ዜና
የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የሁለተኛ ዓመት የማኔጅመንት ተማሪ የነበረችው አቡኔ ጌታሁን አለምነህ ትናንት ከረፋዱ 5፡00 ሰዓት ላይ በዶርሟ ውስጥ ራስዋን ሰቅላ እንደተገኘች ፖሊስ ጠቆመ፡፡የሃያ አንድ ዓመቷ ተማሪ አቡኔ፤ ጓደኞችዋ ወደ ክፍል ሲገቡ ‹‹ራሴን አሞኛል›› ብላ ስድስት ሆነው የሚያድሩበት ዶርም ትቀራለች፡፡ በዕለቱ…
Read 8997 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት ሊያካሂድ ያሰበውን የ1.3 ቢሊዮን ዶላር የቴሌኮሙኒኬሽን ዝርጋታ ፕሮጀክት ሁለት የቻይና ኩባንያዎች ሊቆጣጠሩት እንደሆነ ተገለፀ፡፡ “ዜድቲኢ እና “ሁዋዌይ” የተባሉት ሁለቱ የቻይና የቴሌኮም ኩባንያዎች ለፕሮጀክቱ የተጫረቱ ሲሆን “ሁዋዌይ” 50 በመቶ ድርሻ ማሸነፉን የተለያዩ ድረገፆች ዘግበዋል፡፡ የኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…
Read 3267 times
Published in
ዜና
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ባለፈው ዓመት 286.2 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለፀ፡፡ ባንኩ በላከው መግለጫ፤ የ2003/4 በጀት ዓመት ሪፖርት፣ ካለፈው የበጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ16.2 በመቶ ዕድገት ማሳየቱንና በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት የባንኩ ጠቅላላ ተቀማጭ ሂሣብ 5.8 ቢሊዮን ብር እንደደረሰ ጠቁሞ…
Read 3178 times
Published in
ዜና
ከአለም ባንክ በተገኘ የብድር ገንዘብና ከከተማ መስተዳድሩ በጀት እንዲሁም ከህብረተሰቡ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በድሬዳዋ ከተማ ስድስት መቶ ሚሊዮን ብር በሚጠጋ ገንዘብ አዲስ የውሃ ተቋም ግንባታ ሥራ ሊካሄድ ነው፡፡ ግንባታውን ለማካሄድ የሚያስችሉ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውንና በቅርቡም የቁፋሮው ሥራ እንደሚጀመር ተገልጿል፡፡ በድሬዳዋ ከተማ…
Read 2089 times
Published in
ዜና
ባለፉት 50 ዓመታት ከ25ሺህ በላይ የእንቅስቃሴ ችግር የነበረባቸውን ሕፃናት መራመድና መሄድ፣ መማርና መሥራት እንዲችሉ ማድረጉን የገለፀው ቸሻየር ሰርቪስስ ኢትዮጵያ፤ የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓሉን ዛሬ እንደሚያከብር አስታወቀ፡፡ በመናገሻ ከተማ የሚገኘው ድርጅቱ የመሠረት-ማኅበረሰብ ተሃድሶ አገልግሎት በመጀመር ከ1500 በላይ የአካል፣ የአዕምሮና የስሜት ሕዋሳት የዕድገት…
Read 3850 times
Published in
ዜና
ተከሳሾቹ የአልሸባብና አልቃይዳ አባላት እንደነበሩ ተገልጿል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሣዳም ሁሴን ስም አካውንት ከፍተው ነበርየዋህብይ ሃይማኖትን እንደ ሽፋን በመጠቀም ጂሀድ ለማወጅ በዝግጅት ላይ ነበሩ ተብሏል ዓለም አቀፍ አሸባሪ በሆኑት የአልቃይዳና የአልሸባብ ቡድኖች በአባልነት ተመልምለውና ሰልጥነው ከሶማሊያ ግዛት ወደ ኢትዮጵያ በመግባት…
Read 3151 times
Published in
ዜና