ዜና
• ተጠርጣሪዋ በፖሊስ እየታደነች ነው ተብሏልቦታው እዚህ አዲስ አበባ፣ አስኮ አዲሱ ሰፈር አካባቢ ነው፡፡ ትናንት ከቀኑ 5 ሰዓት ገደማ ሲሆን፤ አንዲት የቤት ሠራተኛ ቀጣሪዋን በአሰቃቂ ሁኔታ፣ በቢላና በዘነዘና ገድላ መሰወሯን፣ ቤተሰቦቿ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ተጠርጣሪዋ በፖሊስ እየታደነች ነው ተብሏል፡፡የቤት ሰራተኛዋ በሟች…
Read 11492 times
Published in
ዜና
ድርድሩ ባይሳካ መንግስት ምዕራባዊያንን ምክንያት አልባ የሚያደርግ ሥራ መስራት አለበት ነገ ይጠናቀቃል የተባለው የደቡብ አፍሪካው የሰላም ንግግር ፍሬ ያፈራል ብለው እንደማይጠብቁ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ምሁራኑ የሰላም ንግግሩ በነገው ዕለት ይጠናቀቃል ወይም ፍሬ ያፈራል ብለው የማይጠብቁበትን ምክንያት ገልፀዋል፡፡ የማህበረሰብ አንቂው አቶ ስዩም…
Read 11684 times
Published in
ዜና
ከማክሰኞ ጥቅምት 15 ቀን 2005 ዓ.ም ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ መዲና ፕሪቶሪያ፣ ዛሬን ለቀናት ሲካሄድ የዘለቀው የኢትዮጵያ መንግስትና የትግራይ ሃይሎች የመጀመሪያው መደበኛ የሰላም ንግግር፣ በነገው ዕለት እሁድ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።የሰላም ንግግሩ ሂደቱ እስካሁን ምን ላይ እንደደረሰ ወይም በምን አጀንዳ ላይ እየተካሄደ…
Read 11023 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 October 2022 11:30
“በጦርነቱ የተሳተፉ ወገኖች በሙሉ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ፈጽመዋል” - አምነስቲ
Written by Administrator
ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የተሳተፉ ወገኖች በሙሉ በሰብዓዊነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ፈጽመዋል አለ፡፡ ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ በተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ ጥልቅ ምርመራ እንዲደረግም ጠይቋል፤ አምነስቲ፡፡ በአምነስቲ ኢንተርናሽናል የኢትዮጵያና ኤርትራ ተመራማሪ የሆኑት አቶ ፍስሃ…
Read 10543 times
Published in
ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም፣ የደንበኞቹን የዕለት ተዕለት የቢዝነስ እንቅስቃሴ ለማዘመንና ለማሳለጥ (Empowering Businesses with Cloud Service) የሚያስችለውን የቴሌክላውድ አገልግሎቱን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል፡፡የክላውድ ኮምፒውቲንግ አገልግሎት ተቋማት የራሳቸው የመረጃ ማዕከል እንዲሁም ለማዕከሉ አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶችን መገንባት ሳያስፈልጋቸው ካሉበት ሆነው (virtually) የቴክኖሎጂና የዲጂታል…
Read 6883 times
Published in
ዜና
Saturday, 29 October 2022 11:14
ዳሸን ባንክ ከታክስ በፊት 3.8 ቢ. ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ
Written by Administrator
ዳሸን ባንክ ባለፈው በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 3.8 ቢሊዮን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን ያስታወቀ ሲሆን፤ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጻር የ57 በመቶ ዕድገት ማሳየቱ ተመልክቷል፡፡ ባንኩ የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በሸራተን አዲስ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ለባለአክሲዮኖች አቅርቧል፡፡ …
Read 884 times
Published in
ዜና