ዜና

Rate this item
(11 votes)
የብልሹ አሠራርና ሙስናን ችግር በዐደባባይ የተናገሩ የመጀመሪያው ፓትርያርክ ናቸው ፓትርያርኩ ጽኑ አቋም ስለሌላቸው ለጣልቃ ገብነት የተመቹ ኾነዋል ጣልቃ ገብነቶችን መቋቋምና የቅ/ሲኖዶሱን የውሳኔ ልዕልና ማስከበር ይጠበቅባቸዋል ፓትርያርኩ ዙሪያቸውን መፈተሽ አለባቸው ብቃት ያለው የአማካሪ መዋቅር ያስፈልጋቸዋል የካቲት 21 ቀን 2005 ዓ.ም ፤…
Rate this item
(15 votes)
እስከ 12 ዓመት እስርና 3ሚ 898ሺ ብር የገንዘብ ቅጣት ተበይኖባቸዋልየተራቀቁ የቴሌኮም ሶፍትዌሮችን ተጠቅመው በህገወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል፣በመንግስት ላይ ከ16 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ 15 ነጋዴዎችን ጉዳይ ላለፉት ሶስት አመታት ሲመለከት የቆየው የፌደራሉ አራተኛ ፍ/ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት፣ ከትላንት…
Rate this item
(6 votes)
ክለቡን በነፃ ያስረከብኩት በፍቃደኝነት ነው- ኮ/ል አወል አብዱራህማን ክለቡን ያስረከብኩት የባለቤትነትና የአሰራር ጥያቄ ስለተነሳ ነው - አቶ ጥበቡ አየለየደደቢት ስፖርት ክለብ መስራችና ፕሬዚዳንት የነበሩት ኮ/ል አወል አብዱራህማን ከኃላፊነት መነሳት እያወዛገበ ሲሆን አዲሱ ፕሬዚዳንት አቶ ጥበቡ አየለ፤ በክለቡ ባለቤትነትና አሰራሮቹ ላይ…
Rate this item
(7 votes)
በየዓመቱ 700 ሺህ ዶላር ይመደብለታል ተብሏልኤል.ጂ ኤሌክትሮኒክስ በአዲስ አበባ ከተማ በ1.4 ሚሊዮን ዶላር የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ሊገነባ ነው፡፡ የመሰረት ድንጋዩ ባለፈው ረቡዕ የትምህርት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር አቶ ወንድወሰን ክፍሉ በተገኙበት ተቀምጧል፡፡ ኤል.ጂ ግሩፕ ከኮርያ ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ጋር በጋራ…
Rate this item
(5 votes)
ከ15 ዓመት በላይ እስር ሊያስቀጣቸው ይችላልከቀበሌው ሊቀመንበር ጋር በመመሳጠር ንብረትነቱ የመንግስት የሆነን ቤት፣ በህገወጥ መንገድ ወደ ራሱ አዛውሮ ሲጠቀም ተደርሶበታል የተባለው ግለሰብና ተባብረዋል በሚል የተጠረጠሩት የቀበሌው ሊቀመንበር ላይ ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ከትናንት በስቲያ ክስ መሰረተባቸው፡፡ ሲኖሩበት የነበረውን የመንግስት ቤት ወደ ግል…
Rate this item
(24 votes)
በግማሽ ዓመት ከ7ቢ. ብር በላይ ገቢ አግኝቻለሁ ብሏል “መንግሥት፤ ቴሌ የምትታለብ ላም ናት ቢልም እየታለበ ያለው ህዝቡ ነው” “እነ ቴሌና መብራት ኃይልን ይዞ አገሪቱን መካከለኛ ገቢ ላይ አደርሳለሁ ማለት ቅዠት ነው” “ኢትዮ-ቴሌኮም በደረቅ ቼክ ማጭበርበር ወንጀል መከሰስ አለበት” “መንግስት በቴሌ…