ዜና
“ገብርሄር” የጤና እና ማህበራዊ ልማት በጎ አድራጎት ድርጅት፣ የአቢይ ፆምን ምክንያት በማድረግ፣ ከነገ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት የሚዘልቅ የደም ልገሳ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታወቀ።በአጠቃላይ በደም ልገሳ መርሃ ግብሩ፤ “በገብርሄር” አላማዎችና ተግባራት ዙሪያ ትናንት (አርብ) የተቋሙ አመራሮች ለጋዜጠኞችና ለአርቲስቶች እንዲሁም ጥሪ ለተደረገላቸው…
Read 315 times
Published in
ዜና
• ሴኔቱ በጉዳዩ ላይ ለመወያየት የያዘውን ቀጠሮ በአንድ ሳምንት አራዝሞታል • ረቂቅ ህጉ ወደ ሴኔቱ የተመራው ህጋዊ አሰራሩን ጥሶ ነው ተብሏል • ረቂቅ ህጉ በኢትዮጵያ ላይ የሚደረግ ያልተገባ ጫና እና በደል ነው የአሜሪካ የኮንግረስ አባላት በኢትዮጵያና ኤርትራ ላይ ተፈጻሚ ሊደረግ…
Read 11308 times
Published in
ዜና
• አሜሪካና እንግሊዝ ውሳኔውን በአድናቆት ተቀብለውታል • ውሳኔው የተደረገው በአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛውን የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ትግራይ ክልል የሚደርሰው ሰብአዊ እርዳታ እንዲቀላጠፍና በክልሉ ለሚኖሩ ንፁሃን ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ በአግባቡ እንዲደርስ ለማድረግ ከመጋቢት 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ…
Read 11199 times
Published in
ዜና
ዩኒቨርስቲው በጦርነቱ 12 ቢ. ብር የሚገመት ሀብት ወድሞበታል የህወሃት ሃይሎች በፈጸሙት ወረራና ጦርነት ከፍተኛ ውድመት የደረሰበት ወሎ ዩኒቨርስቲ፤ ከ90 በመቶ በላይ ተማሪዎቹን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርስቲው በጦርነቱ በደረሰበት ውድመት 12.ቢሊዮን ብር የሚገመት ሀብቱ እንደወደመበት ገልጿል።በ1999 ዓ.ም የተቋቋመውና በዩኒቨርስቲዎች ላይ…
Read 10879 times
Published in
ዜና
ዜጎቻቸው ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ከማያገኙ የዓለም ሃገራት ኢትዮጵያ በ5ኛ ደረጃ እንደምትገኝ የተገለጸ ሲሆን ከጠቅላላው ህዝብ 12.58 በመቶ ዜጎች ብቻ ናቸው ንጹህ ውሃ አቅርቦት የሚያገኙት ተብሏል።የዓለም ጤና ድርጅትና የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) የ2022 የዓለም የውሃ ቀንን አስመልክተው ባወጡት…
Read 10866 times
Published in
ዜና
ቢጂአይ ኢትዮጵያ ከትላንት በስቲያ በእንጦጦ ፓርክ በተከናወነ ስነ-ስርዓት ለ”ስንቅ” ሱቆች ባለቤት ለሆኑ እናቶች የምርቶች ማከማቻና ተጓዳኝ ስራዎችን በጋራ የሚሰሩበትን መጋዘን ቁልፍ ያስረከበ ሲሆን መጋዘናቸውን የሚሸጧቸውን ምርቶች ማከማቻ ለማድረግ እንዲችሉ ታልመው የተዘጋጁ ናቸው ተብሏል። የስንቅ ሱቅ ባለቤት ለሆኑ እናቶች የተበረከተው መጋዘኑ…
Read 10736 times
Published in
ዜና