ልብ-ወለድ

Saturday, 31 December 2022 13:16

“የሌኒን የገና በዓል”

Written by
Rate this item
(3 votes)
ሁላችንንም ሰብስቦ ስለ ገና በዐል አከባበርና በቴሌቪዥን ጣቢያችን ስለሚዘጋጁ ፕሮግራሞች ውይይት እንዳለ ከነገረን ሣምንት አልፎታል፡፡ የዚህ ዐይነት ስብሰባና ውይይቶች ሌላም ጊዜ ቢኖሩ ያሁኑ ግን የተለየ እንደሚሆን ገምተናል፡፡ አለቃችን በብዙ ነገሩ ለየት ያለ ሲሆን ነገሮችን ውስጥ ድረስ ገብቶ ለማየት የሚመኝና ከሚያምንበት…
Rate this item
(6 votes)
“ለዛሬ ይበቃኛል” ብሎ ወደ ሰፈር ሊያዞር ሲል አንድ ተጨማሪ ስራ መጣ። “ራይድ ነህ አይደል?” ብሎ ተጠግቶ ጠየቀው። አመኔታ የሚጣልበት አይነት ነው። ቦርጭ እና ቅላት አለው። በተለምዶ ካለ ጥሪ ተሳፈሪ አይጭንም።“አዎ ነኝ” ከማለቱ “ጠብቃት ትመጣለች… ልጅ ይዛለች” አለው። “ጠሪ አክባሪ” የሚባለው…
Rate this item
(5 votes)
 የመኪናውን ጥሩምባ እያ’ንባረቀ... ለመብረር በከፊል ጎድሎ ሲነጉድ ለቅፅበት የጨው ዓምድ ሆኜ ቀረሁ። ምክንያቱም ህይወቴ ከፊል የሚጎድል መብረር፣ ከፊል የሚጎድል የጩኸት ዝምታ ነው። መኪና አልወድም። መኪና የሰይጣን ፈረስ ነው ብዬ በዚህ ዘመን የማምን፣ የባልቴት ስነ ልቦና የማያጣኝ ወጣት ተባዕት ነኝ.... ትንሽ…
Saturday, 10 December 2022 13:31

ጀምበር ያጣው ኮከብ

Written by
Rate this item
(6 votes)
አጎቴ የአባቴ ወንድም በጣም የሚገርመኝ ሰው ነው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ ግን ግራ ያጋባኛል፡፡ በደህና ጊዜ እኮ የተማረ ነው፡፡ በጃንሆይ ዘመን የዶክትሬት ዲግሪውን የያዘ…..፡፡ አሁን ታዲያ አንድ ቤት ውስጥ ተቆልፎ ብቻውን ይኖራል፡፡ ሚስት የለው፣ ሰራተኛ የለው፣ ጓደኛ የለው፣ ልጅ የለው….፡፡ ብቻውን ጥናት…
Saturday, 03 December 2022 12:42

ሆድ እና ህሊና

Written by
Rate this item
(8 votes)
“--ስወጣ ሁለተኛ ተመልሼ እንደማልመጣ ሁሌ እምላለሁኝ፡፡ መሀላ የሽንፈት ቅድሚያ ቀብድ ነው፡፡ መሆኑ እንደማይቀር የሚያውቅ ነው የሚምለው፡፡ ብር እስካለኝ ይሄ ነገር ነገም ይደገማል፡፡ ምናልባት ከነገ ወዲያም፡፡ ሁሉም ጥሩ ነገሮች እንዲህ እያሉ ይቀጥላሉ፡፡ ገንዘብ እስካለ ድረስ፡፡--” አዲስ አበባ ውስጥ ጥሩ ምግብ ማግኘት…
Wednesday, 16 November 2022 09:51

ድንበር አትግፋኝ ትዝታ....

Written by
Rate this item
(8 votes)
 የፀሐይ አወጣጧን መሰልከኝ። በምሥራቅ ፈካ ብለህ ለፍቅር መጣህ ፣ ቀትር ላይ የተለየ የፍቅር ሙቀት ነበረህ ፣ ሲመሽ ግን በምዕራብ በኩል ጠለምክ። እኔም ፀሐይ ሟቂ ነኝ። በምሥራቅ ስትወጣ ልቤን ሰጥቼ ሞቅኩህ ፣ ቀን ላይ ጨረርህ በአናቴ አረፈ _መላ አካላቴን በፍቅር ገዛህ…
Page 4 of 64