ዜና

Rate this item
(3 votes)
ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት የመገናኛ ብዙሃን ሚና የላቀ መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ምክር ቤት ገለፀ። ምክር ቤቱ ከተለያዩ የሚዲያ ባለሞያዎችና የዩኒቨርስቲ ምሁራን ጋር “በሀገራዊ ምክክሩ የመገናኛ ብዙኃን ሚና ምን ይመስላል“ በሚለው ጉዳይ ላይ ምክክር አድርጓል።መገናኛ ብዙሃን ታማኝ፣ ነፃና ገለልተኛ የሆነ ሙያዊ…
Rate this item
(6 votes)
የትግራይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ ሕወሓት አዳዲስ ተዋጊዎችን በመመልመልና ነባሮችን በመቀስቀስ ለዳግም ጦርነት እየተዘጋጀ ነው ሲሉ ከሰዋል። የትግራይ ነጻነት ፓርቲ፣ ባይቶና እና ዓረና ፓርቲ ትላንት በሰጡት መግለጫ፤ ሕወሓት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች በሕዝብ ተመራጭ ሹሞች ላይ ማስፈራሪያ እየፈጸመ ይገኛል በማለትም ወንጅለዋል። የትግራይ የፖለቲካና…
Rate this item
(3 votes)
የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ድንበር ተሻጋሪ ስጋቶችን መከላከል ዓላማ ያደረገ ሕገ-ደንብ አጽድቆ ወደ ትግበራ ሊያስገባ ነው። በሕገ-ደንቡ የመጨረሻ ረቂቅ ላይ የሚመክር የኢጋድ ከፍተኛ ቀጣናዊ ፎረም ዛሬ በኬንያ ሞምባሳ መካሄድ ጀምሯል። የጅቡቲ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር እና…
Rate this item
(1 Vote)
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በኢትዮጵያ የውጭ ባንኮች እንዲሳተፉ የሚፈቅደውን የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅ በዛሬው ዕለት አፀደቀ። ምክር ቤቱ በ11ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅን በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል። የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እና…
Rate this item
(3 votes)
• ለቱርክና ለመሪዋ “ዲፕሎማሲያዊ ድል” ነው ተባለ • እነ አሜሪካና እንግሊዝ ከጎናችሁ ነን እያሉ ነው ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው የተሰማው በሳምንቱ አጋማሽ ላይ ነበር፡፡ ታሪካዊ ነው የተባለለት የአንካራ ስምምነት፤ ለብዙዎች ያልተጠበቀና ድንገተኛ ቢሆንም፤…
Rate this item
(2 votes)
 መንግሥት በጃል ሰኚ ነጋሳ ከሚመራው የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት ጋር የተፈራረመውን ስምምነት ለሕዝብ ግልጽ እንዲያደርግ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ ፓርቲዎቹ በጋራ ባወጡት መግለጫ፤ “በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች የዘለቀው ተኩስ በሰላም ስምምነት የመጣ ሳይሆን፤ ሆን ተብሎ የሕዝብን ሥነ ልቡና ለመስለብና ለማስፈራራት የተደረገ ነው” ብለዋል።…
Page 10 of 467