ልብ-ወለድ

Saturday, 28 December 2019 13:41

የራሔል እንባ

Written by
Rate this item
(14 votes)
አጭር አጭር ልብወለድ የራሔል እንባ ደስ ብሏታል! የህይወት ትርጉሟን ብትጠየቅ “እሱ ነው” ብላ የምትመልስበት ልጇ፣ ዛሬ ሁለት ዓመት ሞላው፡፡ ለልደቱ የሚያስፈልጉትን ነገሮች ከከተማ ለመግዛት ልትወጣ ነው፡፡ ልጇ ተኝቷል፡፡ ይዛው ብትሔድ ገዝታ ከምትመለሰው ዕቃ ጋር ስለማይመቻት፣ ለጐረቤቷ ለሀዊ አደራ ሰጥታ ሄደች፡፡***ከልጇ…
Saturday, 28 December 2019 13:44

ሰባት ጊዜ ሰባት

Written by
Rate this item
(8 votes)
ንግስት አዜብ በሳባውያን ህዝቦች በነገሰች በሰባተኛው አመት፣ ሰባተኛው ወር፣ ሰባተኛው ቀን፤ ሰባት ልጆች ያሉት የሰባ ሁለት አመቱ አዛውንት አሳ አጥማጅ፤ ስድስት ቀናት ሙሉ ባህሩ ላይ መረቡን ቢዘረጋም፤ አንድም አሳ ሳያጠምድ በለስ ሳይቀናው ሰንብቶ፣ በሰባተኛው ቀን እግዚአብሄር ጎበኘው፡፡ መረቡን ከባህር ሊያወጣ…
Saturday, 21 December 2019 13:14

የቦርድ ሊቀ መንበሩ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ኤልያስ የሆስፒታሉ እንግዳና መቀበያ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጦ፣ ስሙ እስኪጠራ እየተጠባበቀ ነው፡፡ ይህ አዲስ ሆስፒታል ከተቋቋመ አመት እንኳን ያልሞላው ቢሆንም፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ዝነኛ ለመሆን የበቃው በምንም ሳይሆን፣ አሉ የተባሉ አገሪቱ ያፈራቻቸውን ሃኪሞች በውድ ገንዘብ መቅጠር በመቻሉ እንደሆነ ኤልያስ ከሁነኛ…
Rate this item
(2 votes)
የመጽሐፉ ርእስ፡- ጦማረ መዋቲደራሲ፡- ነጋሢ ግደይየገጽ ብዛት፡- 328-2የታተመበት ዓመት፡-፳፻፲ ዓ.ም ምክንያተ ጽሕፈትጥቅምት 29 ቀን 2012 ዓ.ም በቅድስት ሥላሴ ሥነ መለኮት ኮሌጅ/ዩኒቨርስቲ አዳራሽ፣ “ጦማረ መዋቲ” የተሰኘ መጽሐፍ ተመርቆ ነበር፡፡ በእርግጥ መጽሐፉ ከታተመ ቀደም ያለ ቢኾንም “ሞት በጥር፣ በነሐሴ መቃብር!” ያሰኘዋል እንጂ…
Saturday, 14 December 2019 13:06

ከ20 ዓመት በኋላ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የፖሊስ መኮንኑ ጎዳናውን በኩራት መንፈስ አቋርጦ አለፈ፡፡ ግርማ ሞገስ የተሞላበት አረማመዱ፣ ተፈጥሯዊ አኳኋኑ እንጂ ለታይታ ብሎ የሚያደርገው አይደለም፡፡ ሁሌም በዚህ መልኩ ነው ሲጓዝ የኖረው፡፡ ሰውየው ምን እንደሚመስል እያሰበ አልነበረም፡፡ በመንገድ ላይ እሱን የሚያዩት ጥቂት ሰዎች ነበሩ፡፡ ገና ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት…
Saturday, 07 December 2019 12:55

የህልሜ መስተዋት

Written by
Rate this item
(9 votes)
መነሻ - ታሪክ(የሳሙኤል ኮልሪጅ “በህልምህ የቀጠፍከውን አበባ፣ጠዋት እጅህ ላይ ብታገኘውስ--” የሚለው ግጥም)ጠዋት ላይ ይመስለኛል - ከቁርስ በፊት:: ሥራ የለኝም፤ የእረፍት ቀን ነው፡፡ ቅዳሜ ወይም እሁድ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከተገዛች ብዙ ዓመታት ያስቆጠረች የእንጨት አልጋዬ ላይ ቁጭ ብያለሁ፤ እያሰብኩ፡፡ እኔ መስተዋቱ ፊት…