ዜና
እሱም ስላለቀ ተጨማሪ ብድር እየፈለግን የደረሰውን እያስረክብን ነው፡፡ ውላችንን ለመፈፀምና ለቀጣይ ገበያ ስንል በኪሳራ እናስረክባለን፡፡” ብለዋል - አቶ ሰለሞን ታሪኩ፡፡ “በዶላር የምንዛሬ ለውጥ፣ በመለዋወጫዎች መናር፣ በመኪና ቀረጥ መጨመርና በሌሎች ምክንያቶች የገንዘብ እጥረት ገጥሞናል፡፡ 120ዎቹን ደንበኞች ገንዘብ ፈልገን በራሳችን ኪሳራ እናስረክባለን፡፡…
Read 2651 times
Published in
ዜና
በዚሁ መሠረት የዳሽን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ “ሜቄዶኒያ ሂዩማኒተሪያን አሶሾዬሽን” የሚያበረክተውን ማኅበራዊና ሰብአዊ አስተዋጽኦ በጥልቀት በማጤን ማኅበራዊ ኃላፊነትን በጋራ ለመወጣት በማሰብ የ200,000 ብር ድጋፍ በመስጠቱ ደስታ እንደተሰማው ገልጿል፡፡ የ“ሜቄዶኒያ ሂዩማኒተሪያን አሶሴሽን” መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ቢኒያም በለጠ ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከአዲስ…
Read 3319 times
Published in
ዜና
በአዲሱ አሰራር ደንበኞች ተጠቀሙም አልተጠቀሙም ይከፍሉት የነበረው ክፍያ የሚቀር ሲሆን ለተቋማት ብቻ ይፈቀድ የነበረው ባለመስመር ሞባይል ለግለሰቦች ተፈቅዷል፡፡ ባለካርድ ሞባይልን ወደ ባለመስመር፣ ባለመስመርን ወደ ባለ ካርድ መቀየርም ተፈቅዷል ያሉት አቶ አብዱራሂም፤ አምስትና ከዚያ በላይ ሠራተኞች ያሏቸው ድርጅቶች ለአገልግሎቱ ከተመዘገቡ (CUG)…
Read 8212 times
Published in
ዜና
ባለፈው ዓመት በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ሕይወት ነክ ካልሆነው የኢንሹራንስ ሥራ 336 ሚ ብር፣ ከሕይወት ኢንሹራንስ ደግሞ 13.53 ሚ ብር በአጠቃላይ 349.53 ሚ ብር የአረቦን ገቢ በማስመዝገብ ከታክስ በፊት 42 ሚ. ብር ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ ህዳር 10 ቀን…
Read 3468 times
Published in
ዜና
የዝነኛው የሬጌ አቀንቃኝ ቦብ ማርሌይ ባለቤት ማርሌ ለሁለት ሳምንት ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ እንደምትመጣ ተገለፀ፡፡ የጉብኝቷ ዓላማ በኢትዮጵያ መንግስት በሚገነባው የህዳሴ ግድብ አስፈላጊነት በቂ ግንዛቤ ለመፍጠርና የገንዘብ ድጋፍ ለማሰባሰብ ነው ተብሏል፡፡ የቦብ እና ሪታ ማርሌ ፋውንዴሽን ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ እንዳመለከተው፤…
Read 3920 times
Published in
ዜና
ስድስተኛውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ይመርጣል ተብሎ የተጠበቀው የቤተክርስትያኒቱ ቅዱስ ሲኖዶስ የጥቅምት ምልአተ ጉባኤ ምርጫውን ሳያከናውን የተጠናቀቀ ሲሆን ቀጣዩ ፓትርያርክ ከመመረጣቸው በፊት ባለው ሕግ ላይ ተጨማሪ ሕግ ያስፈልጋል በመባሉ ይህንኑ የሚያዘጋጅ የሊቃነ ጳጳሳት ቡድን ተቋቁሟል፡፡ ቡድኑ ሕጉን አርቅቆ ለሕዳር…
Read 10007 times
Published in
ዜና