ዜና
የ3 ወሩ ህዝባዊ ንቅናቄ “ዋጋ የተከፈለበት” ነው ብሏል ባለፉት ሶስት ወራት “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ዙር ህዝባዊ ንቅናቄ ሲያደርግ የቆየው አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ፤ ባለፈው እሁድ የማጠቃለያ ሰልፉን ሲያደርግ ደርሶብኛል ላለው የሞራልና የንብረት ጉዳት የአዲስ አበባ አስተዳደርና…
Read 3430 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 October 2013 09:47
ከ3ሺህ በላይ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የኢንጂነሪንግ ተማሪዎች ከግቢ ተባረሩ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የአራተኛ አመትና የሁሉም የምህንድስና ዘርፍ ተማሪዎች ከትላንት በስቲያ ከግቢ መባረራቸውን የአዲስ አድማስ ምንጮች ገለፁ፡፡ ለተማሪዎቹና ለዩኒቨርሲቲው ግጭት ምክንያት የሆነው የብቃት ማረጋገጫ ፈተና እንደሆነም ምንጮቹ ጠቅሰዋል፡፡ የሁሉም የምህንድስና ተማሪዎች አራተኛ አመት ላይ ሲደርሱ የብቃት ምዘና ፈተና ይወስዳሉ ያሉት…
Read 5041 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “ይቆጥቡ ይሸለሙ” በሚል መሪ ቃል ላለፉት 10 ወራት በተካሄደው የቁጠባ ፕሮግራሙ 4.2 ሚሊዮን የነበረውን የደንበኞቹ ቁጥር ወደ 6 ሚሊዮን ማሳደጉን ገለፀ፡፡ ባንኩ የዜጐችን የቁጠባ ባህል ለማሣደግ በጀመረው የቁጠባ ፕሮግራሙ፤ የደንበኞቹና ቁጥር ከማሣደጉም በላይ ተደራሽነቱን የበለጠ ለማስፋትና ትርፋማነቱን…
Read 2147 times
Published in
ዜና
በብሄራዊ መግባባት አጀንዳ ዙሪያ በነገው እለት በአዲስ አበባ ሠላማዊ ሠልፍ እንደሚያደርግ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ የሠላማዊ ሠልፉን መነሻ ብሄራዊ አካባቢ ከሚገኘው የፓርቲው ፅ/ቤት እንዳያደርግ በአስተዳደሩ መከልከሉን አስታውቆ፤ ክልከላው አግባብነት እንደሌለውና አስቀድሞ ባወጣው መርሃ ግብር የሠልፉን መነሻ ከ/ፅቤቱ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡…
Read 1654 times
Published in
ዜና
“ይማሩ የተባሉበት አዲስ ትምህርት ቤት መሰረተ ልማቶችን አላሟላም” ወላጆች በጉራጌ ዞን አበሽቲ ወረዳ የዳርጌ ቀበሌ የመሰናዶ ተማሪዎች በት/ቤቱ መሰረተ ልማት አለመሟላት ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መስተጓጐላቸውን የተማሪዎቹ ወላጆች ተናገሩ፡፡ ከአንድ እስከ 10ኛ ክፍል በዳርጌ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው ወደ…
Read 1781 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 October 2013 09:37
“ጠብታ አምቡላንስ” ዩኒቨርሲቲ ለገቡ ችግረኛ ተማሪዎች እርዳታና ስልጠና ሠጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠብት አምቡላንስ ዝቅተኛ ኑሮ እየኖሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላመጡ ሃያ አራት የኮርያ ሠፈር ተማሪዎች የኑሮ ክህሎት (Life skill) እና የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና አሠጣጥ ስልጠና መስጠቱን እንዲሁም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የሚገለግሉባቸዉ ቁሣቁሶች መርዳቱን አስታወቀ፡፡ ተማሪዎቹ በአብዛኛው የኮርያ ዘማች ልጆች መሆናቸውን የገለፁት የድርጅቱ…
Read 1569 times
Published in
ዜና