Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ዜና

Rate this item
(0 votes)
ስንቅነሽ ታመነ ተወልዳ ካደገችበት ደቡብ ጎንደር ንፋስ መውጫ ከመጣች ሁለት አመት ሊሞላት ጥቂት ቀናት ብቻ እንደቀራት ነገረችኝ፡፡ ፊቷ በድካም የመወየብ ምልክቶች ቢታዩበትም ጠይምና መልከ መልካም ነች የ14 አመቷ ስንቅነሽ፡፡ ያገኘኋት በአዲስ አበባ ሰፊ የቤቶች ግንባታ በሚካሄድበት ቦሌ ክፍለ ከተማ ሲ…
Rate this item
(1 Vote)
ወ/ሮ አልማዝ አስፋው እና አቶ ዘመረ ጀማነህ የትዳር ህይወት የጀመሩት የዛሬ 50 ዓመት ገደማ ነበር፡፡ ወ/ሮ አልማዝ የ19 አመት” አቶ ዘመረ የ23 አመት ወጣቶች ሳሉ፡፡ ያኔ አባት የባንክ ሰራተኛ ሲሆኑ እናት አየር መንገድ ነበር የሚሰሩት፡፡ ከ27 ዓመት የትዳር ህይወት በሁዋላ…
Rate this item
(1 Vote)
ወደ አረብ አገር ተመዝግበው የሚሄዱት ቁጥራቸው ከእጥፍ በላይ አድጓል አሰሪዋ ሊደፍራት ሲል ወደኋላ ስትሸሽ ከ4ኛ ፎቅ ላይ የወደቀችው ማህሌት የቆሻሻ ገንዳ ውስጥ ገብታ ህይወቷ አልፏል “ባለቤቴን ስታይ ትስቂያለሽ፣ ያልተገባ አለባበስ ትለብሻለሽ” በሚል ፀጉሬን ይዛ ደረጃ ለደረጃ ትጐትተኝ ነበር ብላለች -…
Rate this item
(1 Vote)
“እውነት ነፃ ያወጣል፤ ቴዲም የሚለው ነው” - አዲካ በሽምግልና ስለተያዘ መናገር አንፈልግም - የቴዲ አፍሮ ተወካይ ቅሬታ እስካልቀረበ አዲካ ህጋዊ ነው - ኦዲዮ ቪዥዋል ቴዲ ኢትዮጵያዊ ወንድሜ ነው፤ መልካሙን ይግጠመው - አዲስ ገሰሰ በቴዲ አፍሮ እና በአልበሙ አሳታሚ በአዲካ መካከል፤…
Rate this item
(0 votes)
የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ሐሙስ እለት ባወጣው መግለጫ፤ “የሙስሊሙን ማህበረሰብ የማይወክሉ ፀረ የልማት ሃይሎች በሃይማኖት ሽፋን የፖለቲካ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ” ካለ በኋላ፤ በአወሊያ ት/ቤት ሽፋን ለቀረቡ ተገቢ ምላሽ እንደሰጠ ጠቅሶ፤ ከውጪ ሃይሎች ጋር በቅንጅት የሚያካሂደው ተግባር ህገወጥ ነው ብሏል፡፡ጥያቄውን በኮሚቴ አማካኝነት ካቀረቡት…
Rate this item
(2 votes)
ባለፈው ማክሰኞ በሸራተን አዲስ ጋዝ ላይት ባቀረበው የሙዚቃ ዝግጅት ነው ጃኖ ባንድ ስራውን“ሀ” ብሎ የጀመረው። አስር ወጣት ኢትዮጵያውያን ሙዚቀኞችንና ድምፃዊያንን ያካተተው ጃኖ ባንድ፤ ከእስካሁኖቹ የአገራችን የሙዚቃ ቡድኖች ለየት የሚለው፤ የሮክ ባንድ በመሆኑ ብቻ አይደለም። ገና ከጅምሩ፤ የአሜሪካና የአውሮፓ መድረኮችን በማነጣጠር…