ዜና
የአውሮፓ ህብረት የኢትዮጵያ ልኡክ ጽ/ቤት ሃላፊ የነበሩት አምባሳደር ዣቪየ ማርሻል ባደረባቸው የአጭር ጊዜ ህመም ቤልጅየም ብራሰልስ በሚገኘው ቅድስት ኤልሳቤጥ ሆስፒታል በህክምና ሲረዱ ቆይተው፣ ባለፈው ቅዳሜ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓ.ም በተወለዱ በስልሳ አንድ አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል፡፡ አምባሳደር ማርሻል…
Read 3525 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 June 2013 12:51
ነጋዴዎች የዓመቱን ግብር በሁለት ወራት እንዲያጠናቅቁ ማሳሰቢያ ተሰጠ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ አለማየሁ አንበሴ
“ሙስናን የሚያስተምረው ራሱ ገቢዎችና ጉምሩክ ነው” - ነጋዴዎች አብዛኛው ነጋዴ በፍርሃት ከአገር እየወጣ ነው ለነጋዴው ግዴታው እንጂ መብቱ አይነገረውም ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከከፍተኛ ግብር ከፋዮች ጋር ትላንት ረፋዱ ላይ ባደረገው ውይይት ሙስናን ለነጋዴው የሚያስተምረው ገቢዎችና ጉምሩክ እንደሆነ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች…
Read 3067 times
Published in
ዜና
በምስክርነት ይቀርባሉ አምስቱ ባለሃብቶች ናቸው ተብሏል ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣናት ጋር በተያያዘ የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ምርመራ ካካሄደባቸው 125 ተጠርጣሪዎች መካከል በ58 ላይ ክስ ሲመሰርት 52ቱ ከክስ ነፃ ሆነው በምስክርነት እንዲቀርቡ ሊደረግ መሆኑን ምንጮች ገለፁ፡፡ በምስክርነት ለመቅረብ ተስማምተው ከክስ ነፃ ከሆኑት ምስክሮች መካከል…
Read 4560 times
Published in
ዜና
የምዝገባ መረጃዎቹ በጠ/ሚኒስትሩ ቢሮ የመረጃ ማጠራቀምያ ቋት ይገባሉ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ባወጣው አራት አይነት የመኖሪያ ቤቶች ምዝገባ፤ ህገወጥ መረጃዎችን ያቀረቡና በህገወጥ መንገድ የተመዘገቡ ወገኖች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ ያስታወቀ ሲሆን፣ ህገወጦችን ለሚጠቁሙ ዜጐች 15 በመቶ ወሮታ የሚከፈልበት አሠራር ተግባራዊ…
Read 5627 times
Published in
ዜና
በወር 140 ሚ. ሞባይል ስልኮች ተሽጠዋል - ግማሾቹ (70 ሚ) እንደ አይፎንና ጋላግክሲ የመሳሰሉ ‘ስማርትፎን’ ናቸው። በስማርትፎን ሽያጭ ዘንድሮ መሪነቱን ከአፕል የተረከበው ሳምሰንግ፣ ከጋላክሲ ሞባይሎች ሽያጭ በየወሩ በአማካይ 8 ቢ. ዶላር ገደማ ገቢ እያገኘ ነው። የአፕልም ገቢ ተቀራራቢ ነው፤ ወደ…
Read 5478 times
Published in
ዜና
በራፕ የሙዚቃ ስልት የሰው ጆሮ ውስጥ ለመግባት የቻለው ዊል ስሚዝ፤ አሁን በሚታወቅበት የፊልም አለም የሰው አይን ውስጥ የገባው በአጋጣሚ አይደለም። በአገራችን እንደተለመደው፤ “የጥበብ አድባር ጠርታኝ…” ምናምን ብሎ ነገር የለም - በሆሊውድ። ዊል ስሚዝ፣ አይቶና አስቦ፣ አስልቶና ቀምሮ ነው ወደ ሆሊውድ…
Read 4334 times
Published in
ዜና