “የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ” የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበረው ጋዜጠኛ ዘሪሁን ሙሉጌታ አገር ጥሎ ተሰደደ፡፡ ከሶስት ዓመት በፊት ጀምሮ የደህንነት ኃይሎች ሲያደርጉበት የነበረውን ክትትል ተቋቁሞ ስራውን…
Read 3456 times
Published in
ዜና
Tuesday, 29 July 2014 14:45
ሆላንዳዊያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ አዲስ የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያ ሊያቋቁሙ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴ
በ30 ሚ.ብር ካፒታል የሚቋቋመው ኩባንያ በአንድ ዓመት ውስጥ ሥራ ይጀምራል\ ሆላንዳውያን ባለሃብቶች አዲስ የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ በኢትዮጵያ ለማቋቋም የፕሮጀክት አዋጪነት ጥናት እያከናወኑ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ አዲሱ የመኪና መገጣጠሚያ ኩባንያ ቀድሞ በሆላንድ መንግስት ድጋፍ ተቋቁሞ የነበረውን “ሆላንድ ካር”…
Read 3058 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ የጤና መድህን ኤጀንሲ ከ “ጤና ለሁሉም ዘመቻ” ጋር በመተባበር ባዘጋጀው “የጤና መድህንን ለህዝብ የማስተዋወቅ ዘመቻ” አገር አቀፍ የዘገባ ውድድር ያሸነፉ ጋዜጠኞችን ከትናንት በስቲያ በኢሊሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል ባከናወነው ስነስርዓት ሸለመ፡፡የህትመት፣ የቴሌቪዥን፣ የሬዲዮና የድረ-ገጽ በሚሉ አራት ምድቦች በተከፋፈለውና ጋዜጠኞች የማህበራዊ ጤና…
Read 2813 times
Published in
ዜና
Tuesday, 29 July 2014 14:41
የእስልምና ምክር ቤት አመራሮች ለ“መቄዶንያ” ከ100ሺ ብር በላይ የሚያወጡ ቁሳቁሶች ለገሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች በጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትን ጨምሮ የምክር ቤቱና የኡላማ ምክር ቤት አባላት “መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ መርጃ ማዕከል”ን በመጎብኘት ከ100 ሺ ብር በላይ የሚያወጡ ቁሳቁሶችን ለገሱ፡፡ የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ሼህ ኪያር ሼህ መሃመድ አማን፣ የኡላማ ምክር ቤት ፀሃፊ ሼክ…
Read 2083 times
Published in
ዜና