ልብ-ወለድ

Rate this item
(22 votes)
 አየኋት፡፡ ክው አልኩ፡፡ የተቆለለ በረዶ ውስጥ የተዘፈቅኩ ያህል ነበር የተሰማኝ፡፡ ምንም ብትበድለኝ ሰው አይደለች፡፡ ለዛውም ህልሜ ነበረች፡፡ አዎ ያኔ ስለ እሷ አልም ነበር - የእኔ እንድትሆን፡፡ አሁን እንደዚህ ሆና ሳያት ሰውነቴ ራደ - በድንጋጤ፡፡ ከጉልበቴ በታች ያለው አካሌ ተጎምዶ የተወሰደ…
Rate this item
(14 votes)
አንድሬ ጁድ በሩ ሲከፈትለት ከአሳንሰሩ ወጥቶ ወደ ኮሪደሩ አመራ፡፡ ወደዚህ ሆስፒታል ከዚህ በፊት መጥቶ አያውቅም፡፡ ጭንቅላተ ትልቁና ጉጭማው አንድሬ፤ ግራጫማ ካኪ ሱሪና አላባሹን ጃኬት ነበር የለበሰው፡፡ የዘወትር አለባበሱ እንደዚህ ነው፡፡ ኑሮው ከሙታን ጋር ስለሆነ አለባበሱ ከቀብር አፈር ጋር መመሳሰል እንዳለበት፤…
Saturday, 30 September 2017 14:51

ኦ ቀለሟ!

Written by
Rate this item
(62 votes)
“ሀኒ! ምን ሆነሃል? የሆነ ነገር የሚያባርርህ እኮ ነው የምትመስለው!” ዮዲት በጭንቀት ተውጣ ጠየቀችኝ፡፡ ዓመታዊው በሰሜን አሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የእግር ኳስ ውድድር ላይ ለብዙ ዓመታት የተሰወረ ጓደኛው ወይም ዘመድን በድንገት ማግኘት የተለመደ ነው፡፡ ግን ግን ከስንት ዘመን በኋላ ቀለሟን እዚህ አገኛታለሁ…
Monday, 25 September 2017 12:03

“ዓይነ ስውሩ እና ውሻው”

Written by
Rate this item
(56 votes)
ጓደኛዬ ሚናስ፣ እኔ በሰጠሁት ሀሳብ መነሻነት የፃፈው ልብ ወለድ እንደዚህ ከዝና ማማ ላይ ያወጣዋል ብዬ አልገመትኩም ነበር፡፡ ዐይኔ እያየ ዝነኛ ሆነ! ሚናስ “ባለቅኔ” ተባለ፡፡ እንደ ቀልድ ነበር ሀሳቡን የሰጠሁት፡፡ የማወራው ሳጣ የነገርኩትን ሀሳብ እሱ ሆዬ ቀልቦ፣ … በየሬዲዮ ጣቢያው የሚተረክ…
Rate this item
(13 votes)
. ጳጉሜ ተጋመሰች…ቀኑ ተጋመሰ…“የይቅርታ እርዝመት” የሚል አዲስ አልበሙን ሊለቅ የተዘጋጀው ታዋቂው ድምጻዊ ኪሩቤል፣ ለጋዜጠኛው የገባውን ቃል ሳያፈርስ አልቀረም፡፡ ጋዜጠኛው በረጅሙ ተንፍሶ ሰዓቱን ተመለከተ - 5፡53 ይላል፡፡“ሜሎዲ ካፌ በረንዳ ላይ እንገናኝ” ብሎ የቀጠረው፣ ታዋቂው ድምጻዊ ኪሩቤል ወርቁ ከግማሽ ሰዓት በላይ ዘግይቷል፡፡ከአሁን…
Monday, 11 September 2017 00:00

የጨረቃ ፍቅር

Written by
Rate this item
(12 votes)
ህይወት የገባህና የምታውቀው፤ ያልገባህና የማታውቀው ገጠመኞች ድርድር ናት (life is a series of incidences እንዲሉ) … ዕንቁ ታደሰን ህይወት ምንድን ነው? ብለህ ብትጠይቀው… ያለጥርጥር… “እኔ እንጃ!!” ይልሃል፡፡ እንደሱ ዓይነቱን ሰው ዐዋቂዎች፤ absurd ይሉታል፡፡ የተወለደው ጅጅጋ አካባቢ ነው፡፡… ገጠር ውስጥ፡፡ የተወለደበት…