ዜና

Rate this item
(1 Vote)
የሲቪክ ተቋማት በነፃነት የሚሰሩበት ምህዳር እንዲፈጠር ተጠይቋል በለውጡ ማግስት የሲቪክ ተቋማት በነፃነት እንዳይንቀሳቀሱ የሚያግዱና የሚያፍኑ ህጎች መሻሻላቸውን ተከትሎ፤ ምህዳሩ የበለጠ ምቹና ነፃ እንደሚሆን ብዙዎች ጠብቀው ነበር፡፡ በእርግጥም ላለፉት 4 እና 5 ዓመታት በአንፃራዊነት የተሻለ እንቅስቃሴ ታይቶ ነበር፡፡ በርካታ ሲቪል ተቋማት…
Rate this item
(3 votes)
በተለያዩ የፊልምና የመድረክ ተውኔቶች የምትታወቀው አርቲስት መስከረም አበራ፤ የኢቭ የሕጻናት ዳይፐር የብራንድ አምባሳደር ሆና ተመርጣለች። አርቲስት መስከረም ለብራንድ አምባሳደርነቱ የተከፈላትን ክፍያ በይፋ ከመግለጽ ተቆጥባለች። ዛሬ ታህሳስ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል በተካሄደ መርሃግብር፣ ስለ አርቲስት መስከረም አበራ ሞያዊ አበርክቶና…
Rate this item
(0 votes)
ዳሸን ባንክ የሴቶችን የመሪነት ሚና ተሳትፎ ለማሳደግ የሚያስችል መርሃ ግብር አስጀምሯል፡፡ መርሃ ግብሩ የሴት ሰራተኞቹን አቅም ይበልጥ ለማጎልበት ያስችላል ተብሏል። በመርሃ-ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ንግግር ያደረጉት የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አፋው ዓለሙ፤ “ዛሬ የምንኮራባቸው የአገራችን ታሪካዊ ድሎችን እንድንጎናፀፍ ሴቶች ከፍተኛ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው መስከረም ወር ላይ ገበያውን እንደተቀላቀለ የተነገረለት አዲሱ “ማይክሽን መከለሻ” ቅመም በዛሬው ዕለት በሸራተን አዲስ ሆቴል በይፋ ተዋወቀ፡፡ “ማይክሽን መከለሻ” የተለያዩ ሃገራዊ ቅመሞችን እንዲሁም በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅነት ያተረፈውን የሸኖ ለጋ ቃናን በውስጡ የያዘ ነው ተብሏል፡፡ ዛሬ ታህሳስ 19 ቀን 2017…
Rate this item
(1 Vote)
• የማህበሩ ጠቅላላ ሃብት ከ1 ቢ.ብር በላይ ደርሷል አሚጎስ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የህብረት ሥራ ማህበር፣ በ2016 በጀት ዓመት በአጠቃላይ 145 ሚሊዮን ብር ማትረፉንና ከ101 ሚሊዮን ብር በላይ የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የማህበሩ አባላት የትርፍ ክፍፍል ድርሻ 53 በመቶ ነው ተብሏል፡፡…
Rate this item
(3 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው “ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በብሔራዊ ቤተመንግሥት በነበረን የሁለትዮሽ ውይይት ሰፋ ያለ መጠነርዕይ ባላቸው የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል” ብለዋል፡፡…
Page 5 of 463