ልብ-ወለድ
መቼም ወደ አእምሮ አንድ ነገር አይግባ፤ከገባ ገባ ነው፤ምንም ማድረግ አይቻልም። ‘ምን ገባ ወደአእምሮዬ!?’ የአህያ ነገር። የሆድ ነገር ሆድ ይቆርጣል አይደል ነገሩ? ደግሞ የሚያናድደው እርቦኝ ጥብስ ነገር እየበላሁ መሆኑ ነው። የአስተኛኘኬ ማርሽ እየተለወጠ ሲሰማኝ ይታወቀኛል፤ነገር ገብቷላ። ከራስ ጋር እንደ መጨቃጨቅ የሚሰለች…
Read 118 times
Published in
ልብ-ወለድ
(በእውነተኛ ገጠመኝ ላይ የተመሰረተ ልብወለድ) ምን ልፃፍ? ሀሳቤ ከጭንቅላቴ ውስጥ ተናጥቦ ጠፋብኝ፡፡ የቃላት ርሀብ ሰቅዞኝ ህሊናዬ ሲጮህ ካጠገቤ ያሉትን ይበጠብጥ ጀመር፡፡ እንደ ንፋስ ያለ ባዶነት የማሰብ አቅሜን ተፈታተነው፡፡ ሆኖም ምጡ እንዳለ ነው፡፡ ትግል ያለበት የቃላት ምጥ ሲበረታ እንደ እብድ የሚያደርገው…
Read 132 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሀ. መዘዘኛ ድርሰት አልወድምግትርትር አባቴ፣ በዚህ ውዥንብር መሀል አርፈህ ተቀመጥ መባሉን ችላ ብሎ ሠፈር ካልቀየርኩ እሞታለሁ አለ፤ የመሞቻ ዕድል አልነበረውም። ሠፈር የመቀየር ዕድል ስላመቻቸ (በግትርነት) ቀየርን። ከይሲ ነው፤ አካይስትም ጭምር፤ ከአያንቱ አናጠበኝ። ሁሉም ነገር ደባብቶኛል፤ አለመታዘዝ ግብሬ ሆኗል። ፍቅር ያጣ…
Read 136 times
Published in
ልብ-ወለድ
እንደሁልጊዜው በነፃነት ከህሊናችሁ ላዋህደው ያሰብኩትን ሀሳብ ያለፍርድ አድምጡኝ፡፡ እንጀምር…ምንድን ነው ይሄ ሀይማኖት የሚባለው ነገር? በውስጡ ሰዎችን፣ መፅሀፍትን እና ህግጋቶችን ጠቅልሎ ይዟል፡፡ ግን ምንድነው? የሰው ልጅን እስከ ዐድሜው ማብቂያ ድረስ በአዕምሮው ውስጥ የማይለቅ ክታብ ሆኖ የተበየደበት ሀሳብ? ምንድን ነው የሰው ልጅ…
Read 209 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሴት እና ወንድድንግል ነው፡፡ በግል ሀሳቦቹም ሆነ በወሲብ ህይወቱ ድንግል ነው፡፡ ከምንም አይነት ሴት ጋር ቀርቦ ምንም አይነት ፍቅር ሰርቶ አያውቅም፡፡ ጠዋት ተነስቶ ወደ ስራው…ምሽት ላይ ተመልሶ አልጋው ውስጥ መሰተር ነው፤ ለጊዜው ህይወት ለምድር ላይ ትዕይንት የመረጠችለት ገጸባህሪ፡፡ ዛሬ ላይ…
Read 408 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የአጭር አጭር ልብወለድ)ፊልም ለማየት ከባለቤቴ ጋር የገባሁ ዕለት ነበር ይህን ስህተት የፈጸምኩት፡፡ ወገግ የማይለው አታካቹ ፊልም የሲኒማ ቤቱን ከላይ እታች ድረስ አጨላልሞታል፡፡ በዚህ ላይ ፊልሙ የማያስደስት ነበር፡፡ ድብርታም የሚሉት ዓይነት፡፡ከሩቅ ባትሪውን በራ ጠፋ እያደረገ አይስክሬም የሚሸጠውን ሰውዬ ሳይ፣ ለእኔና ለዱቪ…
Read 422 times
Published in
ልብ-ወለድ