ዜና
ከጥቂት ሳምንታት በፊት ከጠ/ሚኒስትሩ ህመም ጋር በተያያዘ እኔና ጥቂት ጓደኞቼ ሰውየው በሞት ቢለዩን የዚህች አገር ዕጣ ፈንታ ምን ይሆናል? እየተባባልን እንዳብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ስንጨነቅ ነበር፡፡ ደግነቱ እነዚያ ትናንትና ስንወያይባቸው የነበሩትና ሊፈጠሩ ይችላሉ ብለን ያሰብናቸው ስጋቶቻችን ዕውን ባለመሆናቸው ተመስገን ብያለሁ፡፡ ዛሬ የጠቅላይ…
Read 25329 times
Published in
ዜና
በተወለዱ በ76 ዓመታቸው በተሾሙ በኻያኛ ዓመት ዘመነ ፕትርክናቸው ሐሙስ ከንጋቱ 11 ሰዓት በደጃዝማች ባልቻ ሆስፒታል ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሥርዓተ ቀብር በመጪው ሐሙስ ይፈጸማል፡፡ረቡዕ ነሐሴ 16 ቀን 2004 ሰባት ሰዓት ላይ…
Read 85852 times
Published in
ዜና
የአውስትራሊያዋ ሜልቦርን ቀዳሚ ደረጃ ይዛለች መቀመጫውን እንግሊዝ ያደረገውን “ኢኮኖሚስት ኢንተለጀንስ ዩኒት” በአለም ላይ የሚገኙ አንድ መቶ አርባ ከተሞች ላይ ባደረገው የኑሮ አመቺነት ጥናት የአውስትራሊያዋ ሜልቦርን እጅግ ለኑሮ አመቺ ከሆኑ የዓለም ከተሞች ቀዳሚነቱን ስትይዝ፤ የባንግላዴሽ ዋና ከተማ ዳካ ለኑሮ የማትመች የመጨረሻዋ…
Read 66978 times
Published in
ዜና
ከጃፓን ቀጥሎ በዓለም የመጀመሪያው የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ድሪም ላይነር፤ የመንግሥትና የአየር መንገዱን ባለሥልጣናት፣ አምባሳደሮች፣ የቦይንግ ኩባንያ ኃላፊዎችና የክብር እንግዶችን አሳፍሮ ትናንት ጧት የቦሌን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መሬት ረግጧል፡፡ ሐሙስ ከዋሽንግተን ዲሲ ተነስተው ከ12፡30 በረራ በኋላ አዲስ አበባ…
Read 40045 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 August 2012 11:33
ዳቢ ኮምፕሌክስ ህንፃ በጐርፍ ተጥለቀለቀ ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት ወድሟል ተባለ
Written by ሰላም ገረመው
ቦሌ መንገድ ሳይ ኬክ ቤት ጐን ወደሚገኘው ዳቢ ኮምፕሌክስ ህንፃ በገባ ጐርፍ ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ ንብረት መውደሙን የህንፃው ባለቤት አቶ መንግስቱ ዳቢ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ የቦሌ መንገድ ሲሠራ የውሃ ማውረጃው ቱቦዎች ስለተነሱ ምትክ እንዲሠራለት በተደጋጋሚ ጠይቀናል የሚሉት አቶ መንግስቱ፤…
Read 3685 times
Published in
ዜና
የህክምና ትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅና የህክምና ባለሙያዎችን ፍልሰት ለመቀነስ ያስችላል የተባለ ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የሆነው ከሰሀራ በታች ከሚገኙ 12 አገራት ከተውጣጡ 33 ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ተወዳድሮ ነው፡፡ ከሰሀራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ውስጥ የጤናውን ዘርፍ ለማስፋፋትና…
Read 15429 times
Published in
ዜና