ዜና
የፕላዝማ የትምህርት ስርጭት ችግሮችን ለማስተካከል የ120 ት/ቤቶች ፕሮጀክት በጨረታ ለዜድቲኢ የተሰጠው ከአመት በፊት ሲሆን፣ በአንድ ት/ቤት በተከናወነ ሙከራ ጭቅጭቅ ስለተፈጠረ ፕሮጀክቱ ተቋረጠ፡፡ በአዲስ ከተማ ት/ቤት የተካሄደው ሙከራ እንዳልተሳካና በእቃዎች ላይ የጥራት ጉድለት እንደሚታይ የገለፁት የትምህርትና ቴክኖሎጂ ማዕከል፣ ዶ/ር ገበየሁ ወርቅነህ፤…
Read 22029 times
Published in
ዜና
የመንግስት ስልጣን ገደብ ቢኖረው ኖሮ ሚኒስትር ዲኤታው ፍ/ቤት ይቆሙ ነበር - ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፤ የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ናፍቆት ዮሴፍ “ሰማያዊ ፓርቲ፣ ግንቦት ሰባት እና አክራሪዎች ጋብቻ ፈጽመዋል” በሚል የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ መናገራቸውን የተቃወሙት የሰማያዊ ፓርቲ ፕሬዚዳንት ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት፤…
Read 22096 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ የሙዚቃ ሸክላ 100ኛ አመት በዓል መሰረዝን አስመልክቶ በሰኔ 15 ቀን 2005 ዓ.ም እትማችን፣ ለመጀመርያ ጊዜ ድምፃቸውን በሸክላ ያስቀረፁትን ኢትዮጵያዊ የጥበብ ባለሙያ ነጋድራስ ተሰማ እሸቴ የልጅ ልጅ የሆኑትን አቶ ታደለ ይድነቃቸውን በማነጋገር ዘገባ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በወቅቱ ሸክላዎቹን እንደገና በማሳተም ለምረቃ…
Read 20200 times
Published in
ዜና
ከደቡብ ኮሪያው ግዙፍ የኤሌክትሮኒክስ ኩባንያ ሳምሰንግ የመጡ 100 አባላት ያሉት የበጐ ፈቃደኞች ቡድን፣ በቢሾፍቱ የህክምና ስልጠናዎችን በመስጠትና አስፈላጊ ቁሳቁሶችን በመለገስ ለአምስት ቀናት አገልግሎት እንደሰጡ ተገለፀ፡፡ ከሐምሌ 29 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2005 ዓ.ም በተካሄደው የበጐ ፈቃድ…
Read 17918 times
Published in
ዜና
እስከ ሐምሌ 30 ክስ ይመሠረትባቸዋልከመሬት ጉዳይ ጋር በተያያዘ በፌደራል ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሲፈለጉ የነበሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ቃሲም ፊጤ በቁጥጥር ስር ውለው በትናንትናው እለት በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 2ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ፡፡ የኮሚሽኑ…
Read 54737 times
Published in
ዜና
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በአገሪቱ የተለያዩ ከተሞች በሚገኙ አመራሮችና አባላቱ ላይ በገዢው ፓርቲ የድብደባ፣ የእስርና የግል ሚስጥር መበርበርና በተደራጀ ሁኔታ የመዝረፍ ድርጊት እየተፈፀመ መሆኑን ገለፀ፡፡ ፓርቲው “ህጋዊና ሠላማዊ ትግላችን በህገወጥ የአፈና ስልት ሊደናቀፍ አይችልም” በሚል ትናንት ባወጣው መግለጫ ላይ፤…
Read 33713 times
Published in
ዜና