ዜና
ወደ ስምንት ሺህ የሚጠጋ ህዝብ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆኗል ከተለያዩ የአለም አገራት የተውጣጡ 56 ዶክተሮችንና ነርሶችን ያካተተ የህክምና ቡድን፤ ለአራት ቀናት ነፃ የህክምና አገልግሎት ሰጠ፡፡ በአገልግሎቱ ወደ ስምንት ሺህ የሚጠጋ ህዝብ ተጠቃሚ ሆኗል፡፡ የዘንባባ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር እንዲሁም የዓይን ህክምና ስፔሻሊስትና…
Read 1843 times
Published in
ዜና
ሃያ ስምንት ሰዎችን አሳፍሮ ከጅጅጋ ወደ ድሬዳዋ ሲጓዝ የነበረ ካቻማሊ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ ተገልብጦ አምስት ሰዎች ወዲያውኑ ሲሞቱ፣ ሁለቱ በህክምና ላይ እያሉ ሕይወታቸው አለፈ።የድሬዳዋ ፖሊስ ህዝብ ግንኙነት ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ገመቹ ካቻ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፣ አደጋው ሐሙስ ከሰዓት በኋላ…
Read 2044 times
Published in
ዜና
ለከተማ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ ድንጋይ (ኮብልስቶን) የሚጠርቡ ወጣቶች፣ “ከኔና ከናንተ የሚበልጥ ገቢ ያገኛሉ” ሲሉ በአዲስ አበባ የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጥላሁን ወርቁ ተናገሩ፡፡የዘንድሮ እቅዳቸውን በሚመለከት አቶ ጥላሁን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ እያንዳንዱ ጠራቢ በቀን ሦስት መቶ…
Read 4137 times
Published in
ዜና
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነትና ኮሙኒኬሽን ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የሬድዮ ጣቢያ ከፍቶ ስርጭት ጀመረ፡፡ የጣቢያው ስራ አስኪያጅ አቶ አቤል አዳሙ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤የዩኒቨርስቲው የሬዲዮ ስርጭት ከጀመረ 10 ቀኑ ሲሆን በጋዜጠኝነት የተመረቁ አምስት የቀድሞ ተማሪዎቻቸውን በጊዜያዊነት ቀጥረው እያሰሩ ይገኛሉ፡፡ ሬዲዮ ጣቢያው…
Read 1828 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ በሚገኘው የግሪክ ኮሙኒቲ ስኩል የሚመሩ ህፃናትና ታዳጊዎች ከአንድ ወንዝ የተቀዱ አይደሉም፡፡ ከ60 በላይ የተለያየ ዜግነት ያላቸው በመቶዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን የሚያስተናግድ ት/ቤት ነው። የ60 አገራት ተወላጅ የሆኑ ተማሪዎች ስላሉበትም ነው፤ የተባበሩት መንግስታት ቀን በየአመቱ በትምርት ቤቱ የሚከበረው፡፡ ትናንት አርብ…
Read 1346 times
Published in
ዜና
የመኖሪያ ፍቃድ ሳያገኙ በሳውዲ አረቢያ በጥገኝነት ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን የሃገሪቱ መንግስት በሰጣቸው የ5 ወራት የምህረት ጊዜ ህጋዊ ለመሆን የሚያስችላቸውን የዜግነት ማረጋገጫና ፓስፖርትን ጨምሮ ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በሃገሪቱ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሊፈፀምላቸው ባለመቻሉና የጊዜ ገደቡም በመጠናቀቁ ከሀገሪቱ ሊባረሩ እንደሚችሉ ምንጮች ገለፁ፡፡…
Read 1300 times
Published in
ዜና