ዜና
በብሄራዊ መግባባት አጀንዳ ዙሪያ በነገው እለት በአዲስ አበባ ሠላማዊ ሠልፍ እንደሚያደርግ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ የሠላማዊ ሠልፉን መነሻ ብሄራዊ አካባቢ ከሚገኘው የፓርቲው ፅ/ቤት እንዳያደርግ በአስተዳደሩ መከልከሉን አስታውቆ፤ ክልከላው አግባብነት እንደሌለውና አስቀድሞ ባወጣው መርሃ ግብር የሠልፉን መነሻ ከ/ፅቤቱ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡…
Read 1783 times
Published in
ዜና
“ይማሩ የተባሉበት አዲስ ትምህርት ቤት መሰረተ ልማቶችን አላሟላም” ወላጆች በጉራጌ ዞን አበሽቲ ወረዳ የዳርጌ ቀበሌ የመሰናዶ ተማሪዎች በት/ቤቱ መሰረተ ልማት አለመሟላት ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው መስተጓጐላቸውን የተማሪዎቹ ወላጆች ተናገሩ፡፡ ከአንድ እስከ 10ኛ ክፍል በዳርጌ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለው ወደ…
Read 1915 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 October 2013 09:37
“ጠብታ አምቡላንስ” ዩኒቨርሲቲ ለገቡ ችግረኛ ተማሪዎች እርዳታና ስልጠና ሠጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ጠብት አምቡላንስ ዝቅተኛ ኑሮ እየኖሩ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላመጡ ሃያ አራት የኮርያ ሠፈር ተማሪዎች የኑሮ ክህሎት (Life skill) እና የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና አሠጣጥ ስልጠና መስጠቱን እንዲሁም በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው የሚገለግሉባቸዉ ቁሣቁሶች መርዳቱን አስታወቀ፡፡ ተማሪዎቹ በአብዛኛው የኮርያ ዘማች ልጆች መሆናቸውን የገለፁት የድርጅቱ…
Read 1717 times
Published in
ዜና
የ“ላይፍ” መፅሄት ዋና አዘጋጅ አቶ ዳዊት ሰለሞን፤ በአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት በአቶ ፀሀይ ሽፈራው ክስ ቀረበበት፡፡ ላይፍ መፅሄት በመስከረም ወር እትሙ “የአዋሽ ባንክ ፕሬዚዳንት ኩብለላና ህገ ወጡ ብድር” በሚል ርዕስ ባወጣው ዘገባ ነው አዘጋጁ የተከሰሰው፡፡ ከትናንት በስቲያ ሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ተጠርቶ…
Read 1766 times
Published in
ዜና
በአቃቂ ቃሊቲ ገላን ጉራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ ከሠማይ ወረደ ስለተባለው መስቀል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሣኔ እስኪያስተላልፍ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ የአዲስ አበባና የጅማ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ አሣሠቡ፡፡ “መስቀል ከሠማይ ወርዷል አልወረደም? ትክክለኛ ነው…
Read 13498 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ መንግስት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁት ድርጅቶች አንዱ የሆነው የ“ግንቦት ሰባት” አመራሮች ዶ/ር ብርሀኑ ነጋ እና አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ፤ አሁን ያለውን የኢትዮጵያ መንግስት ከስልጣን ለማውረድ ለሚያደርጉት ሁለገብ ትግል ከኤርትራ መንግስት የጦር መሣሪያ ድጋፍ እንደሚደረግላቸው ሰሞኑን ለአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ በሰጡት መግለጫ አስታወቁ፡፡…
Read 11704 times
Published in
ዜና