ዜና
Saturday, 15 June 2013 09:00
ነገ የ70ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን ያከብራሉ 14 ልጆችና 26 የልጅ ልጆች አፍርተዋል
Written by Administrator
የአዳማ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የ90 ዓመትና የ83 ዓመት የዕድሜ ባለፀጐቹ የፍቅርም ባለፀጐች ናቸው - ለ70 ዓመት በትዳር ዘልቀዋል፡፡ አቶ አሰፋ አበበ እና ወ/ሮ በየነች ታፈሰ በነገው ዕለትም 70ኛ ዓመት የፕላቲኒየም ኢዮቤልዩ የጋብቻ በዓላቸውን በአዳማ ያከብራሉ፡፡ ወ/ሮ በየነች ከአቶ አሰፋ ጋር…
Read 9712 times
Published in
ዜና
“ግንባታው ህገ-ወጥ በመሆኑ ሊፈርስ ችሏል” የወረዳ 11 ፍ/ፅ/ቤት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 11 ውስጥ ጥቁር ድንጋይ ለማምረት የ7 ሚሊዮን ብር ኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተው በስራ ላይ የሚገኙት የደረጀ በለጠ የጥቁር ድንጋይና ገረጋንቲ ማምረቻ ድርጅት ባለቤት አቶ ደረጀ በለጠ ለድርጅታቸው እቃ ማከማቻ ፈቃድ…
Read 8375 times
Published in
ዜና
Wednesday, 12 June 2013 15:37
የአዲስ አበባ የመንገድ ጉድጓዶች የሞትና የአካል ጉዳት እያደረሱ ነው በዘጠኝ ወር ብቻ 22 ሰዎች ጉድጓድ ውስጥ ገብተው ሞተዋል
Written by አበባየሁ ገበያው
በአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች በግለሰቦችና በመንግስት ተቋማት ለተለያዩ ስራዎች የሚቆጠፈሩና ያለ አግባብ ተከፍተው የሚተዉ ጉድጓዶች፣ በነዋሪዎች ላይ የሞትና የአካል ጉዳት አደጋ እያደረሱ ሲሆን ዘንድሮ ብቻ ከ22 ሰዎች በላይ ሰዎች ለሞት ሲዳረጉ፣ አስር ሰዎችም ከፍተኛ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በጉድጓዶች ውስጥ…
Read 10582 times
Published in
ዜና
“የጦርነት መንገድ ለኢትዮጵያም ለግብፅም አይጠቅምም” - አቶ ሙሼ ሰሙ “ከገዢው ፓርቲ ያነሰ የአገር ፍቅር ያለን አይመስለኝም” - ዶ/ር መረራ ጉዲና ኢትዮጵያ የአባይን ወንዝ አቅጣጫ መቀየሯንና የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በግብጽና በሱዳን ላይ ሊያደርስ የሚችለውን ተጽእኖ እንዲያጠና የተቋቋመው የኤክስፐርቶች ቡድን ያወጣውን…
Read 8902 times
Published in
ዜና
ሰማያዊ ፓርቲ ዋና ዋና ያላቸውን አራት የህዝብ ጥያቄዎች በመያዝ ባለፈው ግንቦት 25 ያካሄደውን ሰላማዊ የተቃውሞ ሠልፍ፣ የገዢው ፓርቲ ባለስልጣናት እና የመንግስት ተወካዮች “የሀይማኖት አክራሪነት አጀንዳ” ነው ማለታቸው ተልካሻ አስተያየት ነው ሲል ሰማያዊ ፓርቲ ተቃወመ፡፡ “መንግስት ሠማያዊ ፓርቲ ህጋዊ የተቃውሞ ሰላማዊ…
Read 5018 times
Published in
ዜና
1ሚ. ብር አበድሬአቸዋለሁ የሚል ድርጅት ክስ ሊመሰርት ነው የአዋሣው ቤታቸው ተሸጦ ስም መዛወሩ እያነጋገረ ነው እጅግ የተከበሩ የአለም ሎሬት አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ንብረት እያወዛገበ ነው፡፡ አርቲስቱ በሕይወት ሳሉ አንድ ሚሊዮን ብር አበድሬአቸዋለሁ የሚል ድርጅት ለክስ ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ምንጮች…
Read 8024 times
Published in
ዜና