ዜና
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፓትሪያሪክ፤ መሠረተ ቢስ መረጃዎችን በማስተላለፍ ህዝቡን ለማደናገር ይሠራሉ በማለት ክስ የመሠረተባቸው አራት ጋዜጠኞች ማዕከላዊ ፖሊስ ጣቢያ ቀርበው ቃላቸውን ሰጡ፡፡ በስልክ ከፖሊስ በደረሳቸው ጥሪ መሠረት ማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ቀርበው የተከሳሽነት ቃላቸውን የሰጡት የ “ሎሚ” መጽሔት፣ የ…
Read 4458 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን ከወር በኋላ በባህርዳር ከተማ የሚያካሂድ ሲሆን በዚህ ጉባዔ ላይ የድርጅቱን ቀጣይ ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበሩን በመምረጥ ይፋ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሬድዋን ሁሴን ከትናንት በስቲያ በጽ/ቤቱ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ…
Read 4345 times
Published in
ዜና
“መኪና መገጣጠም የመከላከያ ስራ ሊሆን አይገባም” - አቶ ሙሼ ሰሙ “ሠራዊቱ ቀዩን መፅሐፍ መመሪያው ማድረጉ ገለልተኛ አለመሆኑን ያመለክታል” - አቶ ገብሩ አስራት “በዚህ ወቅት የወታደሩን አቅም ማሳየቱ ለምን አስፈለገ?” - ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ “ከዚህ የበለጠ በጣም የሚያስፈራራ የደርግ ሰልፈኞች አይቼ…
Read 8404 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 February 2013 11:48
የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና የእነ አንዷለም አራጌ የይግባኝ ውሳኔ በ40 ቀን ተራዘመ
Written by Administrator
በከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት በሽብርተኝነት ወንጀል ተጠርጥረው የተፈረደባቸውና በማረሚያ ቤት የሚገኙት የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና የአንድነት ዋና ፀሐፊ የእነ አንዷለም አራጌ የይግባኝ ጉዳይ ለ40 ቀን ተራዘመ፡፡ ባለፈው ወር ክርክሩ ለውሳኔ ተቀጥሮ የነበረ ሲሆን የአንድነት ፓርቲ የባህር ዳር አመራሮች ሻምበል…
Read 4564 times
Published in
ዜና
የስድስተኛው ፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴ፤ ካህናትና ምእመናን ስድስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባት ሊኾን ይገባል የሚሉትን ዕጩ እንዲጠቁሙ ያወጣው የስምንት ቀን መርሐ ግብር ትላንት፣ ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ የተጠናቀቀ ሲሆን ለፓትርያሪክነት የተጠቆሙት ዕጩዎች ዛሬ ይለያሉ፡ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን ቅን መሪ…
Read 4710 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 February 2013 11:43
የ“መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” ውይይት አዘጋጆች ተሣታፊውን ይቅርታ ጠየቁ
Written by ዓለማየሁ አንበሴ
የካቲት 30 በአዲስ አበባ የተቃውሞ ሰልፍ ይደረጋል ተቃውሞው በጣልያን መንግስት ላይ ያነጣጠረ ነው በሰማያዊ ፓርቲ አዘጋጅነትና ስፖንሰር አድራጊነት ባለፈው እሁድ በብሔራዊ ቲያትር በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” መጽሐፍ ላይ የተደረገው ውይይት ተሳታፊዎችን ቅር በማሰኘቱ አዘጋጆቹ በይፋ ይቅርታ ጠየቁ፡፡…
Read 4835 times
Published in
ዜና