ዜና

Rate this item
(6 votes)
“አዲስ ጉዳይ” መጽሔት በታፈኑ ዕውነቶች አምድ ላይ ለንባብ ባበቃው “ቀናት የሚታደጓቸው እድሜ ልኮች” የሚል ተንታኝ ሃተታ (ፊቸር ስቶሪ) የዓለም አቀፉን የጋዜጠኞች ማዕከል (ICFJ) የሁለተኛ ደረጃ ቀዳሚ ሽልማት አሸነፈ፡፡ ማዕከሉ ከአፍሪካ የጤና ጋዜጠኞች ማህበር እና ከአረብ ሚዲያ ፎረም ጋር በመተባበር ባዘጋጀው…
Rate this item
(2 votes)
ለኢኮኖሚው ግንባታ አሉታዊ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገልጿል በተከታታይ ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ነው በተባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ የሚወስደው ከግል ባለሃብቱ ኢንቨስትመንት ይልቅ የመንግስት ኢንቨስትመንት መሆኑን አንድ ጥናት ሰሞኑን ጠቆመ፡፡ ቀደም ሲል የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህር እና በንግድ ሚኒስቴር የአለም ንግድ…
Rate this item
(27 votes)
የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራር ዛሬ ግምገማ ያካሂዳል የኢህአዴግ 36 ከፍተኛ መሪዎችን ያካተተው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አመታዊ ግምገማ ለማካሄድ ዛሬ የሚሰበሰብ ሲሆን የስምንት ሚኒስትሮች ሹም ሽርና ሽግሽግ በሚቀጥለው ሳምንት ለፓርላማ ቀርቦ እንደሚፀድቅ ይጠበቃል፡፡ ለሹመት የሚቀርቡት ባለስልጣናት፤ የፍትህ ሚኒስትር፣ የከተማና ኮንስትራክሽን ልማት ሚኒስትር፣…
Rate this item
(8 votes)
የአዲስ አበባ የቤቶች ልማት የቁጠባ ፕሮግራም መንግስታዊ በሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብቻ እንዲከናወን መደረጉ በግል ባንኮች ላይ ከፍተኛ ኪሣራ እያስከተለ እንደሆነና በአጭር ጊዜ የግል ባንክ ዘርፉን ህልውና አደጋ ላይ እንደሚጥል የባንክ ባለሙያዎች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ እስካሁን ከ750ሺህ በላይ ግለሰቦች የቤቶች…
Rate this item
(9 votes)
ምርመራው እየተጠናቀቀ ነው ብሎ እንደሚያምን ፍ/ቤቱ ገልጿል የገቢዎችና ጉምሩክ መስሪያ ቤትን በሚኒስትር ማዕረግ የሚመሩ ዳሬክተርና ምክትላቸውን ጨምሮ በርካታ ስራ አስኪያጆችና የስራ ኃላፊዎች በተጠርጣሪነት የታሰሩበት የሙስና ምርመራ በዚህ ሳምንት እንደገና እንዲራዘም ፍ/ቤት ፈቅዷል፡፡ ቢሆንም ምርመራው መቋጫ እንዲኖረው ማሳሰቢያ አዘል ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡…
Rate this item
(9 votes)
ዜጐች ራሣቸው ሊሠሩት በሚገባው የቤቶች ልማት ፕሮግራም ውስጥ መንግስት መግባቱ ተገቢ አለመሆኑን የተናገሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ከአገሪቱ አቅም አንፃር ፕሮግራሙ በተባለው ጊዜ ውስጥ ተፈፃሚ ይሆናል የሚል እምነት እንደሌላቸውም ገለፁ፡፡ የባንክ ባለሙያ የሆኑት የኢዴፓ ሊቀመንበር አቶ ሙሼ ሠሙ፤ ማንኛውም ዜጋ ቤት ማግኘት…