ልብ-ወለድ
(ካለፈው የቀጠለ)ሀሌሉያ ሚናን እንዳፈቀረው አፍቅሮ አያውቅም፤ ኧረ እሱ ጭራሽ አፍቅሮ አያውቅም፤ አሁን ግን የሚያስበው ስለ ፍቅር፣ የሚያነበው ስለ ፍቅር፣ የሚያደምጠው የፍቅር ሙዚቃ ነው፡፡ በየቀኑ ከሚሰማቸው የፍቅር ዘፈኖች የወደዳቸውን ሀረጎች ስንኞች እየፃፈ ለሚና ስልኳ ላይ ይልክላታል። የትኛውም ሀረግ፣ የትኛውም ስንኝ ግን…
Read 7896 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሁለቱም ፍቅር ይይዛቸዋል ተብለው የሚጠረጠሩ አይነት አይደሉም፡፡ ‘እንዲህ የሚባል ነገር አለ እንዴ?’ ሊል ይችላል አንዳንድ ሰው፡፡ አዎ እንዲህ የሚባል ነገር አለ፡፡ ለምሳሌ ፡- “እከሌ እኮ ፍቅር ይዞታል፡፡” ሲባል” “ተዉት እባካችሁ እሱ ልማዱ ነው፡፡” የሚል መልስ ይሰማል፡፡ አንዳንዴም፡- “እከሊት እኮ ፍቅር…
Read 26561 times
Published in
ልብ-ወለድ
(የሰባ መስዋዕት) ሐበሻ ሽፍታ ይወዳል፡፡በዝምታ የተኳለ መልከመልካምነት አይመስጠውም፡፡የቁጣ ዝናሬን ታጥቄ…ምንሽሬን ወልውዬ…ግስላ መሆን ነው፡፡ የገዛ ህሊናው ነበር እንዲህ እያለ ልቡ ውስጥ ነጋሪት እየጐሰመ ፋኖ ያደረገው፡፡ እንየው፤ ቀጠሮው ቀፎታል፡፡ የልጅነት ጊዜውን በዘርዛራ ወንፊት አንገዋሎ፣ አንገዋሎ፣ የትዝታውን ውጤት እንቅጥቃጭ አድርጐበታል፡፡ እጁ ላይ “ቴስቲ”…
Read 4344 times
Published in
ልብ-ወለድ
አስር አለቃ ጠና ከካፊያው ለመሸሽ ወደ ፋርማሲው በረንዳ ጠጋ አሉ፡፡ «ተናግሬያለሁ ጌታው!... ሰሃት ታለፈ በኋላ ወደዚህ መጠጋት አይቻልም» አሉ የፋርማሲው ዘበኛ ኮስተር ብለው፡፡ «ምን ላርግ ብለህ ነው!?… ስንትና ስንት ብር ያፈሰስኩበት መዳኒት አጉል ሁኖ ሊቀርብኝ እኮ ነው!» ብለው ቆፈን ያደነዘዘው…
Read 4174 times
Published in
ልብ-ወለድ
እያነበበ ነበር የቆየው እስከ ምሽቱ አራት ሰአት ድረስ፡፡ መፅሐፍ በህይወት ዘመኑ ከሶስት የበለጠ አንብቦ አያውቅም፡፡ ሶስተኛውን ሊጨርስ ትንሽ ነው የቀረው፡፡ ሦስት ሰአታት ማንበብ ቢቀጥል ይጨርሰዋል፡፡ ዝናቡ ድንገት ሲቆም ፀጥታ በቤቱ ውስጥ እና ዙሪያ ሰፈነ፡፡ ከጫጫታ ለመራቅ ብሎ ነው ከሳምንት በፊት…
Read 3940 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከላቦራቶሪው ውጤት ይልቅ የብሔራዊ ቡድኑ ውጤት ነው ያጓጓው፡፡ ጓደኞቹ ከስቴዲየም ደውለው ስለ ተመልካቹ ወረፋ አጋነው ነገሩት፡፡ ህዝቡ ለነገው ጨዋታ ከዛሬ ጀምሮ ሰልፍ ይዟል፡፡ ስጋት ገባው። እሱ ክሊኒክ ውስጥ ቁጭ ብሎ የምርመራ ውጤቱን ሲጠባበቅ፣ ስቴዲየሙ ሊሞላ ይችላል፡፡ የጓጓለትን የብሔራዊ ቡድኑን ጨዋታ…
Read 3319 times
Published in
ልብ-ወለድ