ዜና
Tuesday, 04 March 2014 10:55
የፓትርያርኩ የለውጥ ተግዳሮትና ተስፋ - በአንደኛ ዓመት በዓለ ሢመት ዋዜማ
Written by Administrator
የብልሹ አሠራርና ሙስናን ችግር በዐደባባይ የተናገሩ የመጀመሪያው ፓትርያርክ ናቸው ፓትርያርኩ ጽኑ አቋም ስለሌላቸው ለጣልቃ ገብነት የተመቹ ኾነዋል ጣልቃ ገብነቶችን መቋቋምና የቅ/ሲኖዶሱን የውሳኔ ልዕልና ማስከበር ይጠበቅባቸዋል ፓትርያርኩ ዙሪያቸውን መፈተሽ አለባቸው ብቃት ያለው የአማካሪ መዋቅር ያስፈልጋቸዋል የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ፤…
Read 5382 times
Published in
ዜና
Tuesday, 04 March 2014 11:03
በህገ-ወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል መንግስትን ከ16 ሚ. ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተቀጡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
እስከ 12 ዓመት እስርና 3ሚ 898ሺ ብር የገንዘብ ቅጣት ተበይኖባቸዋልየተራቀቁ የቴሌኮም ሶፍትዌሮችን ተጠቅመው በህገወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል፣በመንግስት ላይ ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 15 ነጋዴዎችን ጉዳይ ላለፉት ሶስት አመታት ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ አራተኛ ፍ/ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፣ ከትላንት…
Read 4129 times
Published in
ዜና
ክለቡን በነፃ ያስረከብኩት በፍቃደኝነት ነው- ኮ/ል አወል አብዱራህማን ክለቡን ያስረከብኩት የባለቤትነትና የአሰራር ጥያቄ ስለተነሳ ነው - አቶ ጥበቡ አየለየደደቢት ስፖርት ክለብ መስራችና ፕሬዚዳንት የነበሩት ኮ/ል አወል አብዱራህማን ከኃላፊነት መነሳት እያወዛገበ ሲሆን አዲሱ ፕሬዚዳንት አቶ ጥበቡ አየለ፤ በክለቡ ባለቤትነትና አሰራሮቹ ላይ…
Read 3761 times
Published in
ዜና
በየዓመቱ 700 ሺህ ዶላር ይመደብለታል ተብሏልኤል.ጂ ኤሌክትሮኒክስ በአዲስ አበባ ከተማ በ1.4 ሚሊዮን ዶላር የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ሊገነባ ነው፡፡ የመሰረት ድንጋዩ ባለፈው ረቡዕ የትምህርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር አቶ ወንድወሰን ክፍሉ በተገኙበት ተቀምጧል፡፡ ኤል.ጂ ግሩፕ ከኮርያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ጋር በጋራ…
Read 2469 times
Published in
ዜና
ከ15 ዓመት በላይ እስር ሊያስቀጣቸው ይችላልከቀበሌው ሊቀመንበር ጋር በመመሳጠር ንብረትነቱ የመንግስት የሆነን ቤት፣ በህገወጥ መንገድ ወደ ራሱ አዛውሮ ሲጠቀም ተደርሶበታል የተባለው ግለሰብና ተባብረዋል በሚል የተጠረጠሩት የቀበሌው ሊቀመንበር ላይ ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትናንት በስቲያ ክስ መሰረተባቸው፡፡ ሲኖሩበት የነበረውን የመንግስት ቤት ወደ ግል…
Read 2650 times
Published in
ዜና
በግማሽ ዓመት ከ7ቢ. ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ ብሏል “መንግሥት፤ ቴሌ የምትታለብ ላም ናት ቢልም እየታለበ ያለው ህዝቡ ነው” “እነ ቴሌና መብራት ኃይልን ይዞ አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ላይ አደርሳለሁ ማለት ቅዠት ነው” “ኢትዮ-ቴሌኮም በደረቅ ቼክ ማጭበርበር ወንጀል መከሰስ አለበት” “መንግስት በቴሌ…
Read 6746 times
Published in
ዜና