ዜና
“የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ” የተሰኘ ማህበር ለመመስረት ጋዜጠኞች እንቅስቃሴ መጀመራቸውን የመድረኩ ጊዜያዊ መስራች ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ ከትላንት በስቲያ በኢትዮጵያ ሆቴል ኮሚቴው በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ የማህበሩ መቋቋም ዋናው አላማ፤ ጋዜጠኞች በስራቸው ለአደጋ የተጋለጡ እንደመሆናቸው፣ ችግር በሚያጋጥማቸው ጊዜ ለመረዳዳት የሚያስችል ተቋምም ሆነ ማህበር…
Read 1706 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 December 2013 10:54
የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለስልጣን የሰጠው ማስተባበያ
Written by Administrator
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሥልጣን የተቋቋመበት ዋና ዓላማ በአዲስ አበባ ከተማ ሊደርሱ የሚችሉትን እሳትና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎችን ነዋሪውንና ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ፣ አደጋን አስቀድሞ ለመከላከልና ከተከሰተም ፈጥኖ በመቆጣጠርና በማረጋጋት የነዋሪውን ደህንነት (Safety) እንዲጠበቅ ለማድረግ ነው፡፡ በዚህ…
Read 3503 times
Published in
ዜና
የፓርቲው አመራሮች በደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ ሀዘናቸውን ገልፀዋል የታላቁን የነፃነት ታጋይ የኔልሰን ማንዴላን ህልፈት ተከትሎ፣ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት) ከትላንት በስቲያ ከሰዓት በኋላ የሀዘን መግለጫ ፕሮግራም በጽ/ቤቱ ያካሄደ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይም ስለኔልሰን ማንዴላ የነፃነት ትግል፣ ከኢትዮጵያ ጋር ስለነበራቸው ቁርኝትና ከማንዴላ…
Read 1777 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 December 2013 10:46
በአቶ መላኩ ፈንታ ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት መልስ እየተጠበቀ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴና ሠላም ገረመው
ሶስት የኮንስትራክሽን ባለሃብቶችን ጨምሮ 6 ባለሃብቶች ይከሰሳሉ ባለፈው አመት ግንቦት ወር ላይ በሙስና ተጠርጥረው ከሌሎች ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ጋር በቁጥጥር ስር በዋሉትና፣ በሶስት መዝገቦች ክስ በተመሰረተባቸው፣ በሚኒስትር ማዕረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ጉዳይ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት መልስ…
Read 2222 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 December 2013 10:50
“የኔልሰን ማንዴላን የነፃነት ትግል መርሆዎች የትግል አጋዥ አድርገን እንጠቀምባቸዋለን” ኢዴፓ
Written by ናፎቆት ዮሴፍ
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የታላቁን የነፃነት ታጋይ የኔልሰን ማንዴላን ህልፈተ ህይወት በማስመልከት ባወጣው መግለጫ፤ የማንዴላን የነፃነት ትግል እንዲሁም የሰብአዊነትና ዴሞክራሲያዊ መርሆዎች ለፍትሀዊ የትግል ስልት አጋዥ መርህ አድርጐ እንደሚጠቀምባቸው ገለፀ፡፡ ኔልሰን ማንዴላ፤ በሰላማዊ ትግል አፓርታይድን ታግሎ በማሸነፍ በዘር ከፋፍሎ ሲገዛቸው የነበረውን…
Read 1967 times
Published in
ዜና
• “ታክሲዎች ወደ ውስጥ የማይገቡት አቤቱታ ስለበዛ ነው” • ከሳውዲ ተመላሾች በታክሲ ላይ ስርቆት ተቸግረዋል ተባለ ወደ አሮጌው ጉምሩክ እየገቡ ከሳውዲ ተመላሽ ዜጎችን ሲያስተናግዱ የነበሩ ሚኒባስ ታክሲዎች፤ ከስደት ተመላሾች ባቀረቡት አቤቱታ ወደ ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸው ተገለፀ፡፡ ሚኒባሶቹ ኤርፖርትም ሆነ የድሮው…
Read 1559 times
Published in
ዜና