ልብ-ወለድ
ቢራቢሮ እንደ ደብተር ተከፍታ ደረቷን ለጧት ፀሀይ ሰጥታለች፡፡ ደስ ማለቱ! የጧት ፀሀይ ሙቀቱ! ሽው ብሎ በላይዋ ላይ አለፈ - አስደንጋጭ የድምቢጥ ጥላ ክንፏ ዝግት! ጸጥ! ከነድንቢጥ ሆነ ከሌሎቹ የሞት መላእክት ራሷን የምትከላከልበት አንድም መሳሪያ የላት፡፡ ወላ ጥርስ - ወላ ቀንድ…
Read 5737 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ምንድነው ዝነኝነት ሰለቸኝ ብሎ ነገር? ከሙያህ ለመውጣት ሌላ አሳማኝ ምክንያት ካለህ ንገረኝና ልቀበልህ፡፡ ተራ ሰው ሆኖ መኖር አማረኝ ማለት ግን …” አለ መርዕድ የሰለሞን ነገር አልዋጥልህ ብሎት፡፡ ለሀያ አመት በዘለቀው የፕሮሞተርነት ስራው እንደዚህ አይነት እንግዳ ነገር ሰምቶ አያውቅም፡፡ አንድ ድምፃዊ…
Read 5049 times
Published in
ልብ-ወለድ
ነገሩ የተጀመረው በኮፍያ ነው - ለምሳ ቤት መጥቶ ሲወጣ፣ በሩ አካባቢ ባገኘው ኮፍያ - ጥልፍልፍ የቴኒስ መጫወቻ (የራኬት) ምስል በላዩ ላይ ያለበት ኮፍያ፡፡ ኮፍያውን አንስቶ መኪናው ውስጥ ከተተውና ወጣ፡፡ ወደ ቢሮው ከገባ በኋላ የኮፍያውን ነገር ሊረሳው አልቻለም፡፡ “የማን ኮፍያ ነው?”…
Read 4712 times
Published in
ልብ-ወለድ
ነገሩ የተጀመረው በኮፍያ ነው - ለምሳ ቤት መጥቶ ሲወጣ፣ በሩ አካባቢ ባገኘው ኮፍያ - ጥልፍልፍ የቴኒስ መጫወቻ (የራኬት) ምስል በላዩ ላይ ያለበት ኮፍያ፡፡ ኮፍያውን አንስቶ መኪናው ውስጥ ከተተውና ወጣ፡፡ ወደ ቢሮው ከገባ በኋላ የኮፍያውን ነገር ሊረሳው አልቻለም፡፡ “የማን ኮፍያ ነው?”…
Read 4355 times
Published in
ልብ-ወለድ
…ጠዋት 2፡10 ላይ ነው፡፡ የዩኒቨርሲቲ class-room ውስጥ ነው፡፡ የማኔጅመንት፣ የሶስተኛ አመት ተማሪዎች Research Methods የተባለውን (ለምን ግን Research ተባለ? Research ማለት ዳግም- ፍለጋ ማለት ነው፡፡ ሰው አንዴ ያገኘውን ነገር ለምን ደግሞ ይፈልጋል?) ኮርስ እየተማሩ ነው፡፡ አስተማሪያቸው በእድሜም በአለባበስም አስተማሪ አይመስልም፤…
Read 4369 times
Published in
ልብ-ወለድ
እሷ እንዳይክደኝ ውል ነበረን፡፡ እንዳልከደው ውል ነበረን፡፡ ቀኔን በቀኑ አሰርኩት፡፡ እድሜዬን በዕድሜው ጐዳና ቀላቅዬ አብሬው ተጓዝኩ፡፡ ዛሬ ለምን እንደሆነ በማይገባኝ ሁኔታ ህይወቴን ሁሉ ሰጠሁት፡፡ ልዩ ሆኖብኝ ነበር፡፡ ያለፉት አምስት ዓመታት ስጋዬ እንጂ ነብሴ እኔ ጋ አልነበረችም፡፡ ስጋዬም ቢሆን ከእሱ ጋር…
Read 8270 times
Published in
ልብ-ወለድ