ዜና
Monday, 08 December 2014 14:18
የህንድ የአይን ህክምና ማዕከል (OIA) በታካሚዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ተገለፀ
Written by Administrator
* “ብዙ ብር ከፍለን የዓይን ብርሃናችንን አጥተን ተመልሰናል” -ታካሚዎች * ከመነሻው የማዕከሉ አደረጃጀት አዋጁን የሚቃረን ነው - - የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ* ማዕከሉ በየዓመቱ የሚታደስ የህክምና አገልግሎት ፈቃድ አልተሰጠውም ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የተሻለ የአይን ህክምና ለመስጠት፣ ለኢትዮጵያውያን ሀኪሞች የቴክኖሎጂ…
Read 6844 times
Published in
ዜና
በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ነፃና ፍትሃዊ፣ ዴሞክራሲያዊና ተአማኒነት ያለው እንዲሁም የምርጫ ሜዳው ለሁሉም እኩል የተመቻቸ እንዲሆን በተደጋጋሚ ለቀረበው ጥያቄ ኢህአዴግ የአሻፈረኝ ምላሽ እየሰጠ መሆኑን የጠቆመው የኢትዮጵያዊ ፌደራላዊና ዲሞክራሲያዊ አንድነት (መድረክ)፤ በተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ላይ እስራትና ወከባ እየተካሄደ እንደሆነ…
Read 2833 times
Published in
ዜና
የከንቲባ ፅ/ቤት እውቅና አልሰጠሁም ብሏልየዘጠኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትብብር፤ የ24 ሰአቱን የአዳር ህዝባዊ ስብሰባ በዛሬው እለት በመስቀል አደባባይ እንደሚያካሂድ ያስታወቀ ሲሆን በስብሰባው ከ100ሺ እስከ 150ሺ የሰዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁሟል፡፡የዛሬው የአደባባይ ስብሰባ ባለፈው እሁድ ሊካሄድ ታቅዶ የነበረ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ…
Read 2630 times
Published in
ዜና
“አቃቤ ህግ አሻሽል የተባለው ክስ የተሻሻለ ነገር የለውም” ጠበቆች ከሰባት ወራት በፊት በአገሪቱ ላይ ሽብር ለማስነሳትና የሽብር ሴራውን ለመተግበር ሲንቀሳቀሱ ተደርሶባቸዋል በሚል በአሸባሪነት ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በእስር ላይ በሚገኙት ሶስት ጋዜጠኞችና ስድስቱ ጦማሪያን ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠት ለባለፈው ረቡዕ ተቀጥሮ…
Read 1544 times
Published in
ዜና
Monday, 08 December 2014 14:04
ዜጐች የውጭ አገር ሥራ ስምሪት ተጀምሯል ከሚሉ ህገ ወጦች እንዲጠበቁ መንግሥት አሳሰበ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ህገ ወጦች ላይ ህጋዊ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏል ለሥራ ወደ ውጭ አገር የሚሄዱ ኢትዮጵያውያንን ከአሰሪዎች ጋር የሚያገናኙ ኤጀንሲዎችን አሰራር የሚወስን አዋጅ መውጣቱ በይፋ ከመገለፁ በፊት የሚካሄድ ማንኛውም የሠራተኛ ምልመላ ህገ ወጥ መሆኑን የገለፀው የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚ/ር፤ ዜጐች ከእነዚህ ህገ ወጦች…
Read 1547 times
Published in
ዜና
ፈቃድ ለማግኘት ከ1ሚ. ብር በላይ ካፒታልና 2 ሚ. ብር ዝግ ሂሳብ ያስፈልጋል ኤጀንሲዎች ከተጓዥ ክፍያ ሊጠይቁ አይችሉም፡፡ 8ኛ ክፍል ያላጠናቀቀና የሙያ ማረጋገጫ የሌለው መሄድ አይችልም፡፡ ባለፉት 7 ወራት 50ሺ ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ ጉዞ የመን ገብተዋል፡፡ወደ አረብ አገራት የሚሄዱ ሰራተኞች ላይ…
Read 11323 times
Published in
ዜና

