ዜና
በትግራይ ክልል ዓረናን ትደግፋላችሁ የተባሉ አራት ባለሀብቶች፣ ዛቻና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው ምንጮች ሲገልፁ ፓርቲው በበኩሉ፤ ዛቻውና ማስፈራሪያው እውነት መሆኑን ጠቁሞ የአረና ደጋፊዎች ግን ሁለቱ ባለሃብቶች ብቻ ናቸው ብሏል፡፡ በመጪው ምርጫ በክልሉ ዋና የህወሐት ተፎካካሪ ሆኖ ለመወዳደር ያቀደው ዓረና፤ በየከተሞቹ ህዝባዊ ስብሰባ…
Read 2960 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 May 2014 11:49
አየር መንገድና የቱር ኦፕሬተርስ አሶስዬሽን ለቱሪስቶች 40 እና 20 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረጉ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አየር መንገድና የቱር ኦፕሬተርስ አሶስዬሽን የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን ቁጥር ለመጨመር፣ በትራንስፖርትና በአገልግሎት ክፍያ ዋጋ ላይ ቅናሽ ማድረጋቸውን አስታወቁ፡፡ የሆቴሎች ዋጋም ይቀንሳል ተብሏል፡፡ በቅርቡ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድና አገልግሎት ሰጪ የሆነው የአስጐብኚ ድርጅቶች ማኅበር (ቱር…
Read 3470 times
Published in
ዜና
በፌደራል የስነምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ከባድ የሙስና ክስ የተመሠረተባቸው የቀድሞ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ እና ምክትላቸው አቶ ገ/ዋህድ ወ/ጊዮርጊስን ጨምሮ በ3 መዝገቦች የተካተቱ ተከሣሾች ላቀረቡት የክስ መቃወሚያ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤቱ በድጋሚ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ የዋለው…
Read 2134 times
Published in
ዜና
የሼፎችና ባሬስታዎች ውድድር ይካሄዳል ሁለተኛው “ሆቴል ሾው ኢትዮጵያ 2006”፤ ከግንቦት 8 እስከ 10 በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ ኦዚ ሆስፒታሊቲ እና ቢዝነስ ግሩፕ አስታወቀ፡፡ በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ ዝግጅቶች የሚቀርቡ ሲሆን ከአነስተኛ እስከ ከፍተኛ ማሽኖችና ሶፍትዌር አቅራቢዎች፣ የሆቴል አማካሪ ድርጅቶች፣ ሆቴሎች፣ ሪዞርቶች ፣…
Read 1705 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባና ኦሮሚያ ልዩ ዞን የጋራ ማስተር ፕላንን ጨምሮ የተለያዩ አስተዳደራዊ ጥያቄዎችን በማንሳት ተቃውሟቸውን የገለፁ የሃሮማያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፤ “ጥያቄያችን አልተመለሰም” በሚል እስከ ትላንትና ድረስ በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት እና መስጊዶች እንደተጠለሉ መሆናቸውን ምንጮች ገለፁ፡፡ ተማሪዎች ከአነሷቸው ጥያቄዎች መካከል የአዲስ አበባ ኦሮሚያ…
Read 1663 times
Published in
ዜና
ከሩብ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ ለመኪና ማቆሚያ የሚሆን ፎቅ እንደሚያስገነባ የገለፀው ኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል፤ በቡራዩ እና በቢሾፍቱ ሁለት ዘመናዊ ሪዞርቶችን ሊያስገነባ ነው፡፡ ባለፈው ህዳር ወር ስራ የጀመረው ኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል፤ አለማቀፍ ደረጃዎችን በማሟላት በሃገራችን አሉ ከሚባሉ ሆቴሎች አንዱ መሆኑን የገለፁት…
Read 2695 times
Published in
ዜና