ልብ-ወለድ

Saturday, 17 June 2023 00:00

ቅጥልጥል በማለዳ ድባብ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ቅጥልጥል በማለዳ ድባብ «ዓይን ጆሮ ምላስ ለኑሮ ሳያንሰኝምን በድዬው ጌታ አፍንጫ ለገሰኝ?»እላለኹ ዘወትር።ማየት ማመን ነው ብዬ አይቼ ፤ያየሁትን ሳላምነው ቀርቼ፣ ከአንዴም ሁለቴ በአየሁት ነገር ስቼ _አለሁ። ነገር በምላሴ እየቆላሁ፣ከራሴ አንደበት በወጣው ከራሴ ጋራ እየተጣላሁ፣ሽምግልና አይልኩበት ችግር ገጥሞኝ ...አሞኝ...አሞኝ ...ነቃሁ _ከአፍንጫ…
Rate this item
(6 votes)
‹1› የበቅሎ ኮቴ፣ ይላል ትኩም፣ ትኩም፣ አንቺን ባላገባ፣ ሱሪ አላጠለኩም። - ካፒቴን አፈወርቅ ዮሐንስ በ15 ዓመታቸው ላፈቀሯት ኮረዳ የገጠሙት ነው። የመጀመሪያ ግጥማቸው እንደሆነ ይነገራል። የእድር ክፍያ እንድከፍል ማለዳ ተቀሰቀስኩ። ተነጫነጭኩ። ገና አልነጋም፤ ድንግዝግዝ ያለና ጭፍና የጨፈነ። ልክ እንደ መጋኛ ጅስም…
Rate this item
(3 votes)
 ትንሽ የመኖር በር... ሕይወት ይሄ ብቻ አይደለም። የምናየው ብቻ አይደለም መኖር __ የሚታየው፡፡ አንዱ የሕይወት መልኳ ነዉ። ምልዓትነቷን አይገልፅም። ይችን የምትታየዋን የኑሮን ገፅታ፣ ለእኔ ግን ምሉዕነቴን ለመደበቅ መሸትሸት ሲል የአረቄ ቤቶችን በር አንኳኳለሁ።“ማነዉ?”መልስ መስጠት አልፈልግም። እኔን ይዤዉ እዛ ድረስ እንደሄድኩ…
Saturday, 27 May 2023 17:45

የቆንቶው ሩፋኤል

Written by
Rate this item
(8 votes)
 ከብዙ ዓመታት በኋላ ፀሃዬ እንደዘፈነው ለፌሽታ ባይሆንም ወደ ወላይታ ሶዶ ሄጃለሁ። ሩፋኤል ጓሮ በድንዋ ላረፈው የልጅነት ኮከባችን እርሜን ላወጣ ነው አካሄዴ...ባልተገናኘንባችው ረጅም ዓመታት “በየሕይወት መንገድ ሩጫችን የየፊታችንን እያነሳን እንዘረጋለን” በሚል ትናንትን መርሳት ፈልጌ እንጂ...እስዋስ የምትረሳ ልጅ አልነበረችም።...የስጋ ለባሽ ግብዝነት ሆነና…
Saturday, 20 May 2023 21:22

“ካስቻለህ ቅር---”

Written by
Rate this item
(3 votes)
ከሶስት ወር በፊት ....” በጣም ደፋር ነሽ ወይም በድፍረትና ግድየለሽነት መካከል ያለ መስመር የሚገልፀዉ ባህሪ አይነት ያለሽ ቆንጅዬ ልጅ ነሽ፡፡ እፈራሻለሁ! በእዉቀትሽ ልክ...በከፍታሽ ልክ...በቁንጅናሽ ልክ እወድሻለሁ፡፡ ነገር ግን እዉነቱን ንገረኝ ካልሽኝ ...ባህሪሽን ልወደዉ አልቻልኩም! መጥፎ ልምምድ ነዉ ብዬ መንቀስ ባልችልም፣…
Rate this item
(3 votes)
ከሰው መርጦ ለሹመት ከእንጨት መርጦ ለታቦት _ከጓደኛም ጓደኛ ይኹን እል ነበር። መነሻዬ ውልደት ነው መደምደሚያው ደግሞ ሞት _ውስጡስ ለቄስ ይተው? መሐሉ አይነገርም፤ቢነገርም ሕመም ነው። ሳቆች ኹሉ የደስታ እንዳይደሉ ፤እንባዎችም የኀዘን አይደሉም። ግጥም ሲጻፍ የሚመጣ፣በደስታ ውስጥ ቀልጦ መሞትን የመሰለም አለ ።ኀዘንን…
Page 2 of 64