ልብ-ወለድ
ቅጥልጥል በማለዳ ድባብ «ዓይን ጆሮ ምላስ ለኑሮ ሳያንሰኝምን በድዬው ጌታ አፍንጫ ለገሰኝ?»እላለኹ ዘወትር።ማየት ማመን ነው ብዬ አይቼ ፤ያየሁትን ሳላምነው ቀርቼ፣ ከአንዴም ሁለቴ በአየሁት ነገር ስቼ _አለሁ። ነገር በምላሴ እየቆላሁ፣ከራሴ አንደበት በወጣው ከራሴ ጋራ እየተጣላሁ፣ሽምግልና አይልኩበት ችግር ገጥሞኝ ...አሞኝ...አሞኝ ...ነቃሁ _ከአፍንጫ…
Read 471 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹1› የበቅሎ ኮቴ፣ ይላል ትኩም፣ ትኩም፣ አንቺን ባላገባ፣ ሱሪ አላጠለኩም። - ካፒቴን አፈወርቅ ዮሐንስ በ15 ዓመታቸው ላፈቀሯት ኮረዳ የገጠሙት ነው። የመጀመሪያ ግጥማቸው እንደሆነ ይነገራል። የእድር ክፍያ እንድከፍል ማለዳ ተቀሰቀስኩ። ተነጫነጭኩ። ገና አልነጋም፤ ድንግዝግዝ ያለና ጭፍና የጨፈነ። ልክ እንደ መጋኛ ጅስም…
Read 558 times
Published in
ልብ-ወለድ
ትንሽ የመኖር በር... ሕይወት ይሄ ብቻ አይደለም። የምናየው ብቻ አይደለም መኖር __ የሚታየው፡፡ አንዱ የሕይወት መልኳ ነዉ። ምልዓትነቷን አይገልፅም። ይችን የምትታየዋን የኑሮን ገፅታ፣ ለእኔ ግን ምሉዕነቴን ለመደበቅ መሸትሸት ሲል የአረቄ ቤቶችን በር አንኳኳለሁ።“ማነዉ?”መልስ መስጠት አልፈልግም። እኔን ይዤዉ እዛ ድረስ እንደሄድኩ…
Read 508 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከብዙ ዓመታት በኋላ ፀሃዬ እንደዘፈነው ለፌሽታ ባይሆንም ወደ ወላይታ ሶዶ ሄጃለሁ። ሩፋኤል ጓሮ በድንዋ ላረፈው የልጅነት ኮከባችን እርሜን ላወጣ ነው አካሄዴ...ባልተገናኘንባችው ረጅም ዓመታት “በየሕይወት መንገድ ሩጫችን የየፊታችንን እያነሳን እንዘረጋለን” በሚል ትናንትን መርሳት ፈልጌ እንጂ...እስዋስ የምትረሳ ልጅ አልነበረችም።...የስጋ ለባሽ ግብዝነት ሆነና…
Read 951 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከሶስት ወር በፊት ....” በጣም ደፋር ነሽ ወይም በድፍረትና ግድየለሽነት መካከል ያለ መስመር የሚገልፀዉ ባህሪ አይነት ያለሽ ቆንጅዬ ልጅ ነሽ፡፡ እፈራሻለሁ! በእዉቀትሽ ልክ...በከፍታሽ ልክ...በቁንጅናሽ ልክ እወድሻለሁ፡፡ ነገር ግን እዉነቱን ንገረኝ ካልሽኝ ...ባህሪሽን ልወደዉ አልቻልኩም! መጥፎ ልምምድ ነዉ ብዬ መንቀስ ባልችልም፣…
Read 711 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከሰው መርጦ ለሹመት ከእንጨት መርጦ ለታቦት _ከጓደኛም ጓደኛ ይኹን እል ነበር። መነሻዬ ውልደት ነው መደምደሚያው ደግሞ ሞት _ውስጡስ ለቄስ ይተው? መሐሉ አይነገርም፤ቢነገርም ሕመም ነው። ሳቆች ኹሉ የደስታ እንዳይደሉ ፤እንባዎችም የኀዘን አይደሉም። ግጥም ሲጻፍ የሚመጣ፣በደስታ ውስጥ ቀልጦ መሞትን የመሰለም አለ ።ኀዘንን…
Read 525 times
Published in
ልብ-ወለድ