ዜና

Rate this item
(12 votes)
በስደት ላይ የሚገኘው ሲኖዶስ ሢመት ፕትርክናውን አውግዟል‹‹ዕርቀ ሰላሙ ቅዱስ ሲኖዶስ በተናገረው መሠረት ይቀጥላል›› /ተመራጩ ፓትርያርክ/አምስት ዕጩ ፓትርያርኮች ለውድድር በቀረቡበት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ÷ ብፁዕ አቡነ ማትያስ 500 ድምፅ በማግኘት ሌሎች ዕጩዎችን በሰፊ ልዩነት ያሸነፉበት ውጤት የምርጫውን…
Rate this item
(2 votes)
“ዜብራ” ላይ ሰው ገጭተው ሸሽተዋል ተብለው በፖሊስ የተያዙት የአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ፀሐይ ሽፈራው የዋስትና ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን፤ ፖሊስ ምርመራ አለመጨረሱንና የምስክሮችን ቃል ተቀብሎ አለማጠናቀቁን ስለገለፀ ለሳምንት ተቀጠሩ፡፡ ከትላንት በስቲያ ከሰዓት በኋላ በርካታ የአዋሽ ባንክ ሠራተኞች በተገኙበት የቂርቆስ ምድብ…
Rate this item
(0 votes)
የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) በሃገሪቱ ሶስት ክልሎች በሚገኙ አባላቱ እና ደጋፊዎቹ ላይ መፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን ትላንት በፅ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ፓርቲው በመግለጫው፤ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል እንዲሁም በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች…
Rate this item
(0 votes)
በቢሾፍቱ ከተማ በባቦጋያ ሃይቅ ዙሪያ በትውልድ ኢትዮጵያዊ በዜግነት ሩሲያዊ በሆኑት ዶ/ር አስራት ለገሰ ባለቤትነት በ150 ሚ ብር ወጪ የተገነባው “አዶላላ ሪዞርት” በሚቀጥለው እሁድ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል፡፡የአዶላላ ሪዞርት ሃምሳ ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች፤ የስፖርትና የመዝናኛ ማዕከሎች ያሉት ሲሆን በምረቃ በዓሉ…
Rate this item
(1 Vote)
በተቅማጥ በሽታ ህይወታቸው የሚያልፈውን በ10ሺዎች የሚቆጠሩ ህፃናትን ከሞት ለመታደግ የሚያስችለውን ዚንክ የተባለ ንጥረ ነገር ለቀጣዮቹ አራት ዓመታት ለማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት ማይክሮ ኒውትሬንት የተባለውና በካናዳ መንግስት የሚደገፈው ድርጅት ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ጋር ሰሞኑን ተፈራረመ፡፡ ባለፈው ሣምንት በሒልተን ሆቴል በተካሄደው በዚሁ የስምምነት…
Rate this item
(2 votes)
የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በቅርቡ ሥራ ላይ የሚያሰማራቸው ወጣት ዲፕሎማቶች የመጀመሪያ ዓለም አቀፍ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ እያካሄዱ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የግብፅ አምባሳደር መሃመድ በድሪ የሚመሩት ሠላሳ ወጣት ዲፕሎማቶች ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናትን ያነጋገሩ ሲሆን ካለፈው ረቡዕ እስከ ዛሬ ባህርዳር ከተማ እና አካባቢውን…