ልብ-ወለድ

Sunday, 10 July 2022 19:44

እኩል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 እሷ እንደ አባቷ አይደለችም፡፡ እሷ አባቷን አትመስላቸውም፡፡ የሚመሳሰሉበት ነገር ቢኖር፣ የአያቷና የአባቷ አባት ስም አንድ መሆኑ ብቻ ነው፡፡እሷ አባቷን መምሰል አትፈልግም፡፡ እሳቸው “እወድሻለሁ” ለሚሏቸው የልጆቻቸው እናት ክብር የላቸውም፡፡ አባቷ ከእናቷ ጋር ለጉዳይ ወጣ ሲሉ ፊት ፊት መቅደም ይቀናቸዋል፡፡ እናቷ ሳት…
Sunday, 26 June 2022 10:11

እንደ እያሪኮ

Written by
Rate this item
(0 votes)
"--አድባሪቷ መጥታ ከእኔ ጋር ተቀምጣለች፡፡ እንደማላውቃት ያላየሁዋት ብመስልም አይቻታለሁ፡፡ ውበቷን አሰማምራ፣መቶ አምፖሏን አብርታ ነው የመጣችው፡፡ መፅሐፍ፣ ወረቀት እና ውድ እስኪርብቶ ገዝታልኝ መጥታለች፡፡ እየተቁለጨለጨች አይን አይኔን ታየኛለች፡፡ የለበሰችው ጉርድ ቀሚስ ጭኗን ያሳያል፡፡ በጣም ለመፃፍ የሚያጓጓ ባት ነው፡፡--" ድንገተኛ ድምጹን በሙሉ ማን…
Rate this item
(4 votes)
 ከእናቴ ጋር አንድ አልጋ ላይ ነው የምንተኛው፤ ዛሬ ጠዋት ከእንቅልፌ ስነሳ ከጎኔ የለችም፤ ስራ ሄዳለች ማለት ነው። ሶስት ሆነን ነው እዚህ ቤት የምንኖረው፤ እኔ፣ ወንድሜና እናቴ፡፡ ወንድሜ ሳሎኑን ቆርጦ፣ ለእራሱ መኝታ ቤት ሰርቷል፡፡ እኔና እናቴ፣ መኝታ ቤቱ መግባት አይፈቀድልንም፡፡ሳሎን ስሄድ…
Rate this item
(3 votes)
 ኢቫን ዲሚትሪች፤ እራቱን በልቶ እንዳበቃ ሶፋው ላይ ተቀምጦ የዕለቱን ጋዜጣ ማንበብ ጀመረ፡፡ በዓመት 1200 ሩብል ደሞዝ የሚያገኘው ዲሚትሪች፤ ከቤተሰቡ ጋር መካከለኛ ኑሮ የሚመራ ደስተኛ አባወራ ነው፡፡“ዛሬ እርስት አድርጌው ጋዜጣውን አልተመለከትኩም” አለችው ሚስቱ፤እራት የበሉበትን ጠረጴዛ እያፀዳዳች“እስቲ የሎተሪ ዕጣ ዝርዝር ወጥቶ እንደሆነ…
Rate this item
(2 votes)
ፋብሪካ ውስጥ ነው የምሰራው ፤ ድህነት መላ ነገሬ ላይ ምልክት አሳርፏል ፤ ከድህነቴና ከጉልበት ስራ ማምለጫ ተስፋ ያደረኩት በማታ የምማረውን ትምህርት ነው። በእርግጥ እንደምማር ለማንም አልናገርም፤ የድል መንገድ ጅማሮ እንደዋዛ አይዘበዘብም የሚል መርህ አለኝ፡፡ በትምህርቴ ተንጠላጥዬ አሳካዋለሁ ባልኩት ህልሜ ነው…
Saturday, 14 May 2022 00:00

ጥቁር እና ነጭ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 ዛሬ፣ ድሮ ዳግማዊ ምኒልክ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አብሮኝ የተማረውን የወንዜን ልጅ ዳንኤል አስፋውን መንገድ ላይ አገኘሁት፣ ዌስትሚንስተር ከሚገኘው መሥሪያ ቤቴ ወጥቼ ወደ መኖሪያ መንደሬ ብሪክሰን በእግሬ እያቀናሁ (የከተማው አውቶቡስ ከመሥሪያ ቤቴ እቤቴ በአስራ አምስት ደቂቃ ውስጥ ቢያደርሰኝም፣ ብዙ ጊዜ…
Page 6 of 64