ዜና
Saturday, 14 June 2014 11:20
ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን በዓለም አቀፍና በአገር ውስጥ የጥራት ተሸላሚ ሆነ
Written by መንግሥቱ አበበ
“የስኬታችን መሰረት ሰራተኞቻችንን በአግባቡ መያዛችን ነው” በኒውዮርክ-አሜሪካ በተደረገው “ዓለም አቀፍ ኳሊቲ ሰሚት” የጥራት ተሸላሚ የሆነው ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን፤ በአገር ውስጥም የኢትዮጵያ የጥራት ሽልማት ድርጅት 3ኛ ዙር የጥራት ውድድር አንደኛ ደረጃ የክብር ሽልማት ማግኘቱን ገለጸ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፉ…
Read 3972 times
Published in
ዜና
በተለያዩ ሚዲያዎች ላይ በሰጡት ቃለ-ምልልስ ሲቪል መሀንዲስ እንደሆኑና ከአውስትራሊያና ከሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ መመረቃቸውን ሲገልፁ የቆዩት የዶ/ር ኢንጂነር ሳሙኤል ዘሚካኤል የትምህርት ማስረጃዎች ሀሰተኛ እንደሆኑ ሬድዮ ፋና ትላንት ዘገበ፡፡ ኢ/ር ሳሙኤል በተለያዩ ሚዲያዎች ላይ ቃለ-ምልልስ ከሰጡ በኋላ እንግዳ አድርገዋቸው እንደነበር የገለፁት የ“አዲስ ጣዕም”…
Read 31843 times
Published in
ዜና
የ“ቤተሰብ አካዳሚ” ተማሪዎች ነገ በት/ቤታቸው ቅጥር ግቢ የፈጠራ ስራዎቻቸውን ለእይታ ያቀርባሉ፡፡ ከፈጠራ ስራዎቻቸው መካከል በየ45 ደቂቃው ራሱ የሚደውል (አውቶማቲክ) የት/ቤት ደወል፣ አውቶማቲክ ቴለር ማሽን (ATM)፣ አንሰሪንግ ማሽን፣ ቤትን ከሌባ የሚጠብቅ መሳሪያ (ሆም ሶኪዩሪቲ) እና ንፋስን ተጠቅሞ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚፈጥር (wind…
Read 3330 times
Published in
ዜና
“አዲስ አድማስ” ጋዜጣ የዜጐችን የመኖሪያ ቤት እጥረት ችግር ለመፍታት በመንግስት በኩል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትንና ውጤታቸውን እንዲሁም የአፈጻጸም ክፍተቶችን አስመልክቶ ለህዝቡ ትክክለኛና ሚዛናዊነቱን የጠበቀ መረጃ በመስጠት ኃላፊነቱን ይወጣል ብለን እናምናለን፡፡ እየተወጣም ነው፡፡ ሆኖም በአዲስ አበባ ቁጠባ ቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ የሚካሄደውን የ40/60…
Read 5351 times
Published in
ዜና
ፈላጊና ተፈላጊን የሚያገናኙ ደላሎች እስከ 60 ሺህ ብር ኮሚሽን ይከፈላቸዋል ባሎቻቸው ሳያውቁ በውጭ አገር ማህፀን አከራይተው የተመለሱ ሴቶች አሉ ማህፀን ማከራየትም ሆነ መደለል ህገወጥ ነው - የህግ ባለሙያ ማህፀን ለመከራየት ከአሜሪካና ከአውሮፓ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ባለትዳሮች በመበራከታቸው ባለፉት ጥቂት ዓመታት…
Read 8535 times
Published in
ዜና
የአንድነት ዶክመንተሪ ሰሞኑን ለኢቴቪ ይላካል ጣቢያው እንደሚላክ ገልጿል፡፡ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ እና የመላው ኢትዮጵያውን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በነገው እለት የቅድመ ውህደት ስምምነት ይፈራረማሉ ተብሏል፡፡ በሌላ በኩል አንድነት በፍርድ ቤት በተወሰነለት መሰረት፣ በኢቴቪ የሚተላለፈውን ዶክመንተሪ ፊልም አዘጋጅቶ ማጠናቀቁን ጠቅሶ ሰሞኑን…
Read 2983 times
Published in
ዜና