ዜና
መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/ ባለፈው ረቡዕ ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ…
Read 2646 times
Published in
ዜና
ምእመናን ለሚከፍሉትና ለሚሰጡት ገንዘብ ደረሰኝ የመጠየቅ ልማድ ሊኖራቸው ይገባልድብቅ ሙዳየ ምጽዋት ማስቀመጥ፣ በዣንጥላና በምንጣፍ ገንዘብ መለመን ይከለከላልበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት የካሽ ሬጅስተር ማሽንን ለገቢ መሰብሰቢያነት ለመጠቀም ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነ ተገለጸ፡፡…
Read 5107 times
Published in
ዜና
ኮንሰርቱ በጥር ወር በድሬዳዋ ይጀመራል ታዋቂው ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) “የፍቅር ጉዞ” የተሰኘ ለአንድ አመት የሚዘልቅ የሙዚቃ ኮንሰርት ለመስራት ከበደሌ ስፔሻል ጋር ሰሞኑን የተፈራረመ ሲሆን ኮንሰርቱ ጥር ሶስት ቀን በድሬዳዋ እንደሚጀመር ተገለፀ፡፡ ቴዲ አፍሮ፣ ማናጀሩ፣ እንዲሁም የሄኒከንና የበደሌ ቢራ…
Read 4062 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 December 2013 12:23
ከዓመት በፊት ለተበላሸ ሲሚንቶ ማስቀመጫ ከ30ሺ ብር በላይ ወርሃዊ ኪራይ ይከፈላል
Written by አበባየሁ ገበያው
በሶማሌ ክልል በጅግጅጋ ከተማ፣ ለቴሌ ታወሮችና የኔትዎርክ ግንባታ፣ ከጅቡቲ ተገዝቶ የገባው ሲሚንቶ ከአንድ ዓመት በፊት መበላሸቱ ቢታወቅም በወር ከ30ሺ ብር በላይ ለኪራይ እየተከፈለ በግለሰቦች ቤት እንደተቀመጠ ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከሁለት ዓመት በፊት የጅግጅጋ ቴሌ ቢሮ፤ ለታወሮችና የኔትዎርክ ግንባታ ሁለት ሺ ኩንታል…
Read 1881 times
Published in
ዜና
ሀቢባ ከማል ትባላለች፤ በዱባይ ሀገር ለአስር አመታት ስትኖር አንድም ቀን ወደ አገሯ አልተመለሰችም፡፡ በቅርቡ ግን ሙሉ በሙሉ ጠቅልላ አገሯ ላይ ለመኖርና ጋብቻ ለመመስረት አስባ ዕቃዎቿን እየሸከፈች ወደ አገሯ መላክ ጀመረች፡፡ ሀቢባ ይጠቅመኛል ያለችውንና በዱባይ ስትገለገልባቸው የነበሩትን ዕቃዎቿን የላከችው በወንድሟ እና…
Read 3538 times
Published in
ዜና
“ለሁለቱም እኩል ጊዜ ነው የሰጠነው፤ መካሰሳችንን ከአንቺ ነው የሰማነው” ኢትዮፒካሊንክ “በስም ማጥፋት ሊከሰኝ የሚችልበት የህግ አግባብ የለም” - ወ/ሮ ቤተልሄም አበበ በተለያዩ ፊልሞች፣ የመድረክ ድራማዎችና በተለይም በ “ገመና” አንድ ድራማ ላይ የዶ/ር ምስክርን ገፀ ባህሪ ወክሎ በመጫወት ተወዳጅነትን ያተረፈው አርቲስት…
Read 6441 times
Published in
ዜና