ልብ-ወለድ
Saturday, 24 May 2014 15:04
የተከፈተው መስኮት
Written by ድርሰት - H.H MUNRO (Saki) ትርጉም - ፈለቀ የማርውሃ አበበ filmethiopia@yahoo.com
‹‹አክስቴ አሁን ትመጣለች›› አለች፤ ፍፁም ረጋ ያለችው የአስራ አምስት ዓመቷ ኮረዳ፡፡ ‹‹እስከዚያው ብቻዎትን እንዳይሆኑ ደግሞ ከእኔ ጋ ብንጨዋወት አይከፋም እ?››እንግዳው፤ቅንነት ለተመላበት ንግግሯ አፀፋ የሚሆን ርዕሰ ጉዳይ ፈጥሮ እያወጉ ቢቆዩ፤ ወዲያውም አክስቷን በማስጠራት ከማስቸገር፤ በራሷ ጊዜ ተመልሳ እስክትመጣ ለመጠበቅም ጥሩ ይሆናል…
Read 3371 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከግቢዬ በውጪው በኩል የኮሽም አጥሬ አጠገብ ካለችው ግራር ሥር ተቀምጬ፣ ባሻገር ያለውን መስክ እየተመለከትሁ ነው። ከፊቴ አርባ ወይም ሃምሳ ክንድ ያህል ከእኔ ራቅ ብሎ አንድ ትልቅ የሾላ ዛፍ ይታያል። ዕድሜ ጠገብ በመሆኑ የግንዱ ዙሪያ ስፋት የሁለት ሰው እቅፍ ያህል ነው።…
Read 3207 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የእብዱ ሰው ማስታወሻ ወይም The Dairy of a Mad Man በሚል ርዕስ ሦስት ታላላቅ ደራሲያን ማለትም ፈረንሳዊው ጌ ደ ሞፓሳ፣ ቻይናዊው ሉ ሰን፣ እና ሩሲያዊው ኒኮላይ ጎጎል ምርጥ ምርጥ አጫጭር ልብ ወለዶች ጽፈዋል፡፡ የሶስቱም ደራሲዎች ስራዎች ድንቆች ናቸው፡፡ ለምን እብዶች…
Read 4078 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የእብዱ ሰው ማስታወሻ ወይም The Dairy of Mad Man በሚል ርዕስ ሶስት ደራሲያን፡- ፈረንሳዊው ጌ ደ ሞፓሳ፣ ቻናዊው ሉ ሰን እና ሩሲያዊው ኒኮላይ ጎጎል ምርጥ ምርጥ አጫጭር ልብ ወለዶች ጽፈዋል፡፡ የሶስቱም ደራሲያን ስራዎች ድንቆች ናቸው፡፡ ለምን እብዶች ለዘመናት፣ ለዚያውም በታላላቅ…
Read 4867 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሊዮ ቶልስቶይ /Count Leo Tolstoy 1828-1910 እ.ኤ.አ የሩሲያ ንጉሣዊያን ቤተሰብ አባልነቱ ያስገኘለት እጅግ ሰፊ የእርሻ መሬት ባለቤት የነበረ ቢሆንም እርሱ ግን፤እንደ አንድ እውነተኛ ክርስቲያን ሰው ሊኖር የሚገባውን ዝቅ ብሎ የመኖር ግብር ለመፈፀም ሲል፤ሀብት ንብረቱን ሁሉ አሳልፎ ሰጠ፡፡ በድህነት የሚንከላወሱ ህጻናትንም…
Read 4398 times
Published in
ልብ-ወለድ
አባ በትለር በልብ ሕመም ሲመቱ የአሁኑ ለሦስተኛ ጊዜ ነበር፤ ምንም ተስፋ አልነበራቸውም፡፡ ዘወትር ምሽት በደጃፋቸው ሳልፍ በብርሃን የተሞላውን መስኮት አጠናለሁ፤ እናም ዘወትር ምሽት በተመሳሳይ ሁኔታ እንደበራ አየዋለሁ፤ ብርሃኑ ደብዘዝ ብሏል፤ ሳይስለመለም፡፡ መቼም ሞተው ቢሆን በመጋረጃው ወደ ውስጥ የሻማ ብርሃን ይታየኝ…
Read 3849 times
Published in
ልብ-ወለድ