ልብ-ወለድ
ቆሻሻ ያው ቆሻሻ ነው፤ ይጣላል።እኔ ግን ቆሻሻ ህይወቴ ነው። ስራ ነው። ቀደም ሲል ጎዳና ተዳዳሪ ነበርኩኝ፤ የሱስ ብዛት ነው ጎዳና ያወጣኝ። በመሰረቱ የክፍለ ሀገር ልጅ ነኝ። መቼ አዲስ አበባ እንደመጣሁ ሁሉ ትዝ አይለኝም። በየጫት ቤቱ እየዞርኩ ገረባ ከሰው እግር ስር…
Read 2035 times
Published in
ልብ-ወለድ
‹‹… በአንጎሌ የሚፈጠሩ ብዙ ቀልዶች አሉ፡፡ … ይፈጠሩና ራሴው ስቄባቸው ይረሱኛል፡፡ ለማስታወስ ስሞክር ተመልሰው ትዝ አይሉኝም .. ስለዚህ እንደ ዳየሪ ነገር ገዝቼ ልፅፋቸው ቅድም አሰብኩኝ፡፡ … ችግሩ ደብዳቤ እንኳን ፅፌ አላውቅም.. ቀ ልድ ደግሞ በ ደንብ ካ ልቀረበ ከ ስድብ…
Read 2230 times
Published in
ልብ-ወለድ
ያው እንደ ማንኛውም ባለ መካከለኛ ገቢ አዲስ አበቤ ከለውጡ በኋላ የሌለ ስራ ‘ከቤት እሰራለሁ’ በሚል ሰበብ የሰፈር አውደልዳይ ሆኛለሁ...የየዕለቱ routine በማስመሪያ እስኪመስል አስተካክሎ አልጋ በማንጠፍ ይጀምራል... ቀጥሎ በስሱ ለብ ባለ ውሀ ፈጣን shower ይወሰድና ፎጣ እንደተገለደመ ቀለል ያለ ቁርስ እንደነገሩ…
Read 2052 times
Published in
ልብ-ወለድ
ስሜቴን እንዳጣሁ የሚሰማኝ ታክሲ ውስጥ ተቀምጬ፣ ድሮ የምለው የትናንት ያህል የራቀኝን የትዝታን ማህደር፣ በእዝነ–ልቦናዬ እየተመላለሰ፣ ሆዴን ሲያልሞሰሙሰው ነው። ትዝታዬን ከተረሳ ማህደሬ የሚጎረጉረው፣ የሚፈለፍለው፣ ድንገት እንደ መብረቅ ብልጭ ብሎ፣ ለስላሳ ዜማ ከስፒከሩ አፍ ወደ ጆሮዬ እየተወረወረ፣ ከልቤ ሲከትም ነው። በስሜት እየናጠ፣…
Read 3459 times
Published in
ልብ-ወለድ
በልጅነቴ “Russian Doll” በተባለው አሻንጉሊት ተጫውቻለሁኝ፡፡ ግን በጣም ህፃን ሳልሆን አልቀርም፣ ምክኒያቱም ትዝ የሚለኝ ቅርፁና ሲወድቅ ደረቅ እንጨታማ ኳኳታ እንደነበረ ብቻ ነው፡፡ ቁም ነገሩ ግን አይገባኝም ነበር፡፡ በቦውሊንግ ከባድ ኳስ ለመምታት ከሚደረደሩ ድፍን ብርሌ መሳይ ቅርፆች ጋር አሻንጉሊቱ ይመሳሰላል፡፡የአሻንጉሊቱ ቅርፅ…
Read 1874 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከባለታሪኩ ጋር የተገናኘነው ድንገት ነው፤ በአጋጣሚ፡፡ እኔ እዚሁ ሰፈር ስጠጣ አምሽቼ አከራዮቼ በሩን ስለዘጉብኝና የማደሪያ ገንዘብ ስላልነበረኝ አንዱ ፌርማታ ጋደም ስል፣ እሱም እዚያው ተጋድሞ ወደ ሰማይ ሲያንጋጥጥ አገኘሁት፡፡ እንግዲህ ሁለት ሰካራሞች ማደሪያ አጥተው ፌርማታ ሲጋደሙ ሊያወሩት የሚችሉት ነገር ምን ሊሆን…
Read 1837 times
Published in
ልብ-ወለድ