ዜና
በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች አሸንፈናል” - ተቃዋሚዎች ባለፈው ሳምንት በተካሄደው የከተማ ምክር ቤቶች ምርጫ ኢህአዴግ ጊዜያዊ ውጤት በመጥቀስ በሁሉም ቦታዎች እንዳሸነፈ የገለፀ ሲሆን በምርጫው የተሳተፉ ተቃዋሚዎች በውጤቱ እርግጠኛ ባይሆኑም በጥቂት የአዲስ አበባ ምክር ቤት ቦታዎች የምናሸንፍ ይመስለናል ብለዋል፡፡ የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ…
Read 3607 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ለም ሆቴል በሚባለው አካባቢ ተመስገን ጠጅ ቤት የሚሰሩ ሙሉቀን ጠንክር እና አበበ ጄዛ የተባሉ ወጣቶች ትናንት በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው ተገኙ፡፡ በእንግድነት ማምሻውን ወደ ሟቾቹ ዘንድ የመጣና ማንነቱ ያልታወቀ ሌላ ወጣት በጠና ታሞ ሚኒሊክ ሆስፒታል የሚገኝ ሲሆን በአደኛ…
Read 2723 times
Published in
ዜና
አትሌት ገ/እግዚአብሔር ስለፍንዳታው ያየውን ይናገራል ባለቤቱ አትሌት ወርቅነሽና ሌሎች አትሌቶች በተዓምር ነው የተረፉት ይላል ዘንድሮ በቦስተን ማራቶን ለሶስተኛ ጊዜ በመካፈል በሶስተኝነት ውድድሩን ያጠናቀቀው አትሌት ገብረእግዚአብሄር ገ/ማርያም፤ ባለፈው ሰኞ በቦስተን የተከሰተው የሽብር ጥቃት ያደረሰው ጉዳት አሳዛኝ ቢሆንም ተወዳጁን የማራቶን ስፖርት ጥላሸት…
Read 2988 times
Published in
ዜና
በሽብር ወንጀል ተከሳ በከፍተኛው ፍርድ ቤት የአስራ አራት አመት ጽኑ እስራት ከተፈረደባት በኋላ በይግባኝ ቅጣቱ ወደ አምስት አመት ዝቅ ተደርጎላት በማረሚያ ቤት የምትገኘው ጋዜጠኛና መምህርት ርዕዮት አለሙ፤ ለህመሟ ተገቢውን ህክምና ማግኘት ባለመቻሏ እየተሰቃየች መሆኑን አባቷና ጠበቃዋ አቶ አለሙ ጐቤቦ ለአዲስ…
Read 4029 times
Published in
ዜና
ባለፈው ሳምንት ምርጫው አንድ ቀን ሲቀረው እጩዎቼ፣ ታዛቢዎቼና አባላቶቼ በእስር፣ በድብደባና ከሥራ በመባረር እየተንገላቱ ነው በማለት ራሱን ከምርጫው ያገለለው የሲዳማ አርነት ንቅናቄ፤ ከምርጫው በኋላም እስሩና እንግልቱ መቀጠሉን አስታወቀ - በአንድ ሳምንት 26 አባላቱ እስር እንደተፈረደባቸው በመግለፅ፡፡ በሲዳማ ዞን በየወረዳው ጊዜያዊ…
Read 1991 times
Published in
ዜና
የፌደራል፣ የክልልና የከተማ መንገዶች ጥገናና ደህንነት ሥራ ላይ ለመሠማራት በአዋጅ የተቋቋመው የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት፤ የተለያዩ ክፍተቶች እንዳሉበትና ወደ ኪራይ ሰብሳቢነት የሚመሩ አሠራሮች መኖራቸውን መገንዘቡን የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ራሺድ መሐመድ እና የፌደራል ሥነ ምግባርና…
Read 1749 times
Published in
ዜና