ዜና
አራት የተፈረደባቸው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ተሸለሙከሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶበት የ18 ዓመት እስር የተፈረደበት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከእስር እንዲፈታ የአውሮፓ ፓርላማ ጠየቀ፡፡ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ለጠ/ሚኒስትር ሐይለማርያም ደሳለኝ በፃፉት ግልፅ ደብዳቤ፤ ጋዜጠኛው በአፋጣኝ ከወህኒ ቤት እንዲለቀቅ ጥያቄ አቅርበዋል።በሌላ በኩል አራት…
Read 4040 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 December 2012 09:59
“ምርጫ ቦርድ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የማይጨነቅ ተቋም ነው” - ተቃዋሚዎች “አንድም በማስረጃ የተደገፈ ቅሬታ የላቸውም” - ምርጫ ቦርድ
Written by
ከምርጫው በፊት ውይይት እንፈልጋለን በሚል በአንድ ላይ የተሰባሰቡ 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላቀረቧቸው ጥያቄዎች ምርጫ ቦርድ የሰጠውን ምላሽ ተቃወሙ፡፡ ፓርቲዎቹ ከትላንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ “ምርጫ ቦርድ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የማይጨነቅ ተቋም ነው” ብለዋል። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፤ ፓርቲዎቹ ያቀረቡት ባለ 18 ነጥብ…
Read 3424 times
Published in
ዜና
ከ1ሺ በላይ ህገወጥ ኤጀንሲዎች አሉ ተባለባለፈው ሩብ የበጀት ዓመት ከ72 ሺ በላይ ዜጐች ወደ አረብ አገራት እንደተጓዙ ተገለፀ፡፡ 72ሺ 438 ዜጐች ወደ ሳውዲ አረቢያና ኩዌት የተላኩ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 68ሺ 474 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ 3ሺ 964 የሚደርሱት ደግሞ ወንዶች መሆናቸውን…
Read 5448 times
Published in
ዜና
የትራንስፖርት ዋጋው ከታክሲ ዋጋ ያነሰ ነው ተብሏልአሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አክስዮን ማህበር በአዲስ አበባ የግል የከተማ አውቶብስ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምርና ሃያ አምስት አውቶቡሶችን ባለፈው ረቡዕ ወደ አገር ውስጥ እንዳስገባ ተገለፀ፡፡ እያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ብር ገደማ የተገዙት አውቶቡሶች ባለፈው ታህሣሥ 10 ቀን…
Read 5669 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ እንዲሁም በወረዳና ቀበሌ ምርጫ ዙሪያ ለጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የፃፉት ደብዳቤ ማህተም የለውም ተብሎ የተመለሰባቸው 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ እንደገና የሁሉም ማህተም ያረፈበት ደብዳቤ ለማስገባት እየጣሩ ነው፡፡የምርጫ ቦርድ ባዘጋጀው የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ውይይት ተዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሚዲያ አጠቃቀም፣ የህግ…
Read 3745 times
Published in
ዜና
ከስምንት ዓመት በፊት ከኢትዮጵያ የተወሰዱ ቤተ እስራኤላውያን ሴቶች ለረዥም ጊዜ የሚያገለግለውን ዴፖ ፕሮቬራ የተባለ የወሊድ መቆጣጠሪያ መድሃኒት ለመወጋት ካልተስማሙ ወደ እስራኤል ሊገቡ እንደማይችሉ ይነገራቸው እንደነበር “ቫኩም” የተሰኘው የእስራኤል ትምህርታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ ጠቁሟል፡፡ ወደ እስራኤል ከመወሰዳቸው በፊት በኢትዮጵያ…
Read 5576 times
Published in
ዜና