ዜና
ትልቁ የሕንድ ሥጋ አቀናባሪ፣ የቀዘቀዙ ምግቦች አዘጋጅና ኤክስፖርተር አላና ግሩፕ (Allana Group) በ20 ሚሊዮን ዶላር (በ400 ሚሊዮን ብር ገደማ) ካፒታል፣ በኢትዮጵያ ሶማሌና በኦሮሚያ ዞኖች፣ ሥጋ ለማቀነባበርና ኤክስፖርት ለማድረግ መስማማቱ ተገለፀ፡፡ ኩባንያው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሚያ ክልል በዝዋይ ከተማ አካባቢ በሰጠው 75…
Read 1975 times
Published in
ዜና
በፍ/ቤት የመከላከያ ምስክሮች እየተደመጡ ነውየረመዳን ፆም ዛሬ ወይም ነገ ይጀመራል ከአወሊያ ት/ቤትና ከእስልምና ምክር ቤት ምርጫ ጋር ተያይዞ የተጀመረው ተቃውሞ ያዝ ለቀቅ እያለ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ በየሳምንቱ አርብ ከጁምአ ፀሎት በኋላ የተለያዩ መፈክሮችን በማንገብ የታሰሩ የኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ ጥያቄ ይቀርባል፡፡…
Read 3407 times
Published in
ዜና
በአንድነት ፓርቲ የወጣቶች ቋሚ ኮሚቴ አዘጋጅነት “ወጣትነትና ሰላማዊ ትግል” በሚል ርዕስ በነገው ዕለት ከ ጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በፅ/ቤቱ ውይይት እንደሚያካሂድ የጠቆመው ፓርቲው፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ለውይይት መነሻ የሚሆን ጥናታዊ ፅሁፍ እንደሚያቀርቡ ገልጿል፡፡ የፓርቲው የድርጅት…
Read 1203 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 June 2014 10:29
ለአልሸባብ ወደ አክራሪነት መለወጥ ኢትዮጵያ ተጠያቂ ናት መባሉን መንግስት አጣጣለ
Written by Administrator
አልሸባብ ፅንፈኛ ድርጅት የሆነው ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ጦር ሰራዊት በማዝመቷ ነው በማለት ኒው አፍሪካን መጽሔት የዘገበ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ የአልሸባብ ታጣቂዎች አፍጋኒስታን ሄደው ስልጠና የወሰዱት ገና ድሮ ነው በማለት ዘገባውን አጣጣለ፡፡ አልሸባብ በዩጋንዳ እና በኬኒያ በፈፀማቸው ጥቃቶች…
Read 2953 times
Published in
ዜና
የቀረቡባቸውን ክሶች አልፈፀምንም ሲሉ ክደው ተከራክረዋልየቀድሞ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው አቶ ገ/ዋህድ ወ/ጊዮርጊስ የቀረበባቸውን የሙስና ክስ ክደው የተከራከሩ ሲሆን ፍ/ቤቱ የአቃቤ ህግን ምስክሮች ለማድመጥ ከሃምሌ 1 እስከ 17 ያሉትን ቀናት በቀጠሮነት ይዟል፡፡ባለፈው ረቡዕ ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀርበው…
Read 1395 times
Published in
ዜና
“የሠራተኛ ማህበራት መሪዎች ከሥራ ይባረራሉ ወይም ከሰራተኛው ጋር እንዳይወያዩ አሰሪዎች የሥራ ጫና ያበዙባቸዋል”የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማካ) በ16ኛ መደበኛ የጠቅላይ ም/ቤት ጉባኤ 550 አባላት ተሳትፈው አዲስ የሥራ አስፈጻሚና የኦዲት ኮሚቴ አባላት መረጡ፡፡ ኢሠማኮ ትናንት ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ ያለፉትን ሁለት ዓመታት…
Read 1423 times
Published in
ዜና