ዜና
ከሶስት ዓመት በፊት በቫት ማጭበርበር የባንክን ስራ በመስራት፣ ለግለሠቦች በዱቤ ቤት በመሸጥና በበርካታ ወንጀሎች በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ክስ የተመሠረተባቸውና እስካሁንም በእስር ላይ የሚገኙት የአያት አክሲዮን ማህበር መስራችና ባለቤት አቶ አያሌው ተሠማ የ12 ዓመት ፅኑ እስራትና 3.2 ሚሊዮን የገንዘብ ቅጣት ተፈረደባቸው፡፡…
Read 3243 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ምክትል ኮሚሽነር ኮማንደር ግርማ ካሳ የቀድሞ የፍትህ ሚንስትር በነበሩት በአቶ ብርሃን ሃይሉ ቦታ ተተክተው ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ እንደሚሰሩ ምንጮች ገለፁ፡፡ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች በመምሪያ ሃላፊነት ሲሰሩ ቆይተው የከተማዋ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር እንዲሆኑ…
Read 3130 times
Published in
ዜና
“የሙስና ችግር ግለሠቦችን በመያዝ አይቀረፍም፤ ችግሩ ያለው ሲስተሙ ላይ ነው” - የተከበሩ አቶ ግርማ ሠይፉ “ሙስና፣የመልካም አስተዳደርና የሠብአዊ መብት ጥሠት የግንቦት ሀያ ፍሬዎች ናቸው” - አቶ ዳንኤል ተፈራ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) የፊታችን ማክሠኞ ግንቦት 20 ቀን 2005 ዓ.ም…
Read 1876 times
Published in
ዜና
የታሪክ ሊቅ የነበሩት ፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት ከትላንትና በስቲያ አረፉ፡፡ ፕሮፌሰር ታደሰ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት፣ በተመራማሪነትና በተለያዩ የአመራር ኃላፊነቶች የሠሩ ምሁር ነበሩ፡፡ የመካከለኛው ዘመን የኢትዮጵያን ታሪክ ለአገርና ለዓለም ያበረከቱ ሲሆን፤ በተለይም ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነት በኢትዮጵያ (Church and State in…
Read 2860 times
Published in
ዜና
በዲሲፕሊን ጉድለት የጦር መሳሪያ እንዳይታጠቅ ተከልክሎ ነበር ከ15 በላይ አመራሮችና የፖሊስ አባላት ምርመራ እየተደረገባቸው ነው በርካታ የግድያ ዛቻ የደረሰባት የፖሊሱ የቀድሞ ፍቅረኛ ታስራለች በባህርዳር የፍቅረኛውን እናት ጨምሮ በ12 ሰዎች ላይ አሰቃቂ ግድያ ከፈፀመ በኋላ የአባይ ወንዝ ውስጥ ገብቶ የሞተው ኮንስታብል…
Read 3517 times
Published in
ዜና
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ዩኤን) ባለፈው ሳምንት ከሮም ከተማ ለአለማችን ረሃብተኞች አንድ ምክርና የምስራች ወሬ አሰራጭቷል። የምስራች ወሬው፣ “እነ ጥንዚዛን በመመገብ ከረሃብ መገላገል ይቻላል” የሚል ነው። በደግነት የለገሰን ምክር ደግሞ፣ ከረሃብ ለመዳን “ነፍሳትን ብሉ” ይላል። ዩኤን ይህን “ምክርና የምስራች” በይፋ ለመላው…
Read 3470 times
Published in
ዜና