ዜና

Rate this item
(5 votes)
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በአገሪቱ የተለያዩ ከተሞች በሚገኙ አመራሮችና አባላቱ ላይ በገዢው ፓርቲ የድብደባ፣ የእስርና የግል ሚስጥር መበርበርና በተደራጀ ሁኔታ የመዝረፍ ድርጊት እየተፈፀመ መሆኑን ገለፀ፡፡ ፓርቲው “ህጋዊና ሠላማዊ ትግላችን በህገወጥ የአፈና ስልት ሊደናቀፍ አይችልም” በሚል ትናንት ባወጣው መግለጫ ላይ፤…
Rate this item
(5 votes)
ችግር ፈጥረዋል የተባሉ 10 ያህል ሰዎች ተይዘዋልበአዲስ አበባ ፍልውሃ አካባቢ በሚገኘው ቶፊቅ መስጊድ ትናንት ተቃውሞ እንደሚካሄድ ቀድሞ በመነገሩ፣ በአካባቢው በርካታ ፖሊሶችና አድማ በታኞች ከረፋዱ አንስቶ የተሰማሩ ሲሆን፣ ቀትር ላይ የተቃውሞ ድምፆች ሲስተጋቡና የተወሰኑ ወጣቶች በፖሊስ ተይዘው ሲወሰዱ ታይቷል፡፡ በኢንተርኔት አማካኝነት…
Rate this item
(5 votes)
ከ10 ዓመት በላይ እስር ሊያስቀጣ ይችላል በአየር ጤና ሁለተኛና መሰናዶ ት/ቤት ለ11 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች ጉቦ እየተቀበለ የፈተና ውጤት በመጨመር ከክፍል ወደ ክፍል እንዲዘዋወሩ አድርጓል የተባለው የባዮሎጂ መምህሩ አቶ ፈቃዱ ቢጀጋ በሙስና ወንጀል ክስ ተመሠረተበት፡፡ የፌደራሉ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና…
Rate this item
(5 votes)
200ሚ. ብር የወጣበት ሆቴል በአዲስ አመት ይመረቃል የዓለምና የኦሎምፒክ የ5 እና የ10ሺ ሜትር ሩጫ ሪከርድ ባለቤት ቀነኒሳ በቀለ፤ በ200 ሚሊዮን ብር ያስገነባው ባለ 4 ኮከብ ዘመናዊ ሆቴል ነገ አገልግሎት ይጀምራል፡፡ ከቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት የተሰራውና በጀግናው አትሌት ስም የተሰየመው…
Rate this item
(6 votes)
ሙሉጌታ ውለታው፤ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታሰማያዊ ፓርቲ፤ ግንቦት ሰባት እና አክራሪዎች ህገመንግስቱ ከሚፈቅደው ውጪ ሀይማኖትና ፖለቲካን በማደባለቅ ለመስራት ጋብቻ ፈፅመዋል ሲሉ የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሙሉጌታ ውለታው ተቹ፡፡ከነሐሴ 21-23 ቀን 2005 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደውን የሀይማኖት…
Rate this item
(1 Vote)
ዘንድሮ ብቻ 41 ሰዎች በጎርፍ ተወስደው ሞተዋልበልደታ ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ ወንዝ ውስጥ ገብተው በጐርፍ የተወሰዱት ሴት አስከሬን እስካሁን አልተገኘም፡፡ የልደታ ቤ/ክ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት የ69 ዓመቷ አዛውንት ፀዳለ አለባቸው፤ ልደታ ቤተክርስቲያን ቆይተው ሲመለሱ የጫማቸውን ጭቃ ለማጠብ ወደ ወንዙ ሲጠጉ የረገጡት…