ዜና
ህገወጥ ናችሁ ተብለው ከሳውዲ አረቢያ ወደ አገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያዊያን፤ ለበርካታ አመታት ለፍተን ያፈራነውን ንብረት ይዛችሁ መግባት አትችሉም ተብሎ ተነጥቀናል፡፡ የፍተሻ ሰራተኞች ሻንጣዎቻቸውን በመፈተሽ፣ ሞባይል ከአንድ በላይ ከያዙ ትርፉን በማስቀረት፣ አዳዲስ አልባሳት እና ኤሌክትሮኒክስ ቁሰቁሶች የተወሰኑትን ብቻ በመፍቀድ እና ያመጡትን ወርቆች…
Read 4325 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ የብሪጅስቶን ጎማ ብቸኛ አስመጪና አከፋፋይ ካቤ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ15 ሚሊዮን ብር ወጪ በአዲስ አበባ ቃሊቲ መናኸሪያ አካባቢ ያስገነባው ‘ብሪጅስቶን ትራክ ታየር ሴንተር’ (BTTC) የተሰኘ አዲስ የጎማ ጥገና ማዕከል ትናንት ተመርቆ ተከፈተ፡፡ ላለፉት አስራ ሶስት አመታት ጥራታቸውን የጠበቁ…
Read 2699 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 December 2013 11:32
የኢትዮጵያን አየር ኃይል የ70 ዓመት ታሪክ የሚዘክር መጽሐፍ ሊታተም ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በገቢ ማሰባሰቢያ 20ሚ. ብር ይጠበቃል የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከተመሰረተበት 1913 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ደርግ ውድቀት 1983 ዓ.ም ድረስ ያለውን የሰባ አመት ታሪክ የሚዘክር መጽሐፍ ሊታተም ነው፡፡ ለመጽሐፉ ማሳተሚያና የአየር ኃይል ቬንተራንስ አሶሴሽንን ለማጠናከር በሸራተን አዲስ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ታህሳስ 24…
Read 1795 times
Published in
ዜና
የፀረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ በከባድ ሙስና ወንጀል ጥፋተኝነታቸው የተረጋገጠውን የቀድሞው የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሠ መስተዳደር አቶ ያረጋል አይሸሹምን ጨምሮ በሁሉም ተከሣሾች ላይ የሚወሠነው ቅጣት እንዲከብድ ጠየቀ፡፡ አቃቢ ህግ ጉዳዩን ሲከታተል ለቆየው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 15ኛው ወንጀል ችሎት በፅሁፍ ባቀረበው…
Read 2358 times
Published in
ዜና
ከአንድ ወር በፊት በሀዋሳ ከተማ የመኪና አደጋ ደርሶበት በኮሪያ ሆስፒታል እየታከመ ላለው ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነ፣ የገንዘብ ማሰባሰቢያ የእራት ፕሮግራም እንደሚዘጋጅ የእርዳታ አሰባሳቢ ኮሚቴው ሰብሳቢ ጋዜጠኛ አያሌው አስረስ ገለፁ፡፡ የእራት ምሽቱ የሚዘጋጀው አትላስ ሆቴል አካባቢ በሚገኘው “ኦካናዳ” ባርና ሬስቶራንት ውስጥ ሲሆን፤…
Read 1703 times
Published in
ዜና
ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አስተዳደር ልዩ ቦታው ስፖርት ኮሚሽን እየተባለ በሚጠራ አካባቢ የሚኖሩ 534 አባወራዎች ሥፍራው የብሔራዊ ስታዲየም ግንባታ የሚካሄድበት በመሆኑ ቤታቸውን በሰባት ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም አቤቱታቸውን ለከንቲባው ፅ/ቤት ማቅረባቸውን ገለፁ፡፡ የክፍለ ከተማው አስተዳደር የወረዳ…
Read 1671 times
Published in
ዜና