ዜና
Friday, 11 March 2022 12:30
ለውድ የባንካችን ደንበኞች በሙሉ መረጃን ወቅታዊ የማድረጊያ ቀነ ገደብ ለሁለት ወራት ተራዘመ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ በ27/08/2021 ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ላለፉት 6 ወራት የደንበኞቹን መረጃ የማደራጀትና የማጥራት ስራ ሲሠራ መቆየቱ ይታወቃል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ በርካታ ደንበኞች መረጃቸውን በባንኩ ቅርንጫፎች በመገኘት ወቅታዊ አድርገዋል፡፡ በተለያዩ ምክንያቶች መረጃቸውን ወቅታዊ ማድረግ ላልቻሉ ደንበኞች ተጨማሪ…
Read 2161 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 March 2022 12:06
የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ የቀብር ሥነስርዓት መጋቢት 4 በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይከናወናል
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አራተኛው ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ባደረባቸው ህመም የህክምና እርዳታ ሲደረግላቸው ቆይተው ትላንት ዜና ዕረፍታቸው የተሰማ ሲሆን መጋቢት 4 በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የቀብር ስነስርዓታቸው ይከናወናል።ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ በ1980 ዓ.ም ነሐሴ 29 ቀን…
Read 10813 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስትና ህወኃት ጦርነት አቁመው ለድርድርና ለውይይት እንዲቀመጡ የቻይና መንግስት ጥሪ አቀረበ።የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ዋንግ ዌንቢን በሃገሪቱ ቃል አቀባይ ጽ/ቤት የማህበራዊ ድረ-ገጽ በኩል ባስተላለፉት መልዕክት፤ የኢትዮጵያ መንግስት በራሱ ውሳኔ ጦሩን ወደ ትግራይ አለማስገባቱና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማንሳቱ…
Read 11106 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ በተለያዩ ግጭቶችና ጦርነት ምክንያት ነፍሰ ጡሮችና አራስ ህጻናት ተገቢውን ክትትልና ህክምና እያገኙ አለመሆኑን፣ በዚህም እናቶችና የሚወለዱ ህጻናት ለሞትና ለተለያዩ የጤና እክሎች እየተጋለጡ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የምግብ ፕሮግራም ሪፖርት አመልክቷል።በኢትዮጵያ የነፍሰ ጡሮችና የወላጆች ጤና ክትትል ቀውስ አጋጥሟል ያለው ሪፖርቱ፤ በተፈናቃይ…
Read 10430 times
Published in
ዜና
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ምክንያት 377 ት/ቤቶች ሙሉ ለሙሉ መዘጋታቸውን የጀርመን ድምጽ ዘገባ ያመለክታል።በሶማሌ ክልል 316 እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ቦረናና ምስራቅ ባሌ ዞን 61 ት/ቤቶች በድርቁ ምክንያት መዘጋታቸውን፣ በአካባቢዎቹ የሚገኙ ዜጎችም በድርቁ ምክንያት ለከፋ ጉዳት መዳረጋቸውን የብሄራዊ አደጋ ስራ…
Read 10446 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 March 2022 12:02
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ጥሰት ምርመራ እንዲያደርጉ ተልዕኮ የተሰጣቸው 3 ባለሙያዎች እነማን ናቸው?
Written by Administrator
የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፤ አሜሪካዊውን ስቴቨን ራተርን፣ ኬንያዊቷን ካሪ ቤቲ ሙሩንጊን እና ጋምቢያዊቷን ፋቱ ቤንሶዳን አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን የምርመራ ባለሙያዎች አድርጎ ሾሟል።ባለፈው ህዳር ወር 2014 ጉባኤው አከናውኖት በነበረው ስብሰባ፣ በኢትዮጵያ ሶስት አባላት ያሉት አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባለሙያዎች…
Read 9062 times
Published in
ዜና