ዜና
የካናዳው ‹‹ቃሌ የኢትጵያውያን የውይይት መድረክ›› ከጎናችሁ ነኝ ብሎናል 29ኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመታገል ባለ አስራ አምስት ነጥብ የመግባቢያ ሰነዱ ላይ ነገ ተወያይተው እንደሚያፀድቁት የተገለፀ ሲሆን አገሪቱንና ኢትዮጵያውያንን ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲዎቹ ሰብሳቢ አስታወቁ፡፡ የመግባቢያ ሰነዱ የህዝብ የበላይነት እንዲሁም ዲሞክራሲያዊ…
Read 3120 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 January 2013 12:08
ካሚላት ላይ አሲድ ደፍተናል ያሉ ወጣቶች ቃላቸውን ሰጡ:: ፖሊስ ጉዳዩን እያጣራሁ ነው ብሏል
Written by ሠላም ገረመው
በካሚላት መህዲን ላይ አሲድ ደፍቷል በመባል የተከሰሰው እና የዕድሜ ልክ እስራት የተፈረደበት ደምሰው ድርጊቱን እንዳልፈፀመና “የፈፀምነው እኛ ነን” ያሉ ወጣቶች ሰሞኑን ለፖሊስ ቃል መስጠታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከዛሬ ስድስት ዓመት በፊት የፍቅር ጓደኛው በሆነችው ካሚላት ላይ የአሲድ ጥቃት ማድረሱ በሰው ምስክርና…
Read 7657 times
Published in
ዜና
ቤቶቹ ከቤተ መድኃኔዓለም እና ቤተ ዐማኑኤል አጠገብ የተሠሩ ነበሩ በልደት ክብረ በዓል የቱሪስቶች ቁጥር መቀነሱ ኅብረተሰቡን አስደንግጧል በቅዱስ ላሊበላ ደብረ ሮሃ ገዳም ከዐሥራ አንዱ ውቅር አብያተ መቅደስ ጋር በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት የተመዘገቡ አራት ጥንታውያን ቤቶች በእሳት ቃጠሎ መውደማቸው ተገለጸ፡፡ ባለፈው…
Read 9240 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 January 2013 11:56
የተቃዋሚዎች በምርጫው መሳተፍና አለመሳተፍ ትርፍም ኪሣራም እንደሌለው ኢህአዴግ ገለፀ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከሁለት ወራት በኋላ ይካሄዳል ተብሎ በሚጠበቀው የአዲስ አበባ አስተዳደርና የአካባቢ ምርጫ ላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሣተፍና አለመሳተፍ ለኢህአዴግ ትርፍም ኪሳራም እንደሌለውና የሚያጐድለው ነገርም እንደማይኖር ኢህአዴግ ገለፀ፡፡ የኢህአዴግ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሬድዋን ሰይድ ትናንት በፅ/ቤቱ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች…
Read 3089 times
Published in
ዜና
አቶ ተካ አስፋው ጀባ የተባሉ የቅመማ ቅመም ነጋዴ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ መርካቶ በሚገኘው ምዕራብ ሆቴል ከሊፍት ስር ባለ ጉድጓድ ውስጥ ሞተው ተገኙ፡፡ የ65 አመት እድሜ ባለፀጋ የሆኑት አቶ ተካ እሁድ ታህሳስ 21 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ አራት ሰዓት አካባቢ…
Read 3382 times
Published in
ዜና
ከእነህይወታቸው የሚቀበሩ ሰዎችን መታደግ ይቻላል - ዶ/ር ዘካሪያስ ገሰሰ በመቀሌ ህይወታቸው አልፏል ተብሎ ሊቀበሩ የነበሩ አንዲት እናት፤ ድንገት ነፍስ ዘርተው መንቃታቸው ቤተሰቦቻቸውንና የአካባቢውን ነዋሪዎች አስደነገጠ፡፡ መግንዛቸው ተፈትቶ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱት እኚህ እናት፤ በአሁኑ ወቅት በመልካም ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ሃኪም ገልጿል።…
Read 3234 times
Published in
ዜና