ዜና
• ሁለት መኪኖች በስጦታ አገኘ • የተረጂዎችን ቁጥር ወደ አንድ ሺ ሊያሳድግ ነው መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል፤ “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው” በሚል መርህ ባለፈው እሁድ በግሎባል ሆቴል ባካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፣ ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ አሰባሰበ፤…
Read 2337 times
Published in
ዜና
• ሻንጣዎችን ጭኖ የተሰወረ የታክሲ ሹፌር “ውለዱ” ተብለናል ሰሞኑን በቦሌ ኤርፖርት ፀጥታን በማስከበር ስራ ላይ በተሰማሩ ፌደራል ፖሊሶች እና የሚኒባስ ታክሲ ሾፌሮች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ዱላ ማምራቱን የተናገሩ ሹፌሮች፤ “ፌደራሎች ኤርፖርት ውስጥ አንበርክከው ደብድበውናል” አሉ፡፡ችግሩ የተፈጠረው ከዱባይ የመጣች ግለሰብን…
Read 1493 times
Published in
ዜና
• የልማት ሥራዎች ለብዝሐ ሕይወት አስተዋፅኦ ሊኖራቸዋል ይገባል ተብሏል • የተከማቸውን አገልጋይ ለማቀፍ የሚያስችል መዋቅርና አደረጃጀት ተዘርግቷልበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት ልማትን በማስፋፋት ሐዋርያዊ አገልግሎትን በዘላቂነት ለማከናወን የሚያስችል ሀብትና ንብረት የሚያፈሩበት የልማት ፈንድ ሊያቋቁሙ…
Read 2000 times
Published in
ዜና
የአዳማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የህግ ማስከበር ሃላፊ የነበረው አቶ ተመስገን ጉላን በራሱና በወንድሙ ስም ከገቢው ጋር የማይመጣጠን ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ንብረት ይዞ በመገኘቱ ክስ የቀረበበት ሲሆን በፖሊስ ክትትል ስር የነበረው ወንድሙም ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤት…
Read 4348 times
Published in
ዜና
መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/ ባለፈው ረቡዕ ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ…
Read 2667 times
Published in
ዜና
ምእመናን ለሚከፍሉትና ለሚሰጡት ገንዘብ ደረሰኝ የመጠየቅ ልማድ ሊኖራቸው ይገባልድብቅ ሙዳየ ምጽዋት ማስቀመጥ፣ በዣንጥላና በምንጣፍ ገንዘብ መለመን ይከለከላልበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ገዳማት፣ አድባራትና አብያተ ክርስቲያናት የካሽ ሬጅስተር ማሽንን ለገቢ መሰብሰቢያነት ለመጠቀም ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ እንደሆነ ተገለጸ፡፡…
Read 5143 times
Published in
ዜና