Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(5 votes)
አራት የተፈረደባቸው የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች ተሸለሙከሽብርተኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶበት የ18 ዓመት እስር የተፈረደበት ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከእስር እንዲፈታ የአውሮፓ ፓርላማ ጠየቀ፡፡ የአውሮፓ ፓርላማ አባላት ለጠ/ሚኒስትር ሐይለማርያም ደሳለኝ በፃፉት ግልፅ ደብዳቤ፤ ጋዜጠኛው በአፋጣኝ ከወህኒ ቤት እንዲለቀቅ ጥያቄ አቅርበዋል።በሌላ በኩል አራት…
Rate this item
(4 votes)
ከምርጫው በፊት ውይይት እንፈልጋለን በሚል በአንድ ላይ የተሰባሰቡ 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላቀረቧቸው ጥያቄዎች ምርጫ ቦርድ የሰጠውን ምላሽ ተቃወሙ፡፡ ፓርቲዎቹ ከትላንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ “ምርጫ ቦርድ ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ የማይጨነቅ ተቋም ነው” ብለዋል። ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፤ ፓርቲዎቹ ያቀረቡት ባለ 18 ነጥብ…
Rate this item
(2 votes)
ከ1ሺ በላይ ህገወጥ ኤጀንሲዎች አሉ ተባለባለፈው ሩብ የበጀት ዓመት ከ72 ሺ በላይ ዜጐች ወደ አረብ አገራት እንደተጓዙ ተገለፀ፡፡ 72ሺ 438 ዜጐች ወደ ሳውዲ አረቢያና ኩዌት የተላኩ ሲሆን ከእነዚህ መካከል 68ሺ 474 የሚሆኑት ሴቶች ሲሆኑ 3ሺ 964 የሚደርሱት ደግሞ ወንዶች መሆናቸውን…
Rate this item
(1 Vote)
የትራንስፖርት ዋጋው ከታክሲ ዋጋ ያነሰ ነው ተብሏልአሊያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስ አክስዮን ማህበር በአዲስ አበባ የግል የከተማ አውቶብስ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምርና ሃያ አምስት አውቶቡሶችን ባለፈው ረቡዕ ወደ አገር ውስጥ እንዳስገባ ተገለፀ፡፡ እያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ብር ገደማ የተገዙት አውቶቡሶች ባለፈው ታህሣሥ 10 ቀን…
Rate this item
(2 votes)
በአዲስ አበባ እንዲሁም በወረዳና ቀበሌ ምርጫ ዙሪያ ለጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የፃፉት ደብዳቤ ማህተም የለውም ተብሎ የተመለሰባቸው 33 ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ እንደገና የሁሉም ማህተም ያረፈበት ደብዳቤ ለማስገባት እየጣሩ ነው፡፡የምርጫ ቦርድ ባዘጋጀው የምርጫ የጊዜ ሰሌዳ ላይ ውይይት ተዘጋጅቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሚዲያ አጠቃቀም፣ የህግ…
Rate this item
(2 votes)
ከስምንት ዓመት በፊት ከኢትዮጵያ የተወሰዱ ቤተ እስራኤላውያን ሴቶች ለረዥም ጊዜ የሚያገለግለውን ዴፖ ፕሮቬራ የተባለ የወሊድ መቆጣጠሪያ መድሃኒት ለመወጋት ካልተስማሙ ወደ እስራኤል ሊገቡ እንደማይችሉ ይነገራቸው እንደነበር “ቫኩም” የተሰኘው የእስራኤል ትምህርታዊ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሰሞኑን ባሰራጨው ዘገባ ጠቁሟል፡፡ ወደ እስራኤል ከመወሰዳቸው በፊት በኢትዮጵያ…