ልብ-ወለድ
ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Read 1778 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሰው የብዙ ቀናቶች ድምር ነው፡፡ የብዙ ተሞክሮዎች ውጤት አንድን ሰው ሰው ያደርጉታል ወይ ይሰብሩታል፡፡ የልጅነት ጓዴ የሆነችውን ሴት ለመጠየቅ ሳመራ ባይተዋርነት ልቤን ሞልቶት ልክ የምጓዘው ወደ ራስ ቅል ተራራ ይመስል የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማኝ ነበር፡፡ ከሰቃዮቹ መካከል የሆንኩ ያህል ለምን እንደሚሰማኝ…
Read 1350 times
Published in
ልብ-ወለድ
እያወሩ መተኛት ይችላሉ - ቄስ ባህታ። እየሄዱ መቆም፣ እየመረቁ መርገም አመላቸው ነው። በስውር ነው ታድያ። ጠጅ እየወደዱ አንዳንዴ፣ ጠጅ ያንገሸግሻቸዋል። ሁለት ተቃራኒ ማንነት የያዙ፣ እዚህ አማኑኤል ምድር ላይ ማን ናቸው ከተባለ ማንም ይናገራል። አላፊ አግዳሚው ሁሉ እሳቸውን ያውቃል። ኮንዶምኒየም ፊት…
Read 2041 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዚፖራ ነው ስሜ የምትል ልጃገረድ በፈረንጆች ገና ሰሞን ተተዋወቅሁኝ። ከተቀመጥኩበት ሥፍራ ድረስ ሰተት ብላ መጥታ “አንዴ ላነጋግርህ እችል ይሆን?” ስትል ቀለስለስ ብላ ጠየቀችኝ።ምጥን ሰው መሆን የጀመርኩበት ወቅት ስለነበር በአግባብ ከሚያጋጥሙኝ ሴቶች በስተቀር የዓለም ሥራ ፌዝና ጨዋታ የሚሹትን በዘዴ አቅርቤ፣ ርቄ…
Read 1939 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምን አሳዘናት?በልቧ ትወድቃለች፤ መንገዱን ብዙ ሰው ይረማመድበታል። ልቧን ይረግጡታል። ብዙ ሃሳብ በውስጧ እየተመላለሰ ያስቃትታታል። “ጣል በእጅ እሰር በፍንጅ” ብላ ሃሳቧን እ’ንዳትጥለው። ሌላ አንዳች ነገር አዕምሮዋ ላይ እንዳታስር፣ ሃሳቧን መጣያ ጥቂት ስፍራ ታጣለች፤ ደግሞም ነገርዬው ቸል የማይባል እንዳልሆነ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ በእርግጥ…
Read 1694 times
Published in
ልብ-ወለድ
ያው እድለኛም አይደለሁ...ታዋራኛለች! ደፍሬ ስልኳን የጠየኩበት ቀን ትዝ ይለኛል።ልዩ መሆኗ ግልፅ ነው... ድፍረቴ ቀርቶ!“ይሄን ነገሬን ባትወደውስ?” ብዬ መስጋቴ ሌላ ታሪክ ነው! ሰው እንዴት “ድምፄን ባትወደውስ?” ብሎ ይሳቀቃል?እንደው ስንት አይነት ድምፅ ቢኖር ነው?ብቻ እንዳልኩት እድለኛ ነገር ነኝ!የመጀመርያ ቀን ደውዬላት፣ ቆንጆ ድምፅ…
Read 2126 times
Published in
ልብ-ወለድ