ልብ-ወለድ
“ለሜላት ያለህ ፍቅር ለማክዳ ካለህ ፍቅር እንደሚበልጥ ማቲማቲካል ሎጂክ በመጠቀም በፍጥነት አስረዳ” አለው አቃቤ ህጉ፤ ለተከሳሹ፡፡ ተከሳሹ አይኑን ጣራው ላይ ሰቅሎ መልስ ሲፈልግ ለቅፅበት ከቆየ በኋላ የሸመደደውን እንደሚለፈልፍ ተማሪ መንተባተብ ጀመረ፡፡ “X ኢዝ ኢኩዋል ቱ … እኔ ለእንግሊዝኛ ግጥም ያለኝ…
Read 4377 times
Published in
ልብ-ወለድ
Saturday, 15 February 2014 13:27
ሳንሱረኞቹ
Written by ድርሰት - ሉይዛ ቫሌንዙዬላ - /ቦነስ አይረስ - አርጀንቲና/ ትርጉም - ፈለቀ የማርውሃ አበበ /filmethiopia@yahoo.com/
ምስኪን ጁዋን! አንድ ቀን በራሱ ጠባቂ እግር ስር አንበረከኩት፡፡ እያጣደፈ ወደ ላይኛው እርካብ ያወጣው የዕድሉ መሰላል ቁልቁል ተሽቀንጥሮ የሚፈጠፈጥበት የውድቀት ዕጣ ፈንታው ወጥመድ እንደነበር ከቶም አልጠረጠረም፡፡ ይህን መሰሉ ውድቀት፤ ነገሮችን ችላ ባልንበት ቅፅበት የሚከሰት ነው፡፡ ችላ የማለት አመል በተጠናወተው ሰው…
Read 2650 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሉሲ ጭንቅላቷን መስተዋቱ መስኮት ላይ አስደግፋ ያሸለበች ትመስላለች፡፡ ባቡሩ በተንገራገጨ ቁጥር ከመስኮቱ ጋር ትላጋለች። በተደጋጋሚ ከተላጋች በኋላ ዓይኗን ገልጣ ዙሪያዋን መቃኘት ያዘች፡፡ ባቡሩን የሞሉት ጥንዶች ናቸው፤ፍቅረኛሞች፡፡ ዓይኗን መልሳ ጨፈነች- ጥንዶቹን ላለማየት፡፡ በየመሃሉ ባቡሩ ያቃስታል፡፡ የድካም ድምጽ፣ የመታከት እንጉርጉሮ ያስተጋባል፡፡ የእሷና…
Read 4351 times
Published in
ልብ-ወለድ
ወጠምሻው ከአይገር ባሱ እንደወረደ መሮጥ በመጀመሩ አይናችንን አሳረፍንበት፡፡ እኔ እና ጓደኛዬ የሙዚቃ ቤቱ ደጃፍ ተቀምጠናል፡፡ በጠዋቱ ቅመናል፡፡ አፋችን ተለጉሟል፡፡ ከትራንስፖርት እንደወረደ መሮጥ የሚጀምር ሰው ወይ የቸኮለ ነው፣ ካልሆነ የሆነ ጥፋት ፈጽሟል፡፡ መጀመሪያ፣ አሯሯጡ ሶምሶማ ይመስል ነበር፡፡ ሁለት ወይ ሶስት ሰዎች…
Read 3563 times
Published in
ልብ-ወለድ
አለሙ ገዳ እሳት የላሰ ደላላ ነው፡፡ አንደበተ ርዕቱ-አፈ ቅቤ፡፡ ልበ ምላጭ፡፡ ወደሚከራየው ቤት አቀናን፡፡ ከእርምጃውም ከምላሱም እየፈጠነ… “አሁንም ሌጣ ወንደላጤ ነህ! አግባ አግባ እንጂ…. እኔ ጣፋጭ የትዳር ሕይወትን አጣጥሜለሁ፡፡ ነገር ግን ምን ያደርጋል አምና ባለቤቴ ወደ ሳውዲ ተሰደደች “ባስና ሴት…
Read 4423 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሳምሶን ወደ ጥንቅሹ እንዴት ተቀየረ?” ሳምሶንን ድሮ ለሚያውቁት ሁሉ አስገራሚ ጥያቄ ነው፡፡ እንደ ሳምሶን አይነት ከይሲ …. ቂጡን በእግሩ የጠረገ ዱርዬ …. አንገቱን የሰበረውን፣ ሰው ቀና ብሎ የማያየውን … ከቤቱ የማይወጣውን ጥንቅሹን እንዴት በቅጽበት ሆነ? መልሱ ሳይሆን ጥያቄው ነው አስገራሚ፡፡…
Read 3678 times
Published in
ልብ-ወለድ