Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ልብ-ወለድ

Rate this item
(0 votes)
የሆስፒታሉን አፀድ፣ አፀድ ካደረጉት ዛፎች ላይ የሰፈሩ ወንድ፣ ሴት እና ፍናፍንት አእዋፋት በህብር ያዜማሉ፣ ይንጫጫሉ፡፡“ማድመጥ፣ በሰሚ ንቃት ተወሰነማየት፣ በአድማስ ጥጋት ተጋረደ…” እያሉ፡፡ግቢው ሁሌ ጅምር በሆነ ግንባታ እንደባተለ ነው፡፡ ሁሌ መቆፈር፣ አሸዋና ጠጠር መገልበጥ፣ አሮጌ የሆኑትን ህንፃዎች ማፍረስ… ይሄ ሁሉ የሚያስነሳው…
Saturday, 09 February 2013 12:36

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
“ተመስገን፤ አለም በችግሮች የተሞላች ናት፡፡ ሁላችንም የየራሳችን ችግሮች አሉብን፡፡ ችግሮቻችን ጉልበት አግኝተው ሊያሸንፉን የሚችሉት አጋነን ስናያቸው ነው፡፡ ምን እንደሚባል ታውቃለህ? የእያንዳንዱ ሰው ችግር ለጨረታ ቢቀርብ …” “እያንዳንዳችን የየራሳችንን ችግር መልሰን እንገዛለን” ተመስገን ነው አረፍተ ነገሩን የጨረሰው፡፡ ይህንኑ ነው እኔም ልል…
Saturday, 02 February 2013 15:46

የሁለት እብዶች ታሪክ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ቀን አልቦ፡- የተከበርኩ ሰው ነኝ፡፡ ብዙ ጉራ ላለመንዛት ብዙ ሰው ያከብረኛል፡፡ ከመስሪያ ቤት ልጀምር፡፡ የመምሪያ ኃላፊ ነኝ፡፡ አለቆቼ ይወዱኛል፡፡ ምንዝሮቼ ይፈሩኛል፡፡ እኩዮቼ ያከብሩኛል፡፡ የምኖርበት ሰፈር ውስጥም እንዲሁ፡፡ ለምን እንደሆን አላውቅም፡፡ ዝም ስለምል ይሆናል፡፡ የምጠላውም የምወደውም ሰው ስለሌለ ይሆናል፡፡ ሁሌ ደስተኛ…
Saturday, 26 January 2013 14:42

አቡቲ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እትዬ ደስታ፣ ድህነት በበረታ ክንዱ ደቋቁሶ፣ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማለት በማያስችል የኑሮ ወለል ያስቀመጣቸው የኑሮ ታጋይ ናቸው፡፡ ደስታ የሚል ስም ይኑራቸው እንጂ፣ በህይወታቸው ውስጥ ደስታን ያገኙበት ቀን ትዝ አይላቸውም፡፡ ኑሯቸውን አስተውሎ ለተመለከተ ሰው፣ ስማቸው በህይወታቸው ላይ የተሰነዘረ “ምፀት” ነው የሚመስለው፡፡…
Saturday, 19 January 2013 14:43

የምርቃናዎች ወግ

Written by
Rate this item
(11 votes)
በጫት ሳቢያ ከሥራ ተባርሬያለሁ፡ የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ ሰሞኑን የሊዮ ቶልስቶይን War and Peace በቶልስቶይ አይነት ተመስጦ እያነበብኩ ነው፡፡የመቃሚያ ብር የለኝም፡፡ እንዳልኩት የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ መቃሚያ ብር ስላልነበረኝ ግን War and Peace ን ሸጬ ወደ ጫት ቤት ሄድኩኝ፡፡እንግዲህ ጫት እዚህ ድረስ…
Saturday, 12 January 2013 09:44

አንግሱኝ!

Written by
Rate this item
(3 votes)
ግዜው ድሮ ነው፡፡ በቄስ ገብረስለሴ አማላጅነት የአቶ ዘሚካኤል ህልም እንዲሰማ በግራአዝማች ሹምየ የተመራ ያገር ሽማግሌዎች ተሰይመዋል፡፡ ግራዝማች ሹምየ ከቅዳሴ በኋላ ከቤተክርስትያን አጥር ውጪ በአለት የተከበበች ዋርካ ስር ለክብራቸው በተዘጋጀው ተንቀሳቃሽ ዙፋን ተቀምጠዋል፡፡ “ዘሚካኤል፤ ስራችንን የሚያስፈታ ምን ህልም ነው ያየኸው? እስቲ…