ልብ-ወለድ

Saturday, 28 September 2013 11:38

የጀግና አሟሟት

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ይኸውልሽ እህትሽ ሁሌ እንደምታስቸግረኝ ታውቂያለሽ፡፡ እንድታሳርፊልኝ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ፤ የምሬን ነበር፤ አንቺን እንዳይደብርሽ ብዬ ነው ግን፤ ለሌላ አይደለም፤ ግድ እንደሌለኝ ታውቂያለሽ፤ እንኳን ነገር ፈልገውኝ እንዲሁም እንዲያው ነኝ፡፡” “ግን እህቴን;! አልጋዬ ላይ;!” “ምን ሆነሻል;! ሌሎች ሴቶች እንደማወጣ ታውቂያለሽ! እህትሽ መሆኗ ምን ለውጥ…
Saturday, 21 September 2013 11:09

ያላለቀ ድርሰት

Written by
Rate this item
(4 votes)
“ኧረ ይብቃህ ደጀኔ!... አራት ሰዓት ሞላኮ!...” አሉ እትየ ስንዱ፣ መጋረጃውን ገለጥ አድርገው ከወደ ጓዳ ብቅ እያሉ፡፡ “አንቺ ግን ለምን ሰላም አትሰጪኝም!?...” ደጀኔ አቀርቅሮ ከሚጽፍበት ቀና በማለት በንዴት ጦፎ እስክርቢቶውን ወረወረ፡፡ “ስንቴ ልንገርሽ አክስቴ!?… በውስጤ የታመቀውን የደራሲነት ስሜት መተንፈስ እንጂ፣ የኮሌጅ…
Saturday, 21 September 2013 10:59

የጀግና አሟሟት

Written by
Rate this item
(11 votes)
ምዕራፍ አንድ፡- አጼ ቴዎድሮስ እና ሞት አትጠገብ የምትባል ሴት ከ195 አመታት በፊት ወንድ ልጅ ወለደች፡፡ ወይዘሮ አትጠገብ ሀይለ ጊዮርጊስ ከሚባል ውድ ባለቤቷ ካሣ የሚባል ልጅ ወለደች፡፡ ልጁ ካሣ ሀይሉ ተብሎ ይጠራ ነበር፡፡ ካሣ ሲያድግ ንጉስ መሆን አማረው፡፡ ካሣ በተወለደበት ዘመን…
Rate this item
(1 Vote)
አዝናለሁ!እንቁጣጣሽ ‘አመት ጠብቃ የምትመጣ ጭንቀት’ ናት - ለኔ ፡፡ ‘እንቁጣጣሽ፣ እንኳን መጣሽበአበቦች መሃል፣ እንምነሽነሽ…’ የሚለውን ዘፈን ስሰማ፣ ደስታ ሳይሆን ጭንቀት ነው በደም ስሬ የሚዘዋወረው፡፡ መስከረም በጠባ ቁጥር፣ እንቁጣጣሽ ይዛብኝ የምትመጣውን ጭንቀት ማስተናገድ እጣዬ ከሆነ አመታት አልፈዋል። “እንኳን አደረሰህ!” ብሎ መልካም…
Rate this item
(14 votes)
ዛክሃር ኩዝሚች ድያድችኪን በመኖሪያ ቤቱ ድግስ አዘጋጀ። የአዲሱን ዓመት መግቢያ ለመቀበልና... የውድ ባለቤቱን የወ/ሮ ማላንያ ቲኮኖቭናን የልደት ቀን ለማዘከር፡፡የደጋሹን ክብር የሚመጥኑና የተከበሩ የከተማይቱ ታዋቂ ሰዎች በእንግድነት ተሰብስበዋል። የሁሉም ፊት ብሩህ ገጽታ ይነበብበታል፡፡ ለመደሰት ያቆበቆቡ እንግዶች በተለያየ የአለባበስ ስልትና በማራኪ ፈገግታ…
Saturday, 07 September 2013 10:59

፭ቷ …

Written by
Rate this item
(0 votes)
ዛሬ ነሐሴ ፴ ነው፡፡ ቀኑ ይበራል አይገልፀውም፡፡ ቀኑን እየተጉመጠመጠ የሚውጠው ወር ከመቼው ከተፍ እንደሚል እንጃ! እንዴት ነው “እሚገፋው … ህይወት … ያለ ምንም ለውጥ? … ጊዜው ሽምጥ ይጋልባል፡፡ እትዬ ንጋቷ በራቸው ላይ ተቀምጠው ሶስት ነገር እያከናወኑ ነው፡፡ በመዘፍዘፊያ ሙሉ የተላጠውን…