ልብ-ወለድ
«አልሆን ያለህ ጊዜ መጉላትና መግዘፍ ከትልቆች መሐል አንዱን መርጠህ ዝለፍ»በገጣሚው ኑረዲን ኢሳ ትጻፍ እንጅ ንብረትነቷ ለዳንኤል ናት። የነገር ጥሙን የሚቆርጠው ወደ ጫማ አዳሹ መሥሪያ ቦታ ኼዶ ሃሜት በማውራት ነው ። ገና ከሩቅ ፀጉሩን መፍተል፣ የከንፈሩን ጫፍ ደረቅ ቆዳዎች በጥርሶቹ መቀንጠብ…
Read 932 times
Published in
ልብ-ወለድ
በቅጠሎቹ ከፀሐይ የከለላት፣ ግንዱ አልጋ ሆኖ ያስተኛት ያ የጽድ ዛፍ ተቆረጠ። ጽድ መቁረጥ እንደማሳደጉ አይከብድም። ያው መናድ መካብን አይመስለውም፤ አያክለውምም። ቻይኒስ ባምቡን የማያውቅ የለም። የበዙ ዓመታትን ሥር በመስደድ ይገፋል፤ ከአምስት ወይም ስድስት ዓመት በኋላ በፍጥነት ከመሬት በላይ ይምዘገዘጋል። በግምት ከ30-90…
Read 948 times
Published in
ልብ-ወለድ
ገና ከእንቅልፋችሁ ስትነቁ የተፈጥሮ ድምፅ ከጆሯችሁ ስር፤ “ዛሬ ያንተ/ያንቺ ቀን ነው” ብላችሁ አታውቅም? እንደው …አለማት በሙላ ለናንተ ሲሉ ደፋ ቀና እያሉ መሆኑን ተረድታችሁ የነቃችሁበት ቀን አይታወሳችሁም? የትኛውንም አይነት ውድቀት ላለማስተናገድ፣ ጭንቅላታችሁ ከብረት የጠነከረ እምነት ይዞ አይናችሁን ከተሰደደበት ህልም ጠርቶትና አንቅቶት፣…
Read 964 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሄኖክ ከእውናዊው አለም (Reality) ጋር ከተጣላ ቆየ፡፡ ፈጣሪውን ከሚያመልክበት ቅዱስ ስፍራ እግሩ ከደረሰ ቆየ፡፡ በህሊናው ውስጥ ሲስላቸው እና ሲፈራቸው የነበሩትን የገነት እና የገሀነም እሳቤዎችን ንቆ ከተዋቸው ቆየ፡፡ ህይወቱ ፀጥ ብላለች፡፡ እውቀት ሰብስቦ መተርጎም የሚችለውን የአዕምሮውን ክፍል ማስታወስ ካቆመ ቆየ፡፡ ምንም…
Read 1052 times
Published in
ልብ-ወለድ
ቄስ፡- አሁን የቅዠትህን አለም ሸፍኖት ያለው መጋረጃ ተቀዶ እስከዛሬ ስትሰራው ከነበረው የሀጥያት አዘቅጥህ ጋር ፊትለፊት ሊያገናኝህ ከፊትህ ሞት እጆቹ ተዘርግተዋል። እንግዲያውስ የኔ ልጅ… የተሸከምከው ድክመትህና ሀጥያትህ ይቅር እንዲባልልህ ንስሀ ለመግባት ዝግጁ ነህ?የሚሞት ሰው፡- አዎ…ንስሀ እገባለሁ፡፡ ቄስ፡- ባለህ አጭር ጊዜ ውስጥ…
Read 1121 times
Published in
ልብ-ወለድ
አድካሚ ቀን ነው ያሳለፈው፡፡ ያለወትሮው ብዙ ታካሚዎችን ሲያክም ነው የዋለው፡፡ ስራው ሳይካትሪስትነት ነው፡፡ ቀኑን የሚያሳልፈው ልክ እንደ ካህን፣ የሰዎችን የነፍስ ሚስጥር በማዳመጥ ነው፡፡ ያውቀዋል… የትኛውንም ያህል የእውቀት ባለቤት ቢሆን፣ የሰው ልጅን ሀዘንና ደስታ ቀርቶ የራሱን ስሜት እንኳን ጠንቅቆ እንደማይረዳው ያውቀዋል…ያውቀዋል…የመለኮታዊ…
Read 1009 times
Published in
ልብ-ወለድ