ልብ-ወለድ
(በዘገባ ላይ የተመሰረተ አጭር ልብ ወለድ) ቴሌቪዥኑ የሰዓቱን ዜና አገባደደ… ቴሌቪዥኑ የዘመኑን መብረቅ አወረደ!!… ‘የዶክተር ፊሊጶስ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ’ የሚል ጉርምርምታን ተከትሎ የወረደው መብረቅ፣ እሴተን አልጋዋ ላይ እንዳለች አደረቃት፡፡ ዶክተር ፊሊጶስ መርሻ አረፉ፡፡ ስንቶችን ከህመም የፈወሱት፣ ስንቶችን ከሞት ያዳኑት፣ ታዋቂው…
Read 913 times
Published in
ልብ-ወለድ
መቼም ወደ አእምሮ አንድ ነገር አይግባ፤ከገባ ገባ ነው፤ምንም ማድረግ አይቻልም። ‘ምን ገባ ወደአእምሮዬ!?’ የአህያ ነገር። የሆድ ነገር ሆድ ይቆርጣል አይደል ነገሩ? ደግሞ የሚያናድደው እርቦኝ ጥብስ ነገር እየበላሁ መሆኑ ነው። የአስተኛኘኬ ማርሽ እየተለወጠ ሲሰማኝ ይታወቀኛል፤ነገር ገብቷላ። ከራስ ጋር እንደ መጨቃጨቅ የሚሰለች…
Read 1082 times
Published in
ልብ-ወለድ
(በእውነተኛ ገጠመኝ ላይ የተመሰረተ ልብወለድ) ምን ልፃፍ? ሀሳቤ ከጭንቅላቴ ውስጥ ተናጥቦ ጠፋብኝ፡፡ የቃላት ርሀብ ሰቅዞኝ ህሊናዬ ሲጮህ ካጠገቤ ያሉትን ይበጠብጥ ጀመር፡፡ እንደ ንፋስ ያለ ባዶነት የማሰብ አቅሜን ተፈታተነው፡፡ ሆኖም ምጡ እንዳለ ነው፡፡ ትግል ያለበት የቃላት ምጥ ሲበረታ እንደ እብድ የሚያደርገው…
Read 1092 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሀ. መዘዘኛ ድርሰት አልወድምግትርትር አባቴ፣ በዚህ ውዥንብር መሀል አርፈህ ተቀመጥ መባሉን ችላ ብሎ ሠፈር ካልቀየርኩ እሞታለሁ አለ፤ የመሞቻ ዕድል አልነበረውም። ሠፈር የመቀየር ዕድል ስላመቻቸ (በግትርነት) ቀየርን። ከይሲ ነው፤ አካይስትም ጭምር፤ ከአያንቱ አናጠበኝ። ሁሉም ነገር ደባብቶኛል፤ አለመታዘዝ ግብሬ ሆኗል። ፍቅር ያጣ…
Read 889 times
Published in
ልብ-ወለድ
እንደሁልጊዜው በነፃነት ከህሊናችሁ ላዋህደው ያሰብኩትን ሀሳብ ያለፍርድ አድምጡኝ፡፡ እንጀምር…ምንድን ነው ይሄ ሀይማኖት የሚባለው ነገር? በውስጡ ሰዎችን፣ መፅሀፍትን እና ህግጋቶችን ጠቅልሎ ይዟል፡፡ ግን ምንድነው? የሰው ልጅን እስከ ዐድሜው ማብቂያ ድረስ በአዕምሮው ውስጥ የማይለቅ ክታብ ሆኖ የተበየደበት ሀሳብ? ምንድን ነው የሰው ልጅ…
Read 1011 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሴት እና ወንድድንግል ነው፡፡ በግል ሀሳቦቹም ሆነ በወሲብ ህይወቱ ድንግል ነው፡፡ ከምንም አይነት ሴት ጋር ቀርቦ ምንም አይነት ፍቅር ሰርቶ አያውቅም፡፡ ጠዋት ተነስቶ ወደ ስራው…ምሽት ላይ ተመልሶ አልጋው ውስጥ መሰተር ነው፤ ለጊዜው ህይወት ለምድር ላይ ትዕይንት የመረጠችለት ገጸባህሪ፡፡ ዛሬ ላይ…
Read 1354 times
Published in
ልብ-ወለድ