ዜና
ሬድፎክስ ሶሉሽንስ ግሩፕ ያስገነባው በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የግል ዳታ ማዕከል ሥራውን የጀመረ ሲሆን ተፈላጊ ለሆነው የአይሲቲ ማዕከል ዘመኑ የደረሰበትን መሠረተ ልማት ተደራሽነትን፣ብቃትንና ቀጣይነትን ይዞ መጥቷል ተብሏል፡፡ሬድፎክስ ሞጁላር ዳታ ሴንተር 1 ተብሎ የሚጠራው የዳታ ማዕከል በአዲስ አበባ በሚገኘው አይሲቲ ፓርክ ውስጥ ተገንብቶ…
Read 7942 times
Published in
ዜና
ታጣቂው የህወሓት ቡድን የአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ዕለት መስከረም 1 ቀን 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፤ በአፍሪካ ህብረት ጥላ ሥር በሚካሄድ የሰላም ድርድር ሂደት ውስጥ ለመሳተፍ ዝግጁ ነኝ ማለቱን ተከትሎ፣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ ከማንኛውም የሰላም ድርድር በፊት ቡድኑ ትጥቅ መፍታት እንዳለበት አቋማቸውን ገልፀዋል።“ዘላቂ…
Read 12066 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 September 2022 12:53
“ኤርትራ የሽብር ቡድኖችን አዝልቃ መቅበር ትቀጥላለች” የኤርትራ ጦር ጠቅላይ አዛዥ፤ ጄ/ፊሊፖስ
Written by Administrator
የህወሓትን አሸባሪነት ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ህዝብ ነው ያሉት የኤርትራ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ጄነራል ፊሊፖስ ወ/ዮሓንስ፤ እኛ ደግሞ ለቀጠናው ሰላም ስንል፣ አሸባሪዎችን አዝልቀን መቅበራችንን እንቀጥላለን ብለዋል፡፡ “የህወሓትን አሸባሪነት ያረጋገጠው የኢትዮዽያ ህዝብ ነው። ህወሓትም አለማቀፍ የሽብርተኝነት መስፈርቶችን ከበቂ በላይ አሟልቶ አጠናክሮ ቀጠለበት እንጂ…
Read 12014 times
Published in
ዜና
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት አዳዲስየፊታችን ሰኞ በአገር አቀፍ ደረጃ በሚጀመረው የዘንድሮው ዓመት ትምህርት፤ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት እንደሚተገበር ተገለጸ። በትምህርት ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ ወ/ሮ አመለወርቅ ህዝቅኤል እንደገለጹት፤ ሰኞ የሚጀመረው የአዲሱ ዓመት ትምህርት ከ1ኛ-8ኛ ክፍል ሙሉ ትግበራ ሲሆን፤ ከ 9ኛ-10ኛ…
Read 12498 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 September 2022 12:51
የዱባይ ቱሪዝም የምስራቅ አፍሪካ ከተሞች ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ተካሄደ
Written by Administrator
የዱባይ ቱሪዝም የምስራቅ አፍሪካ ከተሞች ኤግዚቢሽን ባለፈው ረቡዕና ሐሙስ ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ተካሂዷል። የኤግዚቢሽኑ ዓላማ በኢትዮጵያ ካሉ የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት በመስራት ዱባይ በውድ ዋጋ ብቻ ሳይሆን በተመጣጣኝ ክፍያ መጎብኘት የሚቻልባቸውን መንገዶች ማስተዋወቅ ነው ተብሏል፡፡…
Read 10952 times
Published in
ዜና
ተሰናባቹ 2014 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን እጅግ በርካታ መከራዎችንና ታላላቅ ስኬቶችን ያስተናገዱበት ዘመን ነበር፡፡ አሮጌው ዓመት ኢትዮጵያውያን በህወሃት ታጣቂ ሃይሎች በየጊዜው በሚቀሰቀሱ ጦርነቶች ሳቢያ በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻቸውን ያጡበት ፣በተለያዩ አካባቢዎች አሸባሪው ኦነግ ሸኔ የንጹሃንን ደም በግፍ ያፈሰሰበት፣ አያሌ ዜጎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው…
Read 13897 times
Published in
ዜና