ዜና

Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ ማኅበር በ100 ሚሊዮን ብር ለሚያስገነባው የዋና መ/ቤት ሕንፃ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ ዛሬ የመሠረት ድንጋይ ያኖራሉ፡፡ ቀበና ሼል በመባል በሚጠራው አካባቢ የሚሠራው ሕንፃ 2 ምድር ቤትና ሰባት ፎቅ ሲኖሩት ማኅበሩ በሊዝ በገዛው 885 ካ.ሜ ስፍራ…
Rate this item
(0 votes)
“ሁዋዌ ኢትዮጵያ” በአዲስ ዓመት ዕለት ለክብረ የአረጋውያን ግብረ ሠናይ ድርጅት የተለያዩ ቁሳቁስ ስጦታ ያበረከተ ሲሆን የምሳም ግብዣ አድርጓል፡፡ ሁዋዌ፣ ያበረከተው ቁሳቁስ ትልቅ የልብስ ማጠቢያ ማሽን፣ የውሃ ማጣሪያ፣ ፍራሾች፣ ብርድልብሶችና የምግብ እህሎች ሲሆኑ፣ ጠቅላላ 60ሺህ ብር ግምት እንዳላቸው ታውቋል፡፡ ስጦታውን ለማዕከሉ…
Rate this item
(0 votes)
የአዲስ ዓመትን በዓል ምክንያት በማድረግ ዜቲኢ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ የተለያዩ ክፍለከተሞች ለሚገኙ 70 ችግረኛ ቤተሰቦች የአዲስ ዓመት ድጋፍ አበረከተ፡፡ ባለፈው ማክሰኞ በአዲስ ዓመት ዋዜማ ዜድቲኤ ባደረገው ድጋፍ ለእያንዳንዱ ቤተሰብ አንድ እሽግ ደብተርና አምስት ኪሎ ስጋ የሰጠ ሲሆን በዕለቱ ህፃናትና ቤተሰቦች…
Rate this item
(0 votes)
በሙዚቃው በመንቀሳቀስ የ11 ዓመታት ልምድ ያለው ዛዮን ሬብልሥ የሙዚቃ ባንድ የአዲስ አልበም “ፕሮቫ” ለአዲስ ዓመት ገበያ አቀረበ፡፡ ዛዮን ሬብልሥ የሙዚቃ ባንድ ለገበያ ያበቃው ፕሮቫ አልበም አራት ዘፈኖች ያሉት ሲሆን፤ ሚክሲንግና ማስተሩን ናቲ ሲምስ እንደሰራው ታውቋል፡፡ ከአራቱ ዘፈኖች የመጀመሪያው ‹‹አዲስ ዓመት››…
Rate this item
(3 votes)
በውጭ ምንዛሬ እጥረት ክፍያ በጊዜ አልደረሳቸውም ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፉ የ”ፒስኩዌር” ሙዚቀኞች በክፍያ መጓተት ሳቢያ ዛሬ በአዲስ አመት ዋዜማ በሚሊዬኒም አዳራሽ ሊያቀርቡት የነበረው የሙዚቃ ድግስ ለሚቀጥለው ሳምንት መሸጋገሩን አዘጋጆቹ ገለፁ። ለዘፋኞቹና ለሙዚቃ ቡድናቸው በጥቅሉ 200ሺ ዶላር ገደማ በጀት ተይዞ እንደነበር…
Rate this item
(3 votes)
ሳላዲን ሰኢድዝነኛው የእግር ኳስ ተጫዋች ሳላዲን ሰኢድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባደረጋቸው 12 ጨዋታዎች 9 ጐሎችን አግብቷል፡፡ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ እስካሁን አራት ጎሎችን ያገባው የ24 ዓመቱ ሳላዲን፤ደቡብ አፍሪካ ላይ አንድ፤ ሴንትራል አፍሪካ ሪፐብሊክ ላይ 3 ጎሎችን አስቆጥሯል፡፡ ሳላዲን በ300ሺ ዩሮ (ከ6ሚ…