Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(2 votes)
እ.ኤ.አ በ2005 ዓ.ም ከሆላንድ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በኢትዮጵያ የመኪና መገጣጠም ሥራውን የጀመረው ሆላንድ ካር በከፍተኛ ኪሣራ መዘጋቱ ይፋ ሆነ፡፡ የኩባንያው ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጅነር ታደሰ ተሰማ ከአገር መውጣታቸው የተረጋገጠ ሲሆን ሰሞኑን ካሉበት አገር ሆነው የኩባንያውን መዘጋት በስልክ በሰጡት ጋዜጣዊ…
Rate this item
(3 votes)
የሁለቱን ሆቴሎች ባለቤትነት ወደ ገዳሙ ይዞታ የማዛወር ሂደት ተጀምሯልበወጣው ዜና ‹‹ስሜ ጠፍቷል›› ያሉት የደብሩ አስተዳዳሪ ነዳያኑን ምግብ ከልክለዋልበሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት የቅዱስ ላሊበላ ደብረ ሮሃ ገዳም ሒሳብ በገለልተኛ የውጭ ኦዲተር እንዲመረመርና ‹‹ሀብቱን በሙስና እና ብኵንነት አጥፍተዋል፤ በካህናቱ፣ በሊቃውንቱና በሠራተኞቹ ላይ…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት በመቱ ቅርንጫፍ ሲተላለፉ የቆዩ ሶስት የጋምቤላ ሬዲዮ ፕሮግራሞች ለአስር ቀናት በቴክኒሽያን እጦት መቋረጣቸውን የፕሮግራሙ አስተባባሪ አቶ ማርቆስ ጉደታ ገለን፡፡ በመዠንገር፣ አኝዋክና ኑዌር ቋንቋዎች ከሰኞ እስከ እሁድ ከመቱ ቅርንጫፍ ይተላለፉ የነበሩ የጋምቤላ ፕሮግራሞች በቴክኒሺያን እጦት መቋጣቸው እንዳሳዘናቸው…
Rate this item
(5 votes)
በሁሉም የአፍሪካ አገራት በየዓመቱ ኅዳር 9 ቀን የሚከበረው የአፍሪካ የስታቲስቲክስ ቀን “ሥርዓተ ፆታን ያካተተ ስታቲስቲካዊ መረጃ በማመንጨት ልማታችንን እናፋጥን” በሚል መሪ መልዕክት ትናንት በአገራችን ተከብሯል፡፡ ቀኑ የሚከበረው የአፍሪካ ሕዝቦች ስለ ስታቲስቲክስ ጠቀሜታ በቂ ግንዛቤ እንዲያገኙና አገሪቱና መንግሥታት የስታቲስቲክስን የመረጃ ጥራት…
Rate this item
(1 Vote)
የኢቢኤስ ቴሌቪዥን የኢትዮጵያና መካከለኛው ምስራቅ አገራት ስርጭት ለሦስተኛ ጊዜ መቋረጡን ድርጅቱ አስታወቀ፡፡ የኢቢኤስ ቴሌቪዥን አለምአቀፍ ማኔጅመንት እንዳስታወቀው፤ ጣቢያው ሁለት ጊዜ ከአረብሳት እንዲወርድ ከተገደደ በኋላ በዩተልሳት 7 ዌስት (EUTELSAT 7W) በድጋሚ ስርጭቱን ቢጀምርም ከ14 ቀናት በኋላ የአዲሱ የሳተላይት መስመር (በዩተልሳት 7…
Rate this item
(6 votes)
. ቤተክህነቱ በደብሩ አለቃ የሚፈጸመውን ሙስናና የአስተዳደር በደል መቆጣጠር ተስኖታል. የውቅር አብያተ መቅደሱ የቱሪስት ገቢ ተቆጣጣሪ የለውም፤ የቅርሶቹ ጉዳት ተባብሷል. በደብሩ ገንዘብ የተሠሩት የቤተ አብርሃም እና ይምርሐነ ሆቴሎች ባለቤት አይታወቅምበሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት በሚገኘው የቅዱስ ላሊበላ ደብር የሚያገለግሉ ካህናት እና…