ዜና
Saturday, 14 December 2013 10:46
በአቶ መላኩ ፈንታ ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት መልስ እየተጠበቀ ነው
Written by አለማየሁ አንበሴና ሠላም ገረመው
ሶስት የኮንስትራክሽን ባለሃብቶችን ጨምሮ 6 ባለሃብቶች ይከሰሳሉ ባለፈው አመት ግንቦት ወር ላይ በሙስና ተጠርጥረው ከሌሎች ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ጋር በቁጥጥር ስር በዋሉትና፣ በሶስት መዝገቦች ክስ በተመሰረተባቸው፣ በሚኒስትር ማዕረግ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳሬክተር አቶ መላኩ ፈንታ ጉዳይ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት መልስ…
Read 2304 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 December 2013 10:50
“የኔልሰን ማንዴላን የነፃነት ትግል መርሆዎች የትግል አጋዥ አድርገን እንጠቀምባቸዋለን” ኢዴፓ
Written by ናፎቆት ዮሴፍ
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የታላቁን የነፃነት ታጋይ የኔልሰን ማንዴላን ህልፈተ ህይወት በማስመልከት ባወጣው መግለጫ፤ የማንዴላን የነፃነት ትግል እንዲሁም የሰብአዊነትና ዴሞክራሲያዊ መርሆዎች ለፍትሀዊ የትግል ስልት አጋዥ መርህ አድርጐ እንደሚጠቀምባቸው ገለፀ፡፡ ኔልሰን ማንዴላ፤ በሰላማዊ ትግል አፓርታይድን ታግሎ በማሸነፍ በዘር ከፋፍሎ ሲገዛቸው የነበረውን…
Read 2092 times
Published in
ዜና
• “ታክሲዎች ወደ ውስጥ የማይገቡት አቤቱታ ስለበዛ ነው” • ከሳውዲ ተመላሾች በታክሲ ላይ ስርቆት ተቸግረዋል ተባለ ወደ አሮጌው ጉምሩክ እየገቡ ከሳውዲ ተመላሽ ዜጎችን ሲያስተናግዱ የነበሩ ሚኒባስ ታክሲዎች፤ ከስደት ተመላሾች ባቀረቡት አቤቱታ ወደ ውስጥ እንዳይገቡ መታገዳቸው ተገለፀ፡፡ ሚኒባሶቹ ኤርፖርትም ሆነ የድሮው…
Read 1678 times
Published in
ዜና
በቢሾፍቱ ከተማ ቢሾፍቱ ሀይቅ ዳርቻ ላይ የተገነባው “ፒራሚድ” ሆቴልና ሪዞርት ዛሬ ይመረቃል፡፡ 85 ሚሊዮን ብር የወጣበት ሪዞርቱ፤ ለግንባታ አምስት አመታትን የወሰደ ሲሆን ደረጃቸውን የጠበቁና ምቹ የመኝታ ክፍሎች፣ የህፃናት መጫወቻ፣ ዘመናዊ የስብሰባ አዳራሾች፣ ስፓ፣ ባርና ሬስቶራንቶች፣ የመዋኛ ገንዳ እና ላውንጅ እንዳሉት…
Read 2123 times
Published in
ዜና
አንዳንድ የእሳት አደጋ ሰራተኞች ጉቦ እንድንሰጣቸው ሲደራደሩ ብዙ ንብረት ጠፍቷል - ተጐጂዎች ችግሩ በተነገረው መጠን አይደለም - እሳት አደጋ በመርካቶ የጅምላ መደብሮችና መጋዝኖች ላይ ረቡዕ ዕለት የተከሰተውን ቃጠሎ ለማጥፋት የተጠሩ የእሣት አደጋ መከላከያ ተቋም ሠራተኞች ጉቦ ጠይቀውናል በማለት ተጐጂዎቹ ለከተማዋ…
Read 3903 times
Published in
ዜና
“አገራችን ታላቅ ልጇን አጥታለች፣ ህዝባችን አባቱን ተነጥቋል፣ ይህቺ ቀን መምጣቷ እንደማይቀር ብናውቅም የዛሬዋ እለት ይዛው የመጣችው ሃዘን ፍጹም ጥልቅና በምንም ነገር የማይሽር ነው!!” የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ጃኮቭ ዙማ፣ ጥቁር ለብሰው በአገሪቱ ብሄራዊ ቴሌቪዥን መስኮት ብቅ አሉና መሪር ሃዘን ባጠላበት ፊት፣…
Read 2872 times
Published in
ዜና