ልብ-ወለድ

Tuesday, 15 June 2021 19:32

ሁለት ሰአት ከሩብ...

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Tuesday, 15 June 2021 19:32

ሁለት ሰአት ከሩብ...

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Rate this item
(9 votes)
እያወሩ መተኛት ይችላሉ - ቄስ ባህታ። እየሄዱ መቆም፣ እየመረቁ መርገም አመላቸው ነው። በስውር ነው ታድያ። ጠጅ እየወደዱ አንዳንዴ፣ ጠጅ ያንገሸግሻቸዋል። ሁለት ተቃራኒ ማንነት የያዙ፣ እዚህ አማኑኤል ምድር ላይ ማን ናቸው ከተባለ ማንም ይናገራል። አላፊ አግዳሚው ሁሉ እሳቸውን ያውቃል። ኮንዶምኒየም ፊት…
Rate this item
(7 votes)
ዚፖራ ነው ስሜ የምትል ልጃገረድ በፈረንጆች ገና ሰሞን ተተዋወቅሁኝ። ከተቀመጥኩበት ሥፍራ ድረስ ሰተት ብላ መጥታ “አንዴ ላነጋግርህ እችል ይሆን?” ስትል ቀለስለስ ብላ ጠየቀችኝ።ምጥን ሰው መሆን የጀመርኩበት ወቅት ስለነበር በአግባብ ከሚያጋጥሙኝ ሴቶች በስተቀር የዓለም ሥራ ፌዝና ጨዋታ የሚሹትን በዘዴ አቅርቤ፣ ርቄ…
Rate this item
(5 votes)
ምን አሳዘናት?በልቧ ትወድቃለች፤ መንገዱን ብዙ ሰው ይረማመድበታል። ልቧን ይረግጡታል። ብዙ ሃሳብ በውስጧ እየተመላለሰ ያስቃትታታል። “ጣል በእጅ እሰር በፍንጅ” ብላ ሃሳቧን እ’ንዳትጥለው። ሌላ አንዳች ነገር አዕምሮዋ ላይ እንዳታስር፣ ሃሳቧን መጣያ ጥቂት ስፍራ ታጣለች፤ ደግሞም ነገርዬው ቸል የማይባል እንዳልሆነ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ በእርግጥ…
Saturday, 01 May 2021 13:59

የፍቅር ምትሃት

Written by
Rate this item
(7 votes)
ያው እድለኛም አይደለሁ...ታዋራኛለች! ደፍሬ ስልኳን የጠየኩበት ቀን ትዝ ይለኛል።ልዩ መሆኗ ግልፅ ነው... ድፍረቴ ቀርቶ!“ይሄን ነገሬን ባትወደውስ?” ብዬ መስጋቴ ሌላ ታሪክ ነው! ሰው እንዴት “ድምፄን ባትወደውስ?” ብሎ ይሳቀቃል?እንደው ስንት አይነት ድምፅ ቢኖር ነው?ብቻ እንዳልኩት እድለኛ ነገር ነኝ!የመጀመርያ ቀን ደውዬላት፣ ቆንጆ ድምፅ…
Page 11 of 65