ዜና
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በሃገሪቱ ሶስት ክልሎች በሚገኙ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ መፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን ትላንት በፅ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ፓርቲው በመግለጫው፤ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል እንዲሁም በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች…
Read 2166 times
Published in
ዜና
በቢሾፍቱ ከተማ በባቦጋያ ሃይቅ ዙሪያ በትውልድ ኢትዮጵያዊ በዜግነት ሩሲያዊ በሆኑት ዶ/ር አስራት ለገሰ ባለቤትነት በ150 ሚ ብር ወጪ የተገነባው “አዶላላ ሪዞርት” በሚቀጥለው እሁድ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል፡፡የአዶላላ ሪዞርት ሃምሳ ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች፤ የስፖርትና የመዝናኛ ማዕከሎች ያሉት ሲሆን በምረቃ በዓሉ…
Read 3318 times
Published in
ዜና
በተቅማጥ በሽታ ህይወታቸው የሚያልፈውን በ10ሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ከሞት ለመታደግ የሚያስችለውን ዚንክ የተባለ ንጥረ ነገር ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት ለማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ማይክሮ ኒውትሬንት የተባለውና በካናዳ መንግስት የሚደገፈው ድርጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር ሰሞኑን ተፈራረመ፡፡ ባለፈው ሣምንት በሒልተን ሆቴል በተካሄደው በዚሁ የስምምነት…
Read 3267 times
Published in
ዜና
የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ ሥራ ላይ የሚያሰማራቸው ወጣት ዲፕሎማቶች የመጀመሪያ ዓለም አቀፍ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ እያካሄዱ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የግብፅ አምባሳደር መሃመድ በድሪ የሚመሩት ሠላሳ ወጣት ዲፕሎማቶች ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናትን ያነጋገሩ ሲሆን ካለፈው ረቡዕ እስከ ዛሬ ባህርዳር ከተማ እና አካባቢውን…
Read 2651 times
Published in
ዜና
ሔንከን ቢራ ፋብሪካ በኢትዮጵያ ውስጥ በ120 ሚሊዮን ዩሮ ለሚያስገነባው የቢራ ፋብሪካ ከትናንት በስቲያ የመሠረት ድንጋይ ተጣለ፡፡ የበደሌ እና የሐረር ቢራ ፋብሪካዎችን በመግዛት የኢትዮጵያ ቢራ ገበያን የተቀላቀለው ሔንከን፤ በአዲስ አበባ ክልል ዙሪያ አቃቂ ቂሊንጦ በተባለው ሥፍራ ላይ በሚያስገነባው የቢራ ፋብሪካ በዓመት…
Read 2130 times
Published in
ዜና
በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 8 በሚገኘው ኢንዲያን ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ልጆቻቸውን የሚያስተምሩ ወላጆች፤ ት/ቤቱ የሚያስከፍለው ክፍያና የሚሰጠው አገልግሎት አይመጣጠንም ሲሉ ቅሬታቸውን ገለፁ፡፡ “የትምህርት ቤቱ ግቢ ስፋት ለተማሪዎቹ ብዛት አይመጥንም፤ በቂ የመጫወቻ ቦታም የለውም” የሚሉት ወላጆች፤ ክፍሎቹ በኮምፖርሣቶ የተከፋፈሉ ናቸው፤ የህፃናት ማረፊያ…
Read 2437 times
Published in
ዜና