ዜና
በቅስቀሳ ላይ የነበሩ አባሎቼ ታስረውብኛል ብሏልዓረና ፓርቲ በዓዲግራት ከተማ ነገ እሁድ የድርጅቱን ፕሮግራምና ወቅታዊ የፖለቲካ አጀንዳዎቹን ለማስተዋወቅ ህዝባዊ ስብሰባ ጠራ፡፡ በትግራይ ክልል በየከተማውና በየአካባቢው በመዘዋወር ፕሮግራሙንና የወደፊት ራዕዩን ለህዝብ እያስተዋወቀ መሆኑን ፓርቲው ጠቅሶ፤ በዓዲግራት ለጠራው ህዝባዊ ስብሰባ ቅስቀሳ እንዲያካሂዱ ያሰማራቸው…
Read 1965 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፤ ባሏ በነዳጅ ቃጠሎ ያደረሰባት ወ/ሮ ብዙነሽ ነጋ ከአራት ሳምንት ስቃይ በኋላ ማክሰኞ እለት የሞተች ሲሆን፤ ድርጊቱን ፈጽሟል የተባለው አቶ ሽታው ሁሴን በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተካሄደ ነው፡፡ ለ12 አመታት በትዳር የቆዩት ባልና ሚስት አንድ ልጅ…
Read 4268 times
Published in
ዜና
ዋና አዘጋጁ በ5ሺህ ብር ዋስ ተለቋል “ሰንደቅ” ጋዜጣ ስለ ጉዲፈቻ በሰራው ሰፊ ዘገባ ላይ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር በስም ማጥፋት አቤቱታ እንዳቀረበበት የገለፀው ዋና አዘጋጁ ፍሬው አበበ፤ ባለፈው ሀሙስ ጠዋት ማዕከላዊ ምርመራ ቀርቦ ቃሉን ከሰጠ በኋላ በ5ሺህ ብር ዋስ መለቀቁን…
Read 2978 times
Published in
ዜና
አደራዳሪው አምባሳደር ስዩም የተኩስ አቁም ስምምነቱን ይቆጣጠራሉ በመንግስት የታሰሩ ተቃዋሚዎች ይለቀቃሉ ተብሏልየደቡብ ሱዳንን ገዢ ፓርቲ ለሁለት በመሰንጠቅ፣ አንጋፋ መሪዎች በሁለት ጐራ የሚያካሂዱትን ጦርነት ለመሸምገል በአካባቢው አገራት ይሁንታ የተመደቡት አምባሳደር ስዩም መስፍን፣ ሁለቱ ባላንጣዎች ተኩስ እንዲያቆሙ በማስማማት ሐሙስ ማታ አፈራረሙ፡፡ በፕሬዚዳንት…
Read 1976 times
Published in
ዜና
በመዲናይቱ የተመረጡ ቦታዎች ለሱቅ፣ ለቢሮና ለመኖሪያ ያሠራቸውን ቤቶች ግንባታ አጠናቆ ፊኒሺንግ ላይ መሆኑን የገለጸው ኖህ ሪል እስቴት፤ በቀጣይ ሦስት ወራት ቤቶቹን ለባለቤቶቹ እንደሚያስረክብ አስታወቀ፡፡የኖህ ሪል እስቴት ተባባሪ መሥራችና ማናጀር አቶ ቴዎድሮስ ዘላለም እንደገለጹት፤ ቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አጠገብ ለሱቅና ለቢሮ የሚሆን…
Read 4116 times
Published in
ዜና
በጐንደር ከተማ ጐህ ተራራን ተንተርሶ የተገነባው ላንድ ማርክ ሆቴል ባለፈው ሳምንት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በጥምቀት ዋዜማ በድምቀት የተመረቀው ባለአራት ኮከብ ሆቴል፤ 75 ሚሊዮን ብር እንደወጣበት ባለቤቱ ኢንጂነር ነጋ ሀዲስ ተናግረዋል፡፡ ሆቴሉ ለምረቃው ያዘጋጀውን ኬክ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ በረከት…
Read 2934 times
Published in
ዜና