ዜና
ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት የመገናኛ ብዙሃን ሚና የላቀ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ገለፀ። ምክር ቤቱ ከተለያዩ የሚዲያ ባለሞያዎችና የዩኒቨርስቲ ምሁራን ጋር “በሀገራዊ ምክክሩ የመገናኛ ብዙኃን ሚና ምን ይመስላል“ በሚለው ጉዳይ ላይ ምክክር አድርጓል።መገናኛ ብዙሃን ታማኝ፣ ነፃና ገለልተኛ የሆነ ሙያዊ…
Read 860 times
Published in
ዜና
Tuesday, 17 December 2024 20:28
የትግራይ ተቃዋሚዎች ህወሓት ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጀ መሆኑን ገለጹ
Written by Administrator
የትግራይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ ሕወሓት አዳዲስ ተዋጊዎችን በመመልመልና ነባሮችን በመቀስቀስ ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጀ ነው ሲሉ ከሰዋል። የትግራይ ነጻነት ፓርቲ፣ ባይቶና እና ዓረና ፓርቲ ትላንት በሰጡት መግለጫ፤ ሕወሓት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በሕዝብ ተመራጭ ሹሞች ላይ ማስፈራሪያ እየፈጸመ ይገኛል በማለትም ወንጅለዋል። የትግራይ የፖለቲካና…
Read 1771 times
Published in
ዜና
Tuesday, 17 December 2024 20:22
ኢጋድ ድንበር ተሻጋሪ ስጋቶችን መከላከል ታሳቢ ያደረገ ሕገ-ደንብ ሊያጸድቅ ነው
Written by Administrator
የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ድንበር ተሻጋሪ ስጋቶችን መከላከል ዓላማ ያደረገ ሕገ-ደንብ አጽድቆ ወደ ትግበራ ሊያስገባ ነው። በሕገ-ደንቡ የመጨረሻ ረቂቅ ላይ የሚመክር የኢጋድ ከፍተኛ ቀጣናዊ ፎረም ዛሬ በኬንያ ሞምባሳ መካሄድ ጀምሯል። የጅቡቲ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር እና…
Read 825 times
Published in
ዜና
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውጭ ባንኮች እንዲሳተፉ የሚፈቅደውን የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ በዛሬው ዕለት አፀደቀ። ምክር ቤቱ በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል። የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና…
Read 896 times
Published in
ዜና
• ለቱርክና ለመሪዋ “ዲፕሎማሲያዊ ድል” ነው ተባለ • እነ አሜሪካና እንግሊዝ ከጎናችሁ ነን እያሉ ነው ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው የተሰማው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ነበር፡፡ ታሪካዊ ነው የተባለለት የአንካራ ስምምነት፤ ለብዙዎች ያልተጠበቀና ድንገተኛ ቢሆንም፤…
Read 1734 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 December 2024 11:49
መንግስት ከኦነግ ሸኔ ጋር የተፈራረመውን ስምምነት ግልጽ እንዲያደርግ ፓርቲዎች ጠየቁ
Written by Administrator
መንግሥት በጃል ሰኚ ነጋሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር የተፈራረመውን ስምምነት ለሕዝብ ግልጽ እንዲያደርግ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ ፓርቲዎቹ በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ “በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የዘለቀው ተኩስ በሰላም ስምምነት የመጣ ሳይሆን፤ ሆን ተብሎ የሕዝብን ሥነ ልቡና ለመስለብና ለማስፈራራት የተደረገ ነው” ብለዋል።…
Read 1833 times
Published in
ዜና