ልብ-ወለድ
ጀማል ከዕንቅልፉ ማልዶ ተነሳ፡፡ በእንቁጣጣሽ ቀን አርፍዶ መዋል አልፈለገም፡፡ ለወትሮው እንቅልፍም ቢሆንም ዛሬ ግን ስራ አለሙ፡፡ ትላንት በዋዜዋማው ቸበርቻቻ ከተመነዘረው ብር የቀሪውን ለማየት ኪሱን ዳበስ፡፡ አስር ብር ብቻ ነበር የቀረው፡፡ ገንዘብ ሊያገኝ የሚችልበት ምንም ጭላንጭል አልታይህ ስላለው ተስፋ ቆርጧል፡፡ የሚተዳደረው…
Read 3384 times
Published in
ልብ-ወለድ
የካቻምናውን የክረምት ወራት ያሳለፍኩት ለመጀመሪያ ጊዜ ከገጠር መንደራችን ርቄ በመውጣት ነበር፡፡ አዲስ አበባ ውስጥ በዘመድ ዘመድ በተገኘልኝ ቤት ውስጥ በሰራተኝነት ተቀጥሬ ለሶስት ወራት ያህል ቆየሁ፡፡ የቀጣሪዎቼ መኖሪያ ወደ ፈረንሳይ ኤምባሲ አካባቢ ነበር፡፡ ሁሉም ያሰሪዎቼ ቤተሰብ አባላት በመልካም ባህርይ የታነጹ ሲሆኑ…
Read 5401 times
Published in
ልብ-ወለድ
የህይወት ትርጉም ምንድነው? በሚል እብከነከን ነበር፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህይወት ትርጉም ኖራት፣ አልኖራት የራስዋ ጉዳይ! በሚል ትቼዋለሁ፡፡ ስለህይወት ሳይሆን ስለ ቁጥሮች ትርጉም ማሰላሰል ጀምሬያለሁ፡፡ በህይወት መኖራችንን የምናውቀው እድሜያችንን ስንቆጥር ወይንም በመንግስት ስንቆጠር ይመስለኛል፡፡ ይህን ታሪክ ያጫወተኝ ግለሰብ በ1999 ዓ.ም የህዝብ…
Read 8391 times
Published in
ልብ-ወለድ
ብቻውን ነው፡፡ በመንፈስም በአካልም፡፡ አባቱ ክዶታል፡፡ ፍቅረኛው ክዳዋለች፡፡ ጓደኞቹ ርቀውታል። አዱኛና ሲሳይ ከሱ ህይወት ዳግመኛ ላይመለሱ ተሰናብተውታል፡፡ ሌላው ቀርቶ ፈጣሪ ራሱ ጠልቶታል፡፡አራት በአራት በሚሆነው የግንብ ቤት ውስጥ ወንበር ላይ ተቀምጧል፡፡ ፊት ለፊቱ አንድ ጠረጴዛ፤ ጠረጴዛው ላይ ደግሞ ወረቀት አለ፡፡ ጠረጴዛው…
Read 3730 times
Published in
ልብ-ወለድ
በኒውዮርክ ከተማ ማንሐተን 52ኛ መንገድ ላይ ከሚገኝ አንድ ትንሽ መስጊድ ውስጥ የአስር ሰዓት ሶላት ከተሰገደ በኋላ ኢማሙ እንደተለመደው ከቁርዓንና ከሐዲስ የተውጣጡ ትምህርቶችን ይሰጥ ነበር፡፡ ዕድሜው ከሃምሳ በላይ የሆነው፣ ትውልደ ፓኪስታን የአሜሪካን ዜግነት ያለው ይህ ኢማም፣ በሂና የቀላ ነጭ ሪዙን በጣቱ…
Read 3420 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድም…ድም… ድርድም… ይላል፤ በአካባቢው የሚነፍሰው ድምፅ፡፡ የተመረጡ የድምፅ ጥርቅሞች ይወዛወዛሉ፤ ላላፊ ጆሮ ይደመጣሉ። ድምፅን ማላወስ የሚችል ጆሮ ካገኘ፣ ሰሚውን የሚያፀድቅ ጥዑም ዜማ ይነፍሳል፡፡ የአእምሮውን ምህዋር ተቆጣጥሮ መላ ገላውን ያድሳል፡፡ እነዚህ ድምፆች፣ ከጠቢብ ጆሮ ቢደርሱ፣ የዜማቸውን ቅኔ ለመፍታት በሚል ምክንያት ከድምፁ…
Read 3678 times
Published in
ልብ-ወለድ